Thursday, May 8, 2014

Ethiopian Political Asylum seekers mistreatment in Switzerland


by Tedla Asfaw
From the news posted on the Ethiopian Diaspora website in USA I learned the Ethiopian political asylum seekers saga in Switzerland. Ethiopians are mistreated and labelled as “economic refugees” not to be given a political refugee status by the authorities from the very beginning.Ethiopian political asylum seekers saga in Switzerland.
There is  a camp to lock Ethiopians for more than three years until their case is heard. The camp life which rotates individuals like livestock from camp to camp drove some to insanity and some attempted suicide. I have not heard of such camp for asylum seekers in “civilized” world. How could this be in Geneva where we have many international establishments that works for human rights, freedom and justice?
Ethiopians even  are categorized as “others” in Swiss refugees newsletter. This is very troubling. A refugee is a refugee, number does not matter. Life is not a commodity or something that is to be traded on stock floor measured in numbers. On top of that most refugees who asked for political asylum will hear their case in few months while for Ethiopian asylum seekers it takes more than  three years. Why is Switzerland mistreating Ethiopians?
It is fair to say that Switzerland is discriminating against Ethiopians. Ethiopians in the Diaspora will mobilize to expose this discriminatory practice and put pressure on the Switzerland government to stop discriminating Ethiopian asylum seekers.
Related:
Switzerland Government, Stop Deporting And Discriminating Ethiopian Asylum Seekers

‘እኛና አብዮቱ’ በፍቅረሥላሴ ወግደረስ (ግምገማ፤ በታደለ መኩሪያ)


ካለፈው የቀጠለ ሁለተኛው ግምገማ፤ በታደለ መኩሪያ
በአሁኑ ግምገማዬ ከምዕራፍ 5 እስከ ምዕራፍ 13 ያለውን የመጽሐፉን ክፍል እዳስሳለሁ።
“ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለማሪያም ‘በወታደር ሰፈር ተወልደው ከወታደር ጋር ያደጉ የወታደሩን ስነልቦናዊ አመለካከት በሚገባ የተረዱ መኮንን በመሆናቸው ፣የደርግ ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል።’ ገጽ 75 ፤ ገጽ 158 ላይ ደግሞ ‘ሻለቃ መንግሥቱ አገር ወዳድ ከመሆን አልፈው የሶሻሊዝምን ጽንስ_ሐሣብ በጥልቀት የተረዱ ባይሆንም፤ ሶሻሊዝም ለድሃው ኅብረተሰብ ክፍል ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ስለሚያውቁ፤ ተማሪዎቹ ያቀረቡትን ጥያቄ በበጎ ዓይን ተመለከቱት” የደራሲውን የመሪያቸውን ተክለ ሰውነት ግንባታ ውጤት ገጽ 149 ላይ ታዩታለችሁ፤ ተከተሉኝ። New book by Fkreselase Wegderes
ምዕራፍ 5 ላይ ጄነራል ሚካኤል አማን አንዶም ኤታማዦር ሹመት በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ቢጸድቅም፤ አቅራቢው ሻለቃ መንግሥቱ ነበሩ፤ ያሉት ሁሉ ይሆናልና፤ ተክለ ሰውነቱ ከዚህ ይጀምራል። ብዙ ሳይቆይ እንዳልካቸው መኮንን ከሥልጣን ይወርዳሉ ወደእስር ቤት ይጣላሉ፤ ልጅ ሚካኤል እምሩን ይተካሉ፤ ብዙም አልቆዩም፤በፍቃዳቸው ሥልጣን ይለቃሉ፤ የገበጣ ጫወታ፤ በዓለም ከታወቁ የትምህርት ተቋማት የተማሩ ሊሒቃን adieu ከሥራ ውጭ ይሆናሉ። በመሻርና በመሾሙ የተኩራሩት ደርጎች ለንጉሡም አልተመለሱም፤ ሀገሪቱን እንደሚመሩ የልብ ልብ ተሰማቸው። ገጽ 83 ላይ የፓለቲካ እስረኞች እንዲፈቱም ለመጠየቅ በቁ፤ ጃኖሆይን ጠየቁ ፤ ንጉሡም አሾፉባቸው፤ አለማወቃቸውን ነገሯቸው፤ የሚገርመው ሀገር ሊመሩ የተዘጋጁት ደርጎች የለኢትዮጵያ የውስጥና የውጪ ጉዳይ ፈጽሞ የማያውቁ መሃይማን ናቸው። ደራሲው ያሳዩን ያንን ነው። በ1928 ዓ ም ኢጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ወቅት አረጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀዩን ስንደቃ አላማችንን አውርዶ የኢጣሊያኑን ሰንደቃ አላማ የሰቀለውን ኃይለሥላሴ ጉግሣን እንዲፈታ ስህተት መሆኑን በለዘበ ቃላት አስቀምጠው፣ ተማሪዎችንና የተለየ ዓላማ ያላቸው የተማሩ ሰዎች እንዳሳሳቷቸው አላከዋል፤ በተማሪዎች ንቅናቄ ዘመን ለጊዜው በሰልፉ ላይ ከተካፈሉት ውስጥ የታሰሩ ካሉ እንዲፈቱ ይጠየቃል እንጂ ‘የፓለቲካ እስረኛ ይፈታ’ የሚል ጥያቄ ቀርቦ አያውቅም ። በእርግጥ የንጉሡ አስተዳደር ለውጥ እንዲያደርግ መጽሐፍ በመፃፍ በአደባባይ ቅዋሜ በማሰማታቸው ዜጎች በግዞት መልክ ወደ ገጠር ክፍለ ሃገራት ተግዝዋል።ሆኖም ግን ኃይለ ሥላሴ ጉግሳ የፓለቲካ እስረኛ አልነበረም፤ ሡልጣን ኢብራሂም ዐሰብን እንደሸጠው የአጋሜን አውራጃ ለኢጣሊያ የሸጠ ሰው ነበር። ኃይለ ሥላሴ ጉግሳ በኢትዮጵያውያን ዘንድ የሚታወቀው በሀገር ካሃዲነትና በይሁዳነት ነው። ከዐፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በተክለጻዲቅ መኩሪያ ገድ 230 መመልከት ይቻላል።በአምስተኛ ክፍል ሥረዓተ ትምህርት ውስጥ ይገኛል። ደራሲው ‘እኛና አብዮቱ’ መጽሐፋቸው ውስጥ ተባባሪ በሆኑበት መንግሥት ለተከናወኑት ተግባራት ቀጥተኛ ሃለፊነት ከመውሰድ ይቆጠባሉ። ይህንንም በየደረጃው አሣያለሁ።ደራሲውን አንድ የረሱትን ነገር ላስተውሳቸው በ1535 ዓም ጦርነት ከግራኝ ሙሐመድ ጋር መካሄዱን ገልጸው፤ ባሌን ያስተዳድር የነበረው አዝማች ደግለሃን ከግራኝ ጦር ጋር ሲዋጋ መሞቱን ዝንግተው፤ በባሌ ጎባ በሰሙ ‘አዝማች ደግለሃን’ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤተ የተሰየመለትን አንስተው ፤ በተራራ ሰይመውታል፤ ይህንን ድርጊት በማን ያሳብባሉ? ስለ ግራኝ ሙሐመድም የተዛባ ታሪክ አቅርበዋል፣ ስደርስበት አብራራለሁ።ከወዲሁ አንባቢዬ የግምግማዬን ዓለማ እንዲረዳልኝ ነው።
ምዕራፍ 6 የምናገኘው በሻለቃ መንግሥቱ ኃይለማሪያም የደርግ ሊቀመበርነት ፣በሻለቃ አጥናፉ አባተ ምክትልነት በሰማነያ አንድ ዓመት አረጋዊ ላይ የተፈጸመውን መፈቀለ መንግሥት ነው። ይህንን መስከረም 2፡ 1967 ዓ ም የተደረገውን መፈቀለ መንግሥት ሕዝቡ እንደደገፈው አጽንዎት ሰጥተው ይገልጹታል፤ በተቆጣጠሩት መገናኛ ብዙሃን በመጠቀም፤ ሃላፊነት በጎደለው ኢትዮጵያዊ ጨዋነት ባልታየበት ባህልን ባረከሰ መንገድ ንጉሡን አውርደው ታምር እንደሰሩ አጋነው ጽፈዋል። በወቅቱ ዜናውን በቴሌቪዥን የተከታተለው ሕዝብ ስለንጉሡ የተጠቀሱትን ነውሮች ተቀብሏቸው ይሆናል፤ ግን የመላው ሕዝብ ድጋፍ እንደላቸው አድርገው አቅርበውታል። ሙሉን ጽሑፍ ገጽ 110 መመልከት ይቻላል። በእርግጥ ሕዝቡ ለውጥ ፈልጓል፣ ግን ከየጦር ግንባሩ በምግባር ብልሹነት ይቀጡ ተብለው ከምድባቸው በተላኩ ወታደሮች የንጉሡን አስተዳደር እንዲተኩ አልነበረም፤ ‘ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት ይቋቋም’ የሚለው መጠይቅ በወቅቱ በሠራተኛው ክፍል የቀረበው ለዚህ ነበር። መሣሪያ የታጠቀው ክፍል አልፈቀደም። ደራሲው ገጽ 116 ያሳዩን ከደሃ ቤተሰብ ስለመጣን ንገሡን ተክተን ሀገር እናስተዳድራለን የሚል እድምታ አለው። ውጤቱንም አየነው። ዛሬ ኢትዮጵያን እያስተዳደረ ያለው ወያኔም የሚለው ከአርባ ዓመት በፊት የተባለውን ነው። በቅርጽ ልዩነት ቢኖረውም በይዘቱ አንድ ነው። በትግራይ ሕዝብ ነፃነት ግንባር የተሰባሰበው ቡድን የቤሔር ቤሐረሰቦች መብት የቆምኩ ነኝ ይላል። የሕዝብ ጥያቄ ደግሞ ‘የሽግግር መንግሥት ይቋቋም’ ነው። ወታደሮቹ መፈቀለ መንግሥት ካደረጉ ይሄው አርባ ዓመቱ። ሀገራችን ከነበረችበት ቁልቁል ወረደች ሕዝባችን ተዋረደ እንጂ የተሻሻለ ነገር አልታየም ፤የሕዝብ ጥያቄ ገና አልተመለሰም።
ጄነራል አማን ርዕስ_ብሔር ሆነው መመደባቸው በበታች ማዕረግ ያለው ወታደር በተነገረው ተክለ ሰውነታቸው በመነሣት ወዷቸው ነበር፤ ከደርጉችም መካከል እንደዛው፤ ያም ሆኖ በአንዳንድ የጦር ክፍሎች ያሉ የንዑስ ደርግ አባላት ንጉሡ ከዙፋናቸው ከወረዱ በኋላ ‘ሕዝቡ ያሻውን መንግሥት ያቋቁም’ የሚል ተልኮ ነበራቸው፤ የመሐንዲስ፣ የአርሚ አቪዬሽንና የክቡር ዘበኛው የንዑስ ደርግ አባላት በምሳሌነት የሚጠቀሱ ናቸው።የነሻለቃ መንግሥቱ ተልኮ ግን ያ አልነበረም።ጅነራል አማን ሜካኤል አንዶም ቢሆኑም የራሳቸው አጀንዳ ነበራቸው።’እኔ አማን የግብፁ ጄነራል ነጂብ አይደለሁም። እኔን ለይስሙላ አስቀምጠው ሥልጣን በእነሱ እጅ ሊቆይ እይችልም’ ጅነራል አማን ያልተገነዘቡት ነገር ቢኖር መንግሥቱ በጎዘጎዘው መቀመጫ ላይ መቀመጣቸውን ነው። የወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ወያኔ በጎዘጎዘው መቀመጫ ላይ ምንም ማድረግ እንደማይችል እያየነው ነው፤ ታሪክ በኢትዮጵያ ላይ ራሷን ደገመች። ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለማርያም፤ በየጦር ሠፈሩ ለሚነሳው ተቃሞ በ ማዳፈኛ ሰም ከሦስተኛ ክፍለ ጦር የሚቀርቧቸውን ቲፎዞ ሲያዘጋጁ፤ ትኩረት የሰጠው አልነበረም። ገጽ 122 ‘ይህ የክብር ዘበኛ ያሠራቸውን ሰዎች ባስቸኳይ የማይለቅ ከሆነ በአንበሳው ሦስተኛ ክፍለ ጦር እንደሚመታ ለምን አጠናክራችሁ አልነገራችሁም?! የመቶ አለቃ መላኩ ተፈራም ከክብር ዘበኛ ክፍል የመጣ ስለነበር እርሱም ለክፍሉ ተቆርቋሪነቱን በድፍረት አሣይቶ ነበር፤ ምን ያደርጋል እንደቴዎድሮስ ሊሆን ቃቶት የመደር አውደልዳይ፣ የሀገሩን ልጆች ገዳይ ሆኖ እርፍ አለው፤ ውሎ አድሮ ለመንግሥቱ ሎሌነት አደረ፤ ባለደረባዎቹን ሻምበል ደምሴ ሽፈራውን የመሰለ ኮፍጣና ወታደር አሣልፎ ሰጠ።
ኢትዮጵያ ከጥንታዊነቷ ጋራ በጣም ተገኖ በዓለም ሕዝብ ዘንድ የሚነገርላት ፍረሃ እግዚአብሔር ያለው ሕዝብ የሚኖርባት ሀገር መሆኑን ነው። የእስልምናና የክርስትና ሃይማኖት ተከታይ ሕዝቧ ለዓለም ሕዝብ አብነት መሆኗን ብዙ ደራሲያን የከተቡላት ሀገር ናት። መቻቻልን ለዓለም ያስተማሩ መሪ ንጉሥ ምኒሊክን ያፈራች ሀገር ነች፤ አነ ኔልሰን ማንዴላ የእርሳቸውን ፈለግ መከተላቸውን አይተናል። እምዬ ምኒሊክ የተዋጋቸውን የንጉሥ ተክሃይማኖትን ቁሱሉን በጋቢያቸው ጠርገው፤ ንጉሥ ጦናን ከዙፋናቸው ወርደው ቁሱሉን አጥበው፤ ሊወጋቸውን የመጣውን የኢጣሊያ ጦር ከማረኩት በኋላ እንደጠላት ሳይሆን እንደሰው ያሰተናገዱ ንጉሥ መሆናቸውን ዓለም የመሰከረው ነው፤ መልካምም መጥፎም መሪ ከሕዝብ ውስጥ ይወጣል፤ ሆኖም ስንዴውን ከእንክርዳድ መለየት ሕዝብ ሃላፊነት አለበት፤ ያንን ሃላፊነት ባለመወጣታችን ጥቂት ከየጦር ሠፈሩ የተሰባሰቡ ወታደሮች ሀገራችንን አዋረዱ የእኛን የአውሬነት ፀባይ በዓለም ፊት አሰሣዩት። ሕዳር 14 ቀን 1967 ዓ ም የሆነው ያ ነበር። በአንዲት ለሌት ወታደራዊ ደርግ በሚል ስም የተዋቀረ፣ ሕግ አራዊትነትን የተላበሰ ቡድን የፈጸመው ግድያ ነው። ከረባታቸውን አስረው ፍትህ አለ ብለው እጅ በሰጡ እውቅ ዜጎች ላይ ለተፈሰመው አረመኔዊ ግድያ እንደሕዝብ እንደሀገር ሐላፊነት ተቀብለን ቤሔራዊ እርቅ ግድ ይለናል። ይህን ካላደረግን በምንም ዓይነት ወደፊት ልንጓዝ አንችልም። የሚመጣው ትውልድ በሰቆቃ ሲደማ መኖር የለበትም። አድራጊዎቹም እንዲሆን የፈቀድንም፤ ከዚያን ድረጊት በኋላ የመንግሥቱ አካል ሆነን የሠራነውን ሁሉ የሚመለከት ስለሆነ ለቤሔራዊ እርቅ ዝግጁ መሆን አለብን። በቅርብ የዚህ ግድያ ተዋናኝ የሆኑት ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ‘አኛና አብዮቱ’ በሚለው መጽሐፋቸው ከገባንበት አሻክላ ውስጥ የምንወጣበትን መንገድ አልጠቆሙም፤ በትውልድ ላይ የፈጠረውን ጠባሳ በሀገር ላይ ያደረሰውን ውርደት ገና አልተገለጸላቸውም፤ አጋጣሚውን ተጠቅመው ሰላም ለማስፈን አልፈለጉም። ገጽ 149 ‘በስድሳዎቹ ላይ የተላለፈው አሳዛኝ ውሳኔ’ ብለው ያቀርቡታል። የሟቾች ስም በዝርዝር ለማስቀመጥ እንኳን አልደፈሩም። በገጽ 275 ላይ ‘ኢሕአፓ የገደላቸው’ ብለው የ 271 ሰዎች ስም ዝርዝር አስፍረዋል። ያንን በሚቀጥለው ገጽ 84 ላይ ካቀረበት ሐቅ ጋር እያስተያየሁ እሄድበታለሁ። ደራሲው ለግድያው መንስኤ የጄነራል አማን የዕብሪት ባህሪ መሆኑን ሊያሳዩም ሞክረዋል። ገጽ 152 ላይ 59ኙ የግድያው ሰለባዎች የፖለቲካ እሥረኞች እንደሆኑ ይጠቅሳሉ፤ በእውነት ደራሲው የፖለቲካ እሥረኛ ምን እነደሆነ አሁንም የተረዱ አይመስሉም፤ ግን ይህን ያሉበት ምክንያት አላቸው፤ የመደብ ትግል ነው ያካሄድነው ለማለት ነው። ከድርጊቱ ራቅ ብለው ገጽ 192 የፃፉትን እነሆ ‘በደርግ ውሳኔ የአፄ ኃይለሥላሴ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን መኳንንቶችና ጄኒራሎች ሲገደሉ ከማዘንና ከንፈር ከመምጠጥ ባሻገር ይህ አሳዛኝ እርምጃ ለምን ተወሰደ ብሎ በቁጭት በመነሳሳት በደርግ ላይ ጠመንጃ አንስቶ የሸፈተ አንድም የመሳፍንት ወይም የመኳንንት ወገን የለም’ የነዚህ ዜጎች ግድያ ኢትዮጵያን በዓለም ሕብረተሰብ ዘንድ ያላትን ክብር አሳጥቷታል፤ የደርግ መንግትሥትን በማውገዝ የዓለም ሕዝብ ከአጥናፍ አጥናፍ ድምፁን አሰምቷል፤ ዳራሲው ባይገልጹትም ያውቁታል፤ ፍትህን መጣስ ማለት ሰውን እንደሰው ያለመቀበል መሆኑን ሰው የሆነ ሁሉ የትም ይኑር የት የሚጋራው ነው፤ነፃነትና ሰው የአንድ ሳንቲም ሌላው ገጽጥታዎች ናቸው፤ ስለዚህ ፍትህ፣ሰውና ነፃነትም አንድም ሦስትም ናቸው። ስው አብሮት ከተፈጠረው ነፃነቱ በላይ የሚከባከበው ምን ሊኖር ይችላል? ፣ከስልሳዎቹ ግድያ በኋላ በአራቱም ማዕዘን ዜጎች መሣሪያ አነሱ፤ፍትህ በሀገሪቱ እንደሌለ ተገነዘቡ፤ መሬት በመወረሱ መሣሪያ ያነሳ ዜጋ አልነበረም፤ ደራሲው በምዕራፍ 10 ውስጥ ብዙ የተዘባ አውነትነት የሌለው ኢትዮጵያዊነትን ዝቅ የሚያደርግ ሐተታ አቅርበዋል፣ ለነፃነት የሕይወት ዋጋ ከፍለው ከቅኝ ገዥዎች ሀገራቸውን አስከበረው ያቆዩላቸው ልጆቻችው እቢ ለነፃነቴ ብለው መሣሪያ ያነሱትን ለቁራጭ መሬት ነው ማለት ስድብ ነው፤ የጅግና ሰም ማጥፋት ነው። ሕዝብ ለነፃነቱ እንጂ ለንብረት መሣሪያ አያነሣም፤ ደራሲው ደጃዝማች ፀሐዩ ዕንቁ ሥላሴ መሬቴ ስለተወረሰባቸው መሣሪያ አነሱ ሲሉ ጀግንነታቸው እንዴት ተረሳቸው? የመሬት አዋጅ፣ የእድገት በሕብረት ዘመቻ፣ የሶሻሊዝም ሥረዓት ማወጅ ከዚህ አረመናዊ ድርጊት ሰሜትን ለማስለወጥ የተደረጉ ነበሩ፤አሁን የምናየው ውጤት ይበልጥ ይናገራል። የድርጅቶች መፈልፈል፣የሱማሌ ወረራ፣የኤርትራ መገንጠል፣የወያኔ ለሥልጣን መበቃት መንስኤው የስልሳዎቹ ግድያ ነው። ለአንባቦዎቼ ለመግለጽ የምፈልገው ደራሲው ብዙ የሸሸጉን ነገር እንዳለ ነው። በስልሳዎቹ ላይ የሞት ውሳኔ ያሰተላለፉት የደርግ አባላት በአስራ አራቱም ክፍለሃገራት ተመሳሳይ ግድያዎችን መፈጸማቸውን አልነገሩንም፤ ደራሲው በጹፋቸው ሊያሳዩን የሞከሩት ዜጎች መሣሪያ ያነሱት በመሬት አዋጅ ተቆጥተው እንደሆነ ብቻ ነው። ኢሕአፓ (የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ) ሕዳር 14 ቀን 1967 ዓ ም ግድያው ተከትሎ ደርግ ‘ፋሽሽት ነው’ ማለቱና የመሬት አዋጅን ተከትሎ ፋሽዝም ወደገጠር መስፋፋቱን ዲሞክራሲያ በሚለው ልሳኑ ለሕዝብ ማስነበቡን ገጽ 245 ላይ ገልጸዋል። ይህ ሐቅ ነው፤ ለምሳሌ ገጽ 199 ላይ የመንዝ ሕዝብ የደርግን ግድያ ተከትሎ ሕዝቡ ልጆቹን ከብቶቹን ነድቶ በረሃ መግባቱን ጽፈዋል፤ ይህ ሁኔታ ልክ 1928 ዓ ም የፋሽሽቱ ባንቱ ሞሶሎን በአየር ይህን ሕዝብ የደበደበበትን ወቅት ያስታውሰናል፤ ቦንብ ባይጥልም ሕዝቡ በከፈለው ግብር በተገዛ የጦር አይሮፕላን የማስፈራራቱ ተግባር ፋሽሽት ኢጣሊያ ከፈጸመው በምን ይለያል? በአይሮፕላኑ ጭኹት ነብሰ ጦሮች አስወርደዋል፤አረጋዊያን ተደናግጠዋል፤ ሕፃናት ስቅስቅ ብለው አልቅሰዋል፣ በረሃብ ሞተዋል፤ ታዲያስ ከ ፋሽዝም ሌላ ምን ሊባል ይችላል? ደራሴው ይህ ድርጅት፣ ከስልሳዎቹ ግድያ ውጪ ለተፈጸሙ ግድያዎች የንብረት ጥፋቶች ወዘተ ተጠያቂ ያደርጉታል፤ ወደፊት በሰፊው ስለአጠቃላይ ድርጅቶች በደርግ መንግሥት የተጫወቱትን አሉታዊና አዎንታዊ ሚና እገልፃለሁ።
ስለ ጄነራል ተፈሪ ባንቲ አሻሿም ትንሽ ከማለቴ በፊት ገጽ 125 ላይ የመሐንዲስ ንዑስ ደርግ ፤ ‘ሕዝባዊ መንግሥት ይቋቋም’ ፤ ‘ሠራዊቱ ወደ ጦር ሠፈሩ ይመለስ’ ማለቱ ይታወሳል፤ ይህን መጠይቅ በሊቀመበርነት ስለመራው፣ ተራ ወታደር በቀለ ወልደጊዮርጊስ ትንሽ ልበል፤ ከመስመር ወጥቼም ከሆነ አንባቢዎቼን ይቅርተ እጠይቃለሁ፤ ደራሲው ይህን ግለሰብ የኢ ሕ አ ፓ አባል አድርው አቅርበውታል፤ ከደራሲው አንድ አረፍተነገር ልዋስ ‘ለወጣቱ እውነተኛ ታሪክ ማስተማር’ የሚለውን ተመርኩዥ ፣ስለ ተራ ወታደር በቀለ ወልደጊዮርጊስ ትንሽ ልተርክ፣ ተራ ወታደር በቀለ ወልደጊዮርጊስ የሞተው ከጄነራል አማን ሚካኤል አንዶም ጎን ሆኖ ነበር፤ እነ ኮሎኔሌ ዳንኤል አስፋው የመሩትን ቡድን በመዋጋት የተሰዋ ወታደር ነበር። በቀለ አብሮ አደጌ ነው፤የኢጣሊያ ጦር በ1928 ዓ ም በኦጋዴን በኢልከሬ በኩል ወደመሐል ሀገር ሲገሰግስ በወቅቱ የሐርር ግዛት የነበረች ጊንር በምትባል ወረዳ መጋሎ በሚባል አካባቢ ለሳምንታት ትልቅ ጦርነት ይደረጋል፣ጣሊያ እንደመንጋ የምትነዳቸው አሽከሪዎችና የሱማሌ ምልምሎች በጅግንነት በተዋጋው ኢትዮጵያዊ ላይ በአየር ተደግፈው ጉዳት አደረሱበት፤ ከመጋሎ ከፍ ብላ ወይና ደጋው መሬት ላይ ከምትገኘው ቂንር ካለች ኮረብታ ሥር ከምትገኘው ጊንር ከተማ የተወለደ ነበር። ጃኖሆይ በአደበታቸው ጊንርም ተያዘ ብለው ጠይቀዋል እየተባለ ይነገራል።
እንዴትስ ልተኛ እንዴትስ ልረፍ፤
የአባቶታችን ደም ሲፈስ እንደጎርፍ፤
ዘምረው ካደጉት ትውልድ ነው።
ለሚሊሽያ የመለመሉት የባሌ ክፍለ ሃገር እንደራሴ የነበሩት ደጃዝማች ወርቁ እንቁሥላሴ ነበሩ።ከተማዋን ሊጎበኙ መጥተው ከከተማ ወረድ ብሎ ከሚገኘው የፀበል ወንዝ ስንዋኝ አይናቸው በቀለ ላይ ያርፋል።ራሱ በጣም ትልቅ ነው፣ ድጅኖ እንለዋለን፤ በጣም ዋነተኛ ነው፤ በብዛት ዝርዝሮችን ከወንዙ ሲበትኑልን በቀለ እየሰመጠ አላሲዘን አለ፤ የወር የሸንኮራና የሙዝ ባጀቱን ሳይዝ አልቀረም። በወቅቱ የሱማሌ ሠርጎ ገብ የክፍለ ሃገሩን ጸጥታ ያውክ ስለነበር በቀለ የአባቶቹን ፈለግ ተከትሎ የሀገር ወሰን ለማስከበር ሚሊሺያ ጦር ተቀጠረ። ከዚያም የአራተኛ ክፍለ ጦር በባሌ ክፍለሃገር የመሐንዲስ ቅርጫፍ ሲቋቋም ወደጦር ሠራዊት የተዛወረ ነበር። በቀለ ከልጅነቱ ጀምሮ በነፃነት መኖርን የሚወድ ጎደኞቹ የምንወደው ለመሪነት የምንመርጠው ነበር። በቀለ በማዕረጉ ተራ ወታደር ቢባልም በተግባሩ ከጄኒራል በላይ ነው።
በሌላው ዓለም ቢሆን ደርግ ከስልሳዎቹ ግድያ በኋላ ለአረመኔዊ ተግባሩ ፍርድ ከሚቀበልበት ሥፍራ ነበር፤ አልሆነም ፤ እንደመንግሥት ለመቀጠሉ እኛም እንደሕዝብ ተጠያቂነት አለብን።
ጄነራል ተፈሪ ባንቲ ለርዕሰ ቤሔርነት ጥቆማ ሲካሄድ የታዘብኩት ላካፍላችሁ።የአየር ኃይሉ ሻምበል ሲሳይ ሐብቴ ዝነኛ የነበሩትን በኢትዮጵያ ሕዝብ የሚታወቁትን ሌተና ኮሎኔል አምኃ ደስታን ይጠቁማል፤ ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ያንን ሳይረሱ እነ ሌተና ኮሎኔል ሌሎችም ባለከፍተኛ መዕረግ ባሉበት ግልፅ ውይይት እናድርግ ይላሉ፤ ሌተና ኮሎኔል አምኃ ስለመንግሥቱ ደካማ ጎኖች ይናገራሉ ‘አጥፍቶ መጥፋት’ በሚለው መጽሐፉ ፀጋዬ ገብረመድህን ተገልጾታል፤ ከዚያ በኋላ ሻለቃ መንግሥቱ እውቁን ተዋጊ ማኳሰሱን ይቀጥላል ፤ በመጨረሻም በከሸፈው መፈቀለ መንግሥት ይገለዋል። ጄነራሉም ከዚህ አያመልጡም፤ መልሰ መልሰን ያየነው ነው።Déjà vu!! የከርሞ ሰው ይበልን፤ በሦስተኛው ክፍል እንገናኝ።
ታደለ መኩሪያ
tadele@shaw.ca

ኦባማ ከትክክለኛው የ(ኢትዮጵያ)ታሪክ ምዕራፍ ጎን ተሰልፈዋልን? (ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም)


ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም
ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ

የታሪክ ሸፍጥ
ፕሬዚዳንት ኦባማ “በትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ” መሰለፍ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦ ሰጥተው በመግለጽ እራስን በሚያወድስ መልኩ በተግባር ሳይሆን በንግግር ብቻ በማነብነብ እርሳቸው “በተሳሳተው የታሪክ ምዕራፍ” ተሰልፈዋል ብለው የፈረጇቸው ሰዎች አቋማቸውን እንዲያስተካክሉ በነገር ሸንቁጠዋቸዋል፡፡ እ.ኤ.አ በ2012 በተደረገው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተቀናቃኛቸው ከነበሩት ከሚት ሮምኔይ ጋር ባደረጉት ክርክር ፕሬዚዳንት ኦባማ የእራሳቸውን ክብር ለመጠበቅ ሲሉ እንዲህ ብለው ነበር፣ “…ያሜ ሪካን መንግስትና ያሜሪካ ፕሬዝደንት በታሪክ ቀኝ ምዕራፍ ቆመዋል ብለው አስረዱ፡፡ “በብዙ አጋጣሚዎች ፕሬዚዳንት ኦባማ “በትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ” ላይ መሰለፍ የሞራል ልዕልናን የሚጠይቅ እንደሆነ በተደጋጋሚ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን በተለዬ መልኩ አሜሪካ በሰብአዊ መብት ጥበቃ መስክ ላይ ትኩረት ከማድረግ አንጻር ብቸኛዋ ልዕለ ኃያል እንደሆነች ተናግረዋል፡፡ እ.ኤ.አ በ2009 የኢራን ተቃዋሚዎች ወደ መንገዶች ሰልፍ ለማድረግ በወጡበት ጊዜ ኦባማ እንዲህ ብለው ነበር፣ “ለፍትህ በጽናት የቆሙ ሁሉ በትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ ላይ የተሰለፉ ናቸው፡፡“ የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ ከተካሄደ ጥቂት ዓመታት በኋላ ኦባማ ባደረጉት ንግግር እንዲህ የሚል ጥያቄ አቅርበው ነበር፣ “ማንኛችሁ ናችሁ በዚህ የስብሰባ አዳራሽ የተገኛችሁ ተሳታፊዎች መጭው ጊዜ ህዝቡን ነጻ ከሚያወጡት ይልቅ ሀሳብን ወይም ለውጥን የሚያፍኑ ይሆናል ብላችሁ የምትከራከሩ? ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በየትኛው የታሪክ ምዕራፍ ላይ እንደምትሆን አውቃለሁ፡፡“ በትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ ላይ ነውን?!Obamas failed Africa policy
ፕሬዚዳንት ኦባማ በትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ ላይ ባልተሰለፉት ላይ ጩኸታቸውን አሰምተዋል፡፡ ቭላድሚር ፑቲን ክሪሚያን በመውረር እና የሶሪያን አምባገነን መሪ የሆኑትን ባሽር አላሳድን እየደገፉ ስለሆነ “በተሳሳተ የታሪክ ምዕራፍ ላይ ናቸው”፡፡ አላሳድ በእራሳቸው ህዝቦች ላይ አሰቃቂ የሆነ ግፍ እየፈጸሙ ስለሆነ በተሳሳተው የታሪክ ምዕራፍ ላይ ናቸው፡፡ በመካከለኛው ምስራቅ የአረብ አገሮች የሚገኙ ሁሉም አምባገነኖች ፕሬዚዳንት ኦባማ ወደ ትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ ላይ እንዲሰለፉ እስከሚነግሯቸው ድረስ ለአጭር ጊዜም ቢሆን በተሳሳተው የታሪክ ምዕራፍ ላይ ነበሩ፡፡ “ዩናይትድ ስቴትስ ከቀጥታው እና ከጠባቡ ትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ ላይ ያላትን አቋም በፍጹም አታለሳልስም፡፡ “በአሁኑ ጊዜ በሁሉም የመካከለኛው የአረብ አገሮች ላይ ያለን አቋም በትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ ላይ መሆናችንን ያመላክታል ምክንያቱም ንጹሀንን በአሰቃቂ እልቂት ከመታረድ እየጠበቅናቸው እና ለሁሉም ህዝቦች ሰብአዊ መብቶቻቸው እንዲጠበቁላቸው እምነት ይዘን አቋማችንን እያራመድን ስለሆነ ነው፡፡“ በማለት ፕሬዚዳንት ኦባማ ንግግር አድርገዋል፡፡ ተቃዋሚዎች ቀስ እያሉ በአረብ ከተሞች ወደ መንገዶች ለአመጽ በወጡ ጊዜ በብርሀን ፍጥነት ተገልብጠው የአረብ አገር አምባገነኖችን በመቀላቀል በተሳሳተው የታሪክ ምዕራፍ እረድፍ ላይ ሰልፋቸውን አስተካክለዋል፡፡ ባለፈው ሳምንት ኦባማ ባለው ዓመት በግብጽ የተካሄደውን መፈንቅለ መንግስት ተከትሎ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ እርዳታ ላይ የዓመቱን ግማሽ እርዳታ በመልቀቅ “በዓለም ላይ በጣም ጠንካራ የሆኑ ተዋጊ ሄሊኮፕተሮችን“ በትዕዛዝ ማስተላለፍ እንዲቆም በከፊል ማዕቀብ ጣሉ፡፡ የኦባማ አስተዳደር ከግብጽ ጋር እንደ ቀድሞው ሁኔታ መሞዳሞዱን በቀጠለበት ጊዜ የግብጽ ወታደራዊ ጦር የሙስሊም ወንድማማቾችን ይደግፋሉ ብሎ የወነጀላቸውን 683 ዜጎች በይስሙላው ፍርድ ቤት የሞት ቅጣት እንዲበየንባቸው አድርጓል፡፡ ከዚህ አንጻር ሲገመገም በእርግጥ ኦባማ በትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ ነው ወይስ ደግሞ በተሳሳተው የታሪክ ምዕራፍ ላይ ነው የተሰለፉት?!
“ስለታሪክ” ማስመሰያነት እየተነገረ ያለው የተገላቢጦሽ ሁኔታ የሚያስገርም ነገር ነው፡፡ ማርክስ በማኒፌስቷቸው ላይ እንዲህ ብለው ነበር፣ “እስከ አሁን ድረስ ያለው የህብረተሰብ ትግል የመደብ ትግል ነው፡፡“ ሄግል የታሪክ ሂደት በፍጹም ሊገለበጥ አይችልለም ብለው ነበር፡፡ ማህተመ ጋንዲ በዚህ ጉዳይ ላይ የማይስማሙ መሆናቸውን በመግለጽ እንዲህ ብለው ነበር፣ “በጣም ውሱን የሆኑ ጽናት ያላቸው ያልተገደቡ መንፈሶች እና እምነቶች የታሪክን ሂደት ሊቀይሩ ይችላሉ፡፡“ ዱራንት “ከታሪክ ስህተቶች ትምህርት የማንቀስም ከሆነ እነርሱን ባሉበት ሁኔታ እንደግማቸዋለን“ ብለው ነበር፡፡ ናፖሊዮን “ታሪክ ምንም ነገር ሳይሆን ሰዎች በመግባባት የፈጠሩት አፈ ታሪክ ነው“ ብለው ነበር፡፡ ያም ሆነ ይህ ናፖሊዮን እና ከእርሳቸው በኋላ የመጡት ሌሎች ሁሉም አምባገነኖች ተጠራርገው በታሪክ የቆሻሻ ማስቀመጫ ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ፡፡
ኦባማ እና ኬሪ የአፍሪካን አምባገነኖች ተሸክመዋል፡ ፕሬዚዳንት ኦባማ በትክክለኛው ወይስ በተሳሳተው የታሪከ ምዕራፍ ላይ ነው ተሰልፈው ያሉት?
እ.ኤ.አ በ2009 ፕሬዚዳንት ኦባማ በጋና አክራን ሲገበኙ ያሉት ታሪክ በጀግኖች አፍሪካውያን ላይ የሚኖር ነው፡፡ ለጀግና አፍሪካውያን/ት ያስተላለፉት መልዕክት የሚያበረታታ፣ በብሩህ ተስፋ የሚያስሞላ እና ጠንካራ ስሜትን የሚፈጥር ነበር… መሪዎቻችሁን ተጠያቂ እንዲሆኑ እና ህዝቡን ለማገልገል የሚያስችሉ ተቋማትን ለማቋቋም ስልጣን አላችሁ፡፡ በሽታን ልታሸንፉ ትችላላችሁ፣ የእርስ በእርስ ግጭቶችን ማቆም ትችላላችሁ፣ እናም ለውጥን ከታች ጀምሮ ማምጣት ትችላላችሁ፡፡ ይህንን ማድረግ ትችላላችሁ፡፡ አዎ ትችላላችሁ፡፡ ምክንያቱም በአሁኑ ጊዜ ታሪክ በእንቅስቃሴ ላይ ነው፡፡ ኦባማ ቦቅቧቃዎቹን የአፍሪካ መሪዎች በአጽንኦ እስጠንቅቀዋቸዋል፡፡ “…ምንም ዓይነት ስህተት እንዳትሰሩ፣ ታሪክ በእነዚህ ጀገኖች አፍሪካውያን/ት ጎን ናት እናም መፈንቅለ መንግስት በሚያደርጉ ወይም በስልጣን ላይ እንደ መዥገር ተጣብቀው ለመቆየት ሲሉ ህገመንግስትን በሚያሻሽሉ አምባገነኖች ጎን አይደለችም፡፡ አፍሪካ ጠንካራ ግልሰቦችን አትፈልግም፣ የምትፈልገው ጠንካራ ተቋማትን ነው…የዜጎቻቸወን ፍላጎት የሚያከብሩ መንግስታት የበለጸጉ የበለጠ የተረጋጉ እና የበለጠ ስኬታማ ናቸው…“
እ.ኤ.አ ጁን 2013 “የአፍሪካን አምባገነኖች መንከባከብ“ በሚል ርዕስ ትችት አቅርቤ ነበር፡፡ በዚህ ትችት ላይ የአሜሪካ “ዲፕሎአገዛዝ” እና “ዲፕሎቀውስ” (በእራሴ አባባል የአሜሪካንን መንታ ምላስ የሰብአዊ መብት አስመሳይ ዲፕሎማቶችን አመለካከቶች፣ ድርጊቶች እና ባህሪያት ለመግለጽ የተጠቀምኩበት) ነበር፡፡ በዚያ ትችቴ ላይ የአሜሪካው የመንግስት መምሪያ ጸሐፊ ኬሪ በጸሐፊነት ዘመናቸው ብዙም የማይጠቅሙ እና በደንብ ጎልተው የማይታዩ የሰብአዊ መበት አጠባበቅ በኢትዮጵያ እንዲሁም በመላው አፍሪካ የሚያራምዱ መሆናቸውን ለመተንበይ ሞክሬ ነበር፡፡ “የኬሪ የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በአፍሪካ የሰብአዊ መብት ፖሊሲ“ ላይ በአስመሳይነት በባዶ ቃላት ታጅቦ የሚሽከረከር ምናባዊ እንጂ “ትርጉም ያለው የሰብአዊ መብት ፖሊሲ ሽግግር በኢትዮጵያ በማድረግ ላይ ያተኮረ አይደለም፡፡“ በኬሪ የዉጭ ጉዳይ አስተዳደር ዘመን ቀደም ሲል ከነበሩት ከሂላሪ ክሊንተን በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የተለየ ፖሊሲ እንደማያራምዱ እና ተመሳሳይ እንደሚሆን ለፖለቲካ መድረክ ትወና ምቹነት እና “በሽብርተኝነት ላይ ዓለም አቀፍ ጦርነት” ለማካሄድ በሚል ማካካሻ የተረሳ እንደሆነ ትንበያ ሰጥች ነበር፡፡ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ህልውናቸው በአምባገነኑ ገዥ አካል ሲሸበብ፣ በጠራራ ጸሐይ የህዝብ ድምጽ ሲዘረፍ፣ ሰላማዊ አመጸኞች መብቶቻቸው ሲደፈጠጡ፣ እና የተቃዋሚ ኃይሎች ሀሳቦቻቸውን እንዳይገልጹ ሲታፈኑ፣ የፕሬስ እና የኢንተርኔት ገደብ ሲጣል እንዲሁም ሙስና በኢትዮጵያ እንደ ካሰንሰር እየተስፋፋ የአገሪቱን ሀብት እያሽመደመደ ባለበት ሁኔታ የኦባማ አስተዳደር ለሁኔታዎች አይቶ እንዳላየ እያለፈ ነው፣ ለጉዳዩም ምንም ትኩረት ባለመስጠት ጆሮ ዳባ ልበስ ብሏል፣ ከንፈር ከመምጠጥ ያለፈ ተጨባጭነት ያለው ስራም አልሰራም፡፡ ቃል እና ተግባር ለየቅል ሆነዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ የኦባማ የአፍሪካ ፖሊሲ የሰብአዊ መብት ጥበቃን አያካትትም፡፡
ኬሪ ባለፈው ሰኔ ኢትዮጵያን በጎበኙበት ጊዜ በሰቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ላይ እየተደረገ ያለውን የኃይል እርምጃ እዲቆም፣ ሁሉም የፖለቲካ አስረኞች እንዲፈቱ እንዲሁም ነጻውን የመገናኛ ብዙሀን መጨቆኑን እንዲያቆም፣ ነጻ ጋዜጠኞችን፣ ሰላማዊ አመጸኞችን እና የተቃዋሚ ፖለቲካ አመራሮችን ማሸማቀቁን እና ወደ እስር ቤት ማጋዙን እንዲያቆም ይማጸ ናሉ ወይም ደግሞ እንዲያቆም ያደደርጋሉ የሚል እምነት ነበረኝ፡፡ ይህንን ትንበያ በዘፈቀደ ወይም ደግሞ ከእውነታው በራቃ መልኩ ተምኔታዊ የሆነ አስተሳሰብም አልነበረም፡፡ ኬሪን እና ኦባማን በተናገሩት ቃላት ብቻ ነው እየመዘንኳቸው ያለሁት፡፡ እ.ኤ.አ በ2008 ዕጩ ተመራጮች የነበሩት ኦባማ እና ጆይ ቢደን የሚከተለውን ቃል ገብተው ነበር፣ “የታሰሩ ምሁራን፣ አክቲቪስቶች እና በግብጽ እንደ አይማን ኑር ያሉት የፖለቲካ የተቃዋሚ የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ እንሰራለን፡፡” እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 24/2013 በድምጽ ማሰባሰብ ሂደታቸው ላይ ኬሪ እንዲህ ብለው ነበር፣ “አንድ ወይም ሌላ አገር በምጎበኝበት ጊዜ ያለንን ቀዳሚ ዓላማ እና ይህም ተግባራዊ እንዲሆን በሚሉት ላይ አንዳንድ ጊዜ እጋፈጥ ነበር፣ ሆኖም ግን የሰብአዊ መብትን ጉዳይ በተለይም በእስር ቤት የሚገኙ ግለሰቦች እንዲለቀቁ ያላነሳሁበት ጊዜ አልነበረም፣ ይህንንም አቋሜን አጠናክሬ እቀጥልበታለሁ…“
ሴክሬታሪ ኬሪ እ.ኤ.አ በጁን 2013 ኢትዮጵያን በጎበኙበት ጊዜ በዲፕሎማክራሲያዊነት ጸጥ የማለት መብታቸውን ተጠቅመዋል፡፡ ኬሪ ለአምባገነኖቹ ስለሰብአዊ መብት ጥበቃ አንዲትም ቃል ትንፍሽ አላሉም፡፡ “የታሰሩ ምሁራን፣ አክቲቪስቶች እና የተቃዋሚ የፖለቲካ እስረኞች ማለትም እስክንድር ነጋ፣ ርዕዮት ዓለሙ፣ ውብሸት ታዬ፣ አንዷለም አራጌ፣ ኦልበና ሌሊሳ፣ በቀለ ገርባ፣ አቡባከር አህመድ፣ አህመዲን ጀበል፣ ካሚል ሸምሱ እና ሌሎችም በርካቶች እንዲፈቱ እንሰራለን፡፡” የሚለው ይቅር እና ስለሰብአዊ መብት ጥበቃ አንዲትም ቃል ትንፍሽ አላሉም፡፡
በኦባማ አስተዳደር የሰብአዊ መብት ዲፕሎክራሲ ይዞታ፣
ኬሪ ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያን በጎበኙበት ጊዜ የእርሳቸው አስተናጋጆች አሸርጋጅ የገዥው አካል አዲስ በቁጥጥር ስር ያዋሏቸውን እና ወደ እስር ቤት የወረወሯቸውን የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችን እና አባላትን፣ ነጻ ጋዜጠኞችን እና ጦማሪስቶችን እንዲሁም የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን በጥይት እየቆሉ የመቀበያ ስጦታ አድርገው ሰላምታ አቅርበውላቸዋል፡፡ ይኸ በእውነቱ ታላቅ ዘለፋ ነው፡፡ በኢትዮጵያ በስልጣን ላይ ያሉት ወሮበሎች በኦባማ የማስመሰያ አስተዳደር ላይ ምን ያህል መተማመን እንዳለባቸው የሚያመላክተው ተጫባጭ የግድያ እና የዘፈቀደ የእስራት ወንጀለኝነት መረጃ በመያዝ ኬሪ ከአውሮፕላን ሲወርዱ አቅርበውላቸዋል፡፡ “እህስ ኬሪ እንግዲህ ምን ይፈጠር!?“
ኬሪ “የደህንነት ጉዳዮችን” ለመወያየት ኢትዮጵያ ውስጥ ነበሩ፡፡ ሆኖም ግን በዘፈቀደ እየተጋዙ በእስር ቤት ስለሚማቅቁት እና የዘፈቀደ ግድያ ስለሚፈጸምባቸው የኢትዮጵያ ዜጎች ደህንነት ጉዳይ እልነበረም፡፡ ኬሪ ከእራሳቸው ፍላጎት ውጭ በተጽዕኖ ባለፈው ሳምንት በሸፍጥ ክስ ተመስርቶባቸው በእስር ቤት የሚገኙትን የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮቸን እና ደጋፊዎችን በማስመልከት የይስሙላ ንግግር አድርገዋል፡፡ የእስር ቤቱ ሰለባ ከሆኑት ከብዙዎቹ ጥቂቶች መርከቡ ኃይሌ፣ ሶሎሞን ፈጠነ፣ ዘሪሁን ተስፋዬ፣ አናኒያ ኢሳያስ፣ ፋሲካ ቦንገር፣ ጀሚል ሽኩር፣ ሰይፈ ጸጋየ፣ የሽዋስ አሰፋ፣ እመቤት ግርማ፣ ዮናስ ከድር፣ እየሩሳሌም ተስፋው፣ አበራ ኃይለማርያም፣ አበበ መከተ፣ ብሌን መስፍን፣ አስናቀ በቀለ፣ መስፍን፣ ተስፋዬ አሻግሬ፣ እዮብ ማሞ፣ ኩራባቸው፣ ተዋቸው ዳምጤ፣ ፍቅረማርያም አስማማው፣ እያስፔድ ተስፋዬ፣ ጋሻው መርሻ፣ ተስፋዬ መርኔ፣ ሀብታሜ ደመቀ፣ ጌታነህ ባልቻ፣ ንግስት ወንድይፍራው፣ ሜሮን አለማየሁ የሚባሉ ለሀገራቸው ብሩህ ራዕይ ያላቸው ወጣቶች ይገኙበታል፡፡
“ከውጭ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ጋር በመገናኘት እና የማህበራዊ መገናኛዎች ዘዴዎችን በመጠቀም በአገሪቱ ውስጥ አለመረጋጋትን ለመፍጠር“ በሚል ሰበብ ገዥው አካል በሸፍጥ ያሰራቸውን ጋዜጠኞች እና ጦማሪስቶች እንዲፈታ ኬሪ የተማጽዕኖ ያቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከእነዚህ ከታሰሩት ውስጥ አስማማው ኃይለጊዮርጊስ፣ ተስፋለም ወልደየስ፣ ኤዶም ካሳዬ፣ አቤል ዋቤላ፣ አጥናፍ ብርሀኔ፣ ማህሌት ፋንታሁን፣ ናትናኤል ፈለቀ፣ ዘላለም ክብረት እና በፈቃዱ ኃይሉ ይገኙበታል፡፡
ስለአዲሶቹ ታሳሪዎች አዲስ ዜና ከአሜሪካ የመንግስት መምሪያ ምላሽ የሚጠበቅ ነበር፡፡ ኦህ እንዴት ያሰለቻል! የመንግስት ቃል አቀባይ የሆኑት ጄን ሳኪ በዲፕሎክራሲያዊ መልኩ እንዲህ በማለት ገልጸው ነበር፣ “የኢትዮጵያ መንግስት ለእስር የዳረጋቸውን እስረኞች ጉዳይ እንደገና እዲመረምር እና በአስቸኳይ እንዲፈታቸው እንጠይቃለን፡፡ ይህንን ጥያቄ በቀጥታ ለኢትዮጵያ መንግስት ያቀረብነው በተጨባጭ በመሬት ላይ ያለውን እውነታ ከግንዛቤ በማስገባት ካለን አሳሳቢ ሁኔታ በመነሳት ነው፡፡ እናም በእርግጥ እኛ ከረዥም ጊዜ ጀምሮ በኢትዮጵያ ስለፕሬስ ነጻነት እና ሀሳብን በነጻ መግለጽ መከልከል ያለንን ስጋት በተደጋጋሚ በመግለጽ የኢትዮጵያ መንግስት የእራሱን ህገመንግስት ሙሉ በሙሉ እንዲያከብር ተማጽዕኖ ስናደርግ ቆይተናል፡፡“
እ.ኤ.አ ጁን 2012 የኢትዮጵያ ነጻ ጋዜጠኞች በይስሙላው ፍርድ ቤት ክስ በተመሰረተባቸው እና የረዥም ጊዜ እስራት በተፈረደባቸው ጊዜ ቃል አቀባይ ቪክቶሪያ ኑላንድ እንደዚሁ ተመሳሳይ ንግግር በማድረግ እንዲህ ብለው ነበር፣ “የኢትዮጵያ መንግስት በበርካታ ጋዜጠኞች እና በተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ላይ የጸረ ሽብር አዋጁን በመጠቀም የመሰረተው ክስ አሳስቦናል…የነጻ ጋዜጠኞች መታሰር በመገናኛ ብዙሀን እና ሀሳብን በነጻ በመግለጽ መብት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ይኖረዋል፡፡ በኢትዮጵያ ስላለው የሰብአዊ መብት አያያዝ ሁኔታ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የውይይት መድረክ በመክፈት ሀሳብን በነጻ የመግለጽ እና የመገናኛ ብዙሀን ነጻ ማድረግ የዴሞክራሲያዊ ማህበረሰብ ግንባታ ወሳኝ ሚና የሚጫወቱ መሆናቸውን በማስመልከት ሀሳባችንን ግልጽ አድርገናል፡፡“ እንግዲህ እንደዚህ ባለ የሰብአዊ መብት ሁኔታ ነው በኦማ አስተዳደር በተግባር እየተተረጎመ ያለው፡፡
ፕሬዚዳንት ኦባማ ከተሳሳተው የአሜሪካ ታሪክ ምዕራፍ የጎን ተሰልፈዋልን?
ኦባማ መጀመሪያ ፕሬዚደንት ሲሆኑ የስልጣን የመክፈቻ ንግግራቸው እንዲህ ብለው ነበር፣ “አሜሪካ በከፍተኛ የስልጣን እርከን ላይ ያሉ ባለስልጣኖች እውቀቱ ወይም ደግሞ ራዕይ ስላላቸው ብቻ አይደለም የምንተገብራቸው ሆኖም ግን የእኛ ህዝቦች የአያት ቅድመ አያቶቻችን መርሆዎች ታማኞች ሆነን ለመቀጠል ካለን ጽኑ ፍላጎት አንጻር ነው፡፡“ “ኦባማ ከአፍሪካ አምባገነኖነች ጎን በሚቆሙበት ጊዜ ከአያት ቅድመ አያቶቻችን መርሆች እና ከመመስረቻ ሰነዶች ተግባራዊ መሆን ጋር በጽናት ቆመዋልን?” የአሜሪካ ታላቁ የነጻነት አዋጅ የመመስረቻ ሰነድ የሚከተለውን ይላል፣
…መንግስታት ትክክለኛውን ስልጣን ከህዝቦች ፈቃድ በማግኘት የተዋቀሩ የሰዎች ስብስቦች ናቸው፡፡ የትኛውም ዓይነት መንግስት ለዓላማዎች ጎጅ ሆኖ ከተገኘ ይህንን መንግስት ለመለወጥ ወይም ደግሞ ለማስወገድ እና ደህንነታቸውን እና ደስታቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል በእነዚህ መርሆዎች ላይ በመመስረት የመንግስትን ኃይል ማዋቀር የሰዎች መብት ነው፡፡ ተከታታይ የሆኑ የመብት ረገጣዎች መፈጸም እና ከመብት ውጭ መሄድ እንዲሁም ባልተለያየ መልኩ አንድን ነገር በተግባር ማሳየት እራሳቸውን የለየላቸው አምባገነኖች በሚሆኑበት ጊዜ እንደዚህ ዓይነት መንግስታትን ከጫንቃቸው ላይ አሽቀንጥረው ለመጣል እና ለእነርሱ የሚስማሙ መንግስታትን ለወደፊቱ ደህንነታቸው ሲባል መመስረት የህዝቡ ስራ ነው…”
ኦባማ ስልጣንን ከጠብመንጃ አፈሙዝ በመያዝ ትክክለኛውን የህዝብ ይሁንታ ሳያገኙ በጉልበት ስልጣንን ጨብጠው ህዝብን በማሰቃየት ላይ ከሚገኙ የአፍሪካ ወሮበላ ገዥዎች እና አምባገነኖነች ጎን በሚቆሙበት ጊዜ ከነጻነት አዋጁ ጎን ቆመዋል ማለት ይቻላልን?
የአሜሪካን ነጻነት የሚያውጀው ታላቁ የሰብአዊ መብት ጥበቃ ሰነድ የሚከተሉትን ኃላፊነቶች ይሰጣል፣
…ኃይማኖትን የማያከብር ወይም ደግሞ እምነትን ለማራማድ ክልከላ የሚጥል፣ በዚህም ሳቢያ ሀሳብን በነጻ የመግለጽ መብትን የሚሸብብ ወይም ደግሞ ነጻውን ፕሬስ የሚገድብ እና በነጻነት መሰብሰብን የሚከለክል እና ቅሬታን ለማቅረብ የሚከልክል መንግስት ህግ ሆኖ ሊወጣ አይችልም…ማንም ሰው ቢሆን ህይወትን፣ ነጻነትን ወይም ደግሞ ንብረትን ከህግ አግባብ ውጭ ሊያጠፋ ወይም ሊገድብ አይችልም፡፡
በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የእራሳቸውን ዜጎች ለሚፈጁ የአፍሪካ አምባገነኖች (ባለፈው ሳምንት በኢትዮጵያ ያለው ገዥ አካል 47 የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን መግደሉን መዘገቡን ልብ ይሏል)፣ ነጻ ጋዜጠኞችን በእስር ቤት ለሚያማቅቁ የእምነት ነጻነትን ለሚያፍኑ፣ ዜፈጎች ሀሳባቸውን በመግለጻቸው ምክንያት የሚሰቃዩበት፣ በነጻ የሚሰበሰቡ ዜጎችንን የሚያስፈራሩበት እና የሚያሸማቅቁበት ያለምንም ተጠያቂነት ዜጎቻቸውን በሙስና ከሚዘርፉ ሌቦች ጎን ነው ኦባማ በትክክለኛ ምዕራፍ ተሰለፍኩ የሚሉት?
አብርሀም ሊንከን በጌቲስበርግ ንግግራቸው ላይ እንዲህ ብለው ነበር፣ “በእግዚአብሄር ፈቃድ ይህች አገር አዲስ የውልደት ነጻነትን የሚያጎናጽፍ የህዝብ መንግስት፣ ለህዝብ የቆመ ከመሬት አይጠፋም“ ብለው ነበር፡፡ ፕሬዚዳንት ኦባማ ይህንን ሲሉ በአፍሪካ እጃቸው በደም ከተጨማለቀ ወሮበላ መንታፊ ገዥዎች ለመንታፊዎች ከተቋቋሙት “አዲስ የውልደት ነጻነት” ጎን መሰለፋቸውን ያመላክታልን?
የታሪክ ክስና ዳኝነት በኦባማ ላይ፣
ታሪክ ትክክለኛ የሆነ፣ ትክክለኛ ያልሆነ እና ውጣውረድ የሞላበት ከሆነ ታሪክም መክሰስም መዳኘትም ይቻላለል፡፡ የታሪክ ዳኝነት ሊሆን የሚችለው ኦባማ በትክክለኛው የታሪክ ምዕራፍ ላይ አልተሰለፉም፣ እናም ታሪክ እራሱ ከኦባማ ጎን አይደለም፡፡ ኦባማ ሁልጊዜ ከትክክለኛው የታሪክ ምዕርፍ ጎን እንደሚሰለፉ ይናገራሉ፣ ሆኖም ግን እውነታው ሲመዘን በተሳሳተው የታሪክ ምዕራፍ ጎን ከተሰለፉት ጋር አብረው ተሰልፈው ይገኛሉ፡፡ ተግባር በተለይም የተሻለ ተግባር ከመናገር የበለጠ ይናገራል እናም በኦባማ ላይ የቀረበው ክስ በአፍሪካ ላይ በተሳሳተው የታሪክ ምዕራፍ ላይ በመሰለፋቸው የተመሰረተ ክስ ነው፡፡
በኦባማ ላይ የቀረበው ክስና ዳኝነት በአፍሪካ ከእርሳቸው በፊት ካገለገሉት ከጆርጅ ቡሽ ያነሱ ተግባራትን ነው ለአፍሪካ ያከናወኑት የሚል ነው፡፡ (ጆርጅ ቡሽን አልመርጣቸውም ወይም ደግሞ አልደግፋቸውም፡፡ ሆኖም ግን ስልጣን ለመስጠት ብቻ እውነታውን መናገር የለብኝም፡፡ በአሁኑ ጊዜ በስልጣን ላይ ሆነው ስልጣናቸውን እንዴት እየተጠቀሙበት እንዳሉ፣ የዜጎችን መብት በምን ዓይነት ሁኔታ እየደፈጠጡ እንዳሉ፣ ስልጣናቸውን ያለአግባብ እየተጠቀሙ እንዳሉ እና በአጭሩ ስልጣናቸውን ለበጎ ነገር መጠቀም ያለመቻላቸውን ያመላክታል፡፡) ቡሽ ገንዘባቸውን አፋቸው በተናገረው ቦታ ላይ ያስቀምጡ ነበር እናም በቢሊዮኖች የሚቀጠሩ ዶላሮች ኤች አይቪ ኤድስን ለመዋጋት እና በአፍሪካ የበሽታው ሰለባ የሆኑትን ወገኖች ለማገዝ ይጠቀሙበት ነበር፡፡ ኦባማ በግንባር ቀደምትነት ለዓለም አቀፍ የኤድስ ፕሮግም የሚውል በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ቅነሳ አድርገዋል፡፡ እንደ ዋሽንግተን ፖስት ዘገባ ከሆነ እ.ኤ.አ በ2012 በጠቅላላ 214 ሚሊዮን ዶላር ቅነሳ አድርገዋል፡፡ ይህም “በአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ይህንን ቀሳፊ የሆነውን እ.ኤ.አ በ1980ዎቹ በሬጋን አስተዳደር ጊዜ የተከሰተውን በሽታ ለማስወገድ አሜሪካ ተጨባጭነት ያለው ትግል ስታደርግ የቆየችበትን“ ኦባማ እ.ኤ.አ በ2014 ተጨማሪ 50 ሚሊዮን ዶላር ለመቀነስ ሀሳብ አቅርበው ነበር፡፡ የታሪክ ዳኝነት ሲመዘን ቡሽ በአፍሪካ የመጀመሪያ ገዳይ የነበረውን ወባን ከአፍሪካ ምድር ለማስወገድ አመርቂ የሆነ አስተዋኦ አድርገዋል፡፡ ቡሽ ለአፍሪካ ደኃ አገሮች የእዳ ቅነሳ አድርገዋል፡፡ ኦባማስ የፈየዱት ነገር ይኖር ይሆን?!? ካለስ እስቲ እንስማው፣ እንየው፡፡
ባለፈው ጁን ኦባማ አፍሪካን በጎበኙበት ጊዜ የጨለመውን የአፍሪካ አህጉር ለማብራት በሚል በርካታ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክቶች ግንባታ ለማከናውን ተነሳሽነትን አሳይተዋል፡፡ “አፍሪካን በኃይል ለማጎልበት” በሚል መርህ ለሚቀጥሉት አምስት ተከታታይ ዓመታት በስራ ላይ የሚውል 7 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር እንዲሁም ከዚሁ በተጨማሪ የግል ዘርፉን ለማጠናከር በሚል 9 ቢሊዮን ዶላር በተጨማሪነት ለመመደብ ቃል ገብተው ነበር፡፡ እስከ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ግን ኦባማ ያጠናከሩት የወታደራዊ እና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ የአፍሪካን ወሮበላ ገዥዎች ኃይል ማጠናከር ብቻ ነው፡፡ እነዚህ ቃል የተገባለቸው በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮች በባዶ ተስፋ በጆንያ ታጭቀው ለጨለማው አፍሪካ ወሮበላ አምባገነኖች የሚደርሱ ከሆነ ለመንታፊ የአፍሪካ አምባገነኖች በውጭ አገር ለከፈቷቸው የሂሳብ አካውንቶቻቸው እንደ ገና ዛፍ መብራት ከመስጠት ያለፈ ለብዙሀኑ የአፍሪካ ህዝብ የሚፈይዱት አንዳች ነገር አይኖርም፡፡
የታሪክ ዳኝነት ሲመዘን ኦባማ ለአፍሪካ ባዶ የተስፋ ቃላትን እና በማነብነብ ላይ ያነጣጠረ ባዶ ተስፋ ሆኖ ይገኛል፡፡ ላለፉት የመከኑ ቃል ኪዳኖች እንደገና ሌላ አዲስ ቃል ኪዳኖችን ይገባሉ፡፡ “በሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን/ት ወደ ዩናይትድ ስቴትስ በመምጣት በምርጥ ዩኒቨርስቲዎቻችን በመግባት እውቀታችሁን ማበልጸግ የሚያስችል አዲስ ፕሮግራም ተመቻችቷል“ የሚል አዲስ ቃል ኪዳን ገብተዋል፡፡ በአፍሪካ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን/ት በወሮበላ አምባገነኖች ስቃያቸውን የሚያዩት ወጣቶች የወደፊተ ዕጣ ፈንታ ሲተን ምን ምን ማድረግ ይቻላል?
የታሪክ ዳኝነት ሲመዘን ኦባማ በአፍሪካ የሚኖሩ ህዝቦች በእርሳቸው ቃል ኪዳን “ተስፋ እና ለውጥ” የወደፊት ጥሩምባ ጥሪ እምነት ጥለው የነበሩት ተስፋቸው ሲሟጠጥ ማየት አሳዛኝ ሁኔታ ነው፡፡ የኦባማ “የተስፋ መጠናከር” ምንም ያለማድረግ ተስፋ እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን/ት የባዶ ተስፈኛነት ምዕናባዊ ድርጊት ነው፡፡ የታሪክ ክሱ “ምንም የተደረገ ለውጥ እንደሌለ እናምናለን፡፡!“ በአፍሪካ ከወሮበላ አምባገነኖች እና ከእነርሱ ግብረበላ ሎሌዎቻቸው በስተቀር ማንም ቢሆን በኦባማ ላይ እምነት የለውም፡፡ የኦባማ “አዎ እንችላለን“ በተግባር ሲመነዘር “በአፍሪካ ውስጥ የሰብአዊ መብቶችን ሁኔታ ለማሻሻል ምንም ነገር ማድረግ አንችልም“ የሚል ግልባጭ ትርጉም ይዞ እናገኘዋለን፡፡
በአፍሪካ የተስፋ መጠናከር፣
ኦባማ እንዲመረጥ ሽንጤን ገትሬ ስታገል እና ሌሎችም ለኦባማ ደምጽ እንዲሰጡ ድጋፍ ሳሰባስብ ነበር፡፡ ይህንን ጉዳይ ግልጽ ላድርገው፡፡ ኦባማን በመደገፌ መቆርቆር ስሜት አይሰማኝም፡፡ አ..ኤ.አ በ2008 በተደረገው ምርጫ ኦባማ እንዲመረጡ ድጋፍ ባደረግሁ ጊዜ ያ ድርጊት ቆንጆ ሀሳብ ሆኖ ይታየኝ ነበር፡፡ እ.ኤ.አ. በ2012 ምንም ምርጫ የሌለው ሆንኩ፡፡ ስለሚት ሮምነይ ምን ማለት እችላለሁ?! ጆን ሁንትስማን በሬፐብሊካን የምርጫ ዝርዝር ውስጥ አልነበረም፡፡ ምናልባትም እ.ኤ.አ በ2016 ሊሆን ይችላል፡፡
እ.ኤ.አ በ2008 ኦባማን ለመምረጥ የእኔ ውሳኔ የተመሰረተው ፍላጎታዊ እና የመጀመሪያው አፍሪካዊ አሜሪካ በመሆናቸው ብቻ አልነበረም፡፡ ኦባማ በህዝብ ላይ ያላቸውን አስተዋጽኦ ሪከርድ በማየት የተደረገ ጥንቃቄ የተሞላበት ምርጫ ነበር፡፡ ከዩናይትድ ስቴትስ ሴኔት የህግ አገልግሎት ፋይላቸውን አጥንቻቸዋለሁ፣ እዲሁም ኦባማ HR 2003ን (ኢትዮጵያ ዴሞክራሲ እና ተጠያቂነት አዋጅ 2007) የሚያደንቁት እና ድጋፍም የሚያደርጉበት ስለነበር ነው፡፡ በኢሊኖይስ ህግ በደህንነት ፕሮግራሞች እና ዝቅተኝ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጎማ እንዲሰጣቸው እንዲሁም የቤተሰብ ሰራተኞች ከታክስ ነጻ እንዲደረጉ ሲያደርጉ የነበሩትን አስተዋጽኦ ከግንዛቤ በማስገባት ነበር ምርጫየን ያደረግሁት፡፡ በኢሊኖይስ ግዛት ሰራተኞች ከስራ እንዳይባረሩ እና ትላልቅ የምርት ተቋማትም እንዳይዘጉ ሲያደርጉት የነበረውን ጥረት አደንቃለሁ፡፡ እንዲሁም በተለያዩ አጋጣሚዎች ሲያደርጓቸው የነበሩት መሳጭ እና ተያያዥ ንግግሮች እና በሚያቀርቧቸው በመረጃ ላይ በተመሰረቱ ጭብጦች እና የፖሊሲ መርሆዎች እገረም ነበር፡፡ “የአባታቸው ህልሞች” የሚለውን መጽሀፋቸውን በአንድ ቅምጥ በማንበብ፣ ሌሎችን መጣጥፎች እና ንግግሮቻቸውን በማዳመጥ እደሰት ነበር፡፡ በሀርቫርድ የህግ ትምህርት ቤት በነበራቸውን የአመራር ብቃት እና አካዳማያዊ ጥረት፣ በችካጎ የህግ ትምህርት ቤት በማስተማር ብቃታቸው ላይ ኩራት ይሰማኝ ነበር፡፡ እንደ መምህር እና የህገ መንግስት ባለሙያነቴ በሚያሳዩት አጋራዊ መንፈስ ኦባማ ጥሩ ብቃት ያላቸው ሰው አድርጌ እቆጥራቸው ነበር፡፡
ኦባማ የመጀመሪያው አፍሪካዊ አሜሪካ ፕሬዚዳንት መሆን በመቻላቸው ተጨማሪ እሴታቸው ነበር፣ ሆኖም ግን ይህ ለእኔ ወሳኙ ነገር አይደለም፡፡ እ.ኤ.አ በ1968 ሮበርት ኬኔዲ ያደረጓቸው ነብያዊ ንግግሮች ለእኔ እና ለሌሎቸ በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ዜጎች አስገራሚዎች ነበሩ፡፡ እንዲህ ብለው ነበር፣ “እ.ኤ.አ በሜይ 1968 በሚቀጥሉት 40 ዓመታት ውስጥ እኔ የያዝኩትን ተመሳሳይ ስልጣን ጥቁር ሊይዘው ይችላል…“ “የኦባማ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጥ በዓለም ላይ በሚገኙ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች ሁሉ በተለይም በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ እና በአፍሪካውያን/ት “የተስፋን መጠናከር” በአሜሪካ በእራሷ በጉልህ እየታየ ስለሆነ የኦባማ ዕጩ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጥ ተቀባይነትን አግኝቷል– በአሜሪካ የማይቻለው የሚቻል ሆኖ ታይቷል፡፡ የኦባማ አባት ግንድ ከኬንያ መሆን በብዙ ሚሊዮን ለሚቆጠሩ አፍሪካውያን/ት ተስፋ የሰጠ ክስተት ስለነበር ኦባማ አፍሪካን በዩናያትድ ስቴትስ የውጭ ፖሊሲ ማውጣት እና በሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ ጠንካራ ሚና በመጫወት የአፍሪካን ቦታ ከፍ ያደርጋሉ የሚል ግምትን አሳርፎ ነበር፡፡ በእነዚህ ምክንያቶች በኦባማ ላይ እምነት የመጣል የተስፋ ጥንካሬ ነበረኝ፡፡
የተስፋ ውሸት፣
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ከኦባማ ያልተከበሩ ቃል ኪዳኖች እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን/ት ባዶ ተስፋዎች ምክንያት ከተስፋ ውሸቶች ጋር ግብግብ ገጥሜ እገኛለሁ፡፡ ሴናተር ኦባማ “የተስፋ መጠናከር“ በሚለው መጽሀፋቸው ላይ የአሜሪካንን የውጭ ፖሊሲ በሰብአዊ መበቶች ጥበቃ ላይ የተመሰረተ መሆኑን በመግለጽ ጆን ኬኔዲን በመጥቀስ እንዲህ የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል፣
በመንደሮች እና በጎጆዎች ያላችሁ በዓለም ላይ ግማሹን የምትይዙት የብዙሀኑን የመሰቃየት ማሰሪያ ገመድ ለመበጠስ የምትታገሉ ያለንን መልካም አጋጣሚ ሁሉ በመጠቀም የፈለገውን ያህል ጊዜ ቢወስድም እንኳ እራሳቸውን እንዲያግዙ ለማስቻል እንደግፋቸዋለን፣ ይህንን የምናደርገው ኮሚኒስቶች ስለሚያደርጉት ሳይሆን ወይም ድግሞ ድምጻቸውን ለማግኘት አይደለም፣ ሆኖም ግን ፍትሀዊ እና ትክክለኛ ስለሆነ ብቻ ነው፡፡ ነጻ የሆነ ህብረተሰብ ሌሎችን ደኃ የሆኑ ዜጎችን መርዳት ካልቻል ጥቂት ሀብታም የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችንም ማገዝ አይችልም፡፡
ለለውጥ አስፋለጊነት በሚያወሳው ንግግራቸው ሴናተር ኦባማ እንዲህ የሚል ጽሁፍ አቅርበው ነበር፣ “ባለፈው ምዕተ ዓመት በተደረገው ከእንግሊዞች አገዛዝ ነጻ ለመውጣት ጋንዲ ባደረጉት ዘመቻ፣ በፖላንድ የተደረገው የጋራ እንቅስቃሴ፣ ከጸረ አፓርታይድ ጋር በደቡብ አፍሪካ የተደረገው የነጻነት ዘመቻ ስኬታማ ስራ ምክንያት ዴሞክራሲ የአካባቢ መነቃቃት ውጤት ነው፡፡ ሌሎች ሰዎች የእራሳቸውን ነጻነት ለመቀዳጀት እንዲችሉ ማደፋፈር እና ልናግዛቸው ይገባል…መብቶቻቸው እንዲከበሩላቸው መብታቸው የተረገጡትን በአካባቢ አመራሮች ስም ልንናገርላቸው እንችላለን፣ የእራሳቸውን ህዝቦች መብት በተደጋጋሚ በሚደፈጥጡ አምባገነኖች ላይ የኢኮኖሚ እና የዴፕሎማሲ ጫና መጣል ይኖርብናል…“
“መብቶቻቸውን በተነጠቁ ዜጎቻችን ስም እንዲናገሩላቸው እና ነጻነታቸውን እንዲያስመልሱ“ ፕሬዚዳንት ኦባማ ለሚከተሉት ጀግና ኢትዮጵያውያን/ት ጥቂት ቃላትን ሊናገሩላቸው ይገባል፡ እስክንድር ነጋ፣ ርዕዮት ዓለሙ፣ ዉብሸት ታዬ፣ አንዷለም አራጌ፣ ኦልባና ሌሊሳ፣ በቀለ ገርባ፣ አቡባከር አህመድ፣ አህመዲን ጀበል፣ መርከቡ ኃይሌ፣ ሶሎሞን ፈጠነ፣ ዘሪሁን ተስፋየ፣ አናንያ ኢሳያስ፣ ፋሲካ ቦንገር፣ ጀሚል ሽኩር፣ ሰይፈ ጸጋየ፣ የሽዋስ አሰፋ፣እመቤት ግርማ፣ ዮናስ ከድር፣ እየሩሳሌም ተስፋው፣ አበራ ኃይለማርያም፣ አበበ መከተ፣ ብሌን መስፍን… አስማማው ኃይለጊዮርጊስ፣ ተስፋለም ወልደየስ፣ ኤዶም ካሳዬ፣ አቤል ዋቤላ፣ አጥናፍ ብርሀኔ፣ ማህሌት ፋንታሁን፣ ናትናኤል ፈለቀ፣ ዘላለም ክብረት እና በፈቃዱ ኃይሉ…? ከዚህ የተስፋ ጥንካሬ ማህጸን ውስጥ የወጣ የውሸት ተስፋ ነው! “ኦ በመጀመሪያ ጊዜ ማታለል በጀመረንበት ጊዜ ምን ዓይነት የተወሳሰበ ድር እያደራን ነው”
የተስፋ እጥረት፣
ኦባማ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ላሉ አምባገነኖች እያዩ ያላዩ ያሉ በመምሰል እየተመለከቱ ነው፡፡ ለዓመታት ፕሬዚዳንት ኦባማ ለፕሬዚዳንት ሮናልድ ሬጋን ከበሬታን ሰጥተዋል፡፡ ምናልባትም ከሮናልድ ሬጋን ታሪክ መማር ይችላሉ፡፡ “እያንዳንዱ መንግስት የራሱ የሆነ ልዩ ባህሪ አሉት እናም ያ ባህሪ ከጠፋ መንግስቱም ይወድቃል፡፡ አምባገነናዊነት በተንሰራፋበት ስርዓት ፍርሀት አንዱ ነው፡፡ ህዝቡ አምባገነኑን መፍራት ባቆመ ጊዜ አምባገነኑ ስልጣኑን ያጣል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ አገር ወካይ መንግስት በተዋቀረበት አገር ትልቅ ክብር እና ሞገስ ነው፡፡ ክብር እና ሞገስ በሌለበት ጊዜ መንግስቱ ይወድቃል፡፡ የፖለቲካ ጥርጣሬ እና የሞራል ጥያቄ ያለባቸውን መንገዶች እንመርጣለን? ክብር እና ሞገስን በመተው በእውነታ ላይ ብቻ እንኖራለን?… ይህ ከሆነ ከምናውቀው በላይ ለታሪክ ቆሻሻ መጣያ እየቀረብን ነው፡፡“ የታሪክ መጨረሻው በምጻት ቀን እና በሰው ልጅ ክብር እና ሞገስ መካከል ስልጣንን አላግባብ መጠቀም ሊሆን ይችላልን?
የታሪክ ዳኝነት ፕሬዚዳንት ኦባማ ለሚመጣው ትውልድ የአፍሪካ ዋና አባካኝ ተብለው የሚታወቁበት ይሆናል፡፡ እኛ አፍሪካውያን/ት በኦባማ ላይ ያለንን ተስፋ አቁመናል፡፡ ከባርነት በማምለጥ የነጻነት ሻምፒዮን የሁኑትን ታላቁን አሜሪካዊ የፍሬድሪክ ዳጉላስን ወርቃማ ቃላት በመዋስ፣ ”ማንኛውም ሰው በዝግታ ለምን ግድየለሽ እንደሚሆን እስቲ ተመልከቱ፣ እናም በእነርሱ ላይ የሚጫኑትን የኢፍትሀዊነትን እና ስህተትን ትክክለኛ መለኪያ ታያላችሁ፣ እናም ይህ ጉዳይ በቃላት፣ ወይም በኃይል ወይም በሁለቱም እስካልተወገደ ድረስ ድርጊቱ ይቀጥላል፡፡ የአምባገነኖቹ ወሰን በተጨቆኑት የዝምታ ጽናት ደረጃ ይገለጻል፡፡“
የኢትዮጵያ ህዝብ ጽናት ወሰኑ እስከምን ድረስ ነው? የአፍሪካ ህዝብስ?
ኦባማ ለኢትዮጵያ ደንታ አላቸውን? ለአፍሪካስ? ኦባማ ለማናቸውም ደንታቸው የላቸውም!
ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!
ሚያዝያ 28 ቀን 2006 ዓ.ም

“የዞን ዘጠኝ ጀግኖች ብረሳችሁ ታሪክ ይርሳኝ” በውቀቱ ስዩም


በውቀቱ ስዩም (በፌስቡክ ገጹ እንዳሰፈረው)
Bewketu Seyoum is an Ethiopian writer
Bewketu Seyoum
ነጻነትና ፍትህ በሌሉበት አገር ውስጥ የልማት አውታሮችን መገንባት የት ለመድረስ ነው?የባቡር ሀዲድ ግንባታ ሳይ፣ የሚመጣብኝ እንደ አይሁድ በባቡር ታጭቀው ወደ መግደያ ጣቢያ የሚጓጓዙ ዜጎችን ነው። የኤሌክትሪክ ግንባታ ሳይ የሚመጣብኝ የኤሌክትሪክ መግደያ ወንበር ነው። የሚቆፈር ነገር ሳይ ድቅን የሚልብኝ የጅምላ መቃብር ነው።
የዞን ዘጠኝ ጀግኖች ብረሳችሁ ታሪክ ይርሳኝ። ባንድ በኩል የዘመናችሁ ተካፋይ በመሆኔ ኩራት ይሰማኛል። በሌላ በኩል፣ የመከራችሁ ተካፋይ ባለመሆኔ ሐፍረቱን አልችለውም። ያም ሆኖ ‹‹በሉ እናንተም ሂዱ እኛም ወደዛው ነው። ወትሮም መንገደኛ ፊትና ኋላ ነው›› የሚለው የዓለሙ አጋ የበገና እንጉርጉሮ ባጸደ-ነፍስ ላሉት ብቻ ሳይሆን ባጸደ-ወህኒ ላሉትም ይሆናል። ስሜቴን እንዴት መግለጽ እንዳለብኝ አላቅም። የገላውድዮስ ዜና- መዋእል ጸሐፊ በዚህ ሰዓት የሚሰማኝ ስሜት ከምእተ አመታት በፊት ተሰምቶት ነበር።
መዓልትኒ ኮነ ሌሊተ፣ዘኢነአምሮ ወጽልመት ዘኢልማድ መጽአ
ወደፈነ እንስሳ ወሰብአ
(ቀኑ ሌሊት ሆነና፣ ወጋገኑ ተሰደደ
እንግዳ ጨለማ መጣ፣ጠባዩ ያልተለመደ

Ethiopians should stand together to replace TPLF


Obang Metho’s message
To the Ethiopian people, this is now a call to all of us, to not lose our focus. That means we must refuse to feed on these ethnic or religious problems or we will helped them achieve their goal. Do not be tricked into hating your neighbors–whom we are to love– in order to keep the ethnic apartheid regime of the TPLF in perpetual power. Instead, the rights we all have wanted for the last 23 years are truth, freedom, justice, equality, accountability and prosperity. This is not the right of one ethnic group, but the right of everyone in the country, including those who are not part of the TPLF/EPRDF.
All of us Ethiopians should try to stand together to replace this ethnic hatred regime with a better system where neither the Oromo or the Afar or anyone else is excluded from the benefits of citizenship. Now is not the time to lose sight of the bigger goals, which is a free Ethiopia for all. Because of this, other groups cannot stay on the sidelines. We should have learned how to defeat their favorite manipulative tactics by now, since they use them repeatedly.
We know our beautiful country of Ethiopia is not perfect and we know many of our problems are not only recent, but go back much further than the last 23 years of TPLF/EPRDF rule. To resolve these problems, we must do it as a family. In any family with a conflict, they must come together and talk about the pain, reconcile and make meaningful changes so they can forgive each other and move their family on to a better future. These issues should not be passed on, but resolved by the present, not next, generation.
Whether we Ethiopians agree or not with many issues, our ancestors have given us much in common. They lived together, intermarried and passed on their blood to those now living. This mixture of blood, which runs through the veins of each one of our ethnic groups, gives us life and nourishment to carry on as a one people. Even more importantly, we Ethiopians do not only share the land, language, and customs, but what we really share is the same Maker of our lives, a Holy God who views his children equally, regardless of ethnicity. With God there is no favoritism.
Dear fellow Ethiopians, we cannot give in to ethnic hatred, bitterness, and revenge, which is like giving our lives up for destruction and passing on the curse to our descendants. Worse yet, it is totally misusing the gifts God gave to us; gifts meant to become a blessing to others.
Let the death of these Oromo students and Afar civilians, the pain of those wounded, the grief of family members facing the loss of family, the suffering of those locked up in jail, the hardship of all Ethiopians who are not seeing any future in this country, the mothers who cannot feed their children, the orphans who have no family to care for them, and those Ethiopians living in poverty and misery, bring us to humbly love God and neighbor in ways that will change our land. Let us start seeing others as ourselves. In the eyes of God, there is no us and them for we are all created in the image of God.
As we mourn for these people, let us start talking to each other rather than talking about other. May God heal the hard spots in our hearts where we have been carrying hatred and bitterness instead of loving one another for our humanity has no boundaries. With changed hearts and forgiveness of self and others, a new, more unified and more prosperous Ethiopia for all is possible. Let us stand together for what is right and good, starting today.
May the rivers of love, forgiveness, kindness, acceptance, and justice overflow from our people, bringing life and blessings not only to Ethiopia but to Africa and the world.

Surveillance, Renaissance and Revolutionary Democracy: An Ethiopian Dystopia


by Harben Seyoum
Ideas are far more powerful than guns. We don’t let our people have guns. Why should we let them have ideas? Joseph Stalin.
It has finally come to the world’s attention that repression and internet-based surveillance in Ethiopia has grown extensive and routine. The Stalinesque TPLF-EPRDF regime keeps electronic tabs on its citizens, at home and abroad, to better survey and repress any emergent dissidence to the reigning ethnic paradigm. If push comes to shove, it uses its draconian Anti-Terrorist Decree to justify its extra-judicial practices against its subjects. This means, censors monitor citizens around the clock and normalize the unequal politics of bloodlines (ethnic federalism), and blunt criticisms of government policy in general. The entire Killil conception of governance is neither new nor federal. It goes back to the Italian fascist occupation of Ethiopia between1936-41. This unpopular “ethnicization” of the country was specifically designed by Mussolini for the conquest and occupation of Ethiopia. It was used by the TPLF in 1991 to disenfranchise Ethiopians and to empower the minority Tigrai-Tigrign population of Ethiopia and Eritrea. The core of the TPLF-EPRDF regime may be anti-Shabiyan, but it is fervently pro-Eritrean in sentiment. In fact, the ruling ethnic group stretches across the dividing Mereb line.Repression and internet-based surveillance in Ethiopia
In this system, the ethnically forged state has become an occupier and the ethnically divided population becomes the occupied. Some call the arrangement internal colonization. At any rate, the apartheid-based TPLF state disrupts ethnic solidarities, as well as the flow of information and public communications. All this control is to remain in power. Consequently, the aid-dependent TPLF-EPRDF regime has purchased the capacity to scrutinize the communications of its citizens, and by extension, to limit the type of information and ideas that are being infused and accessed among the occupied populace. Minority ethnic groups do not rule by consent, but rather by security police, espionage and intimidation. Steven Biko said it well, when he re-read the Stalinist dictum from the point of view of oppressed Africans. The most dangerous weapon of the oppressor, he wrote, is “the mind of the oppressed.” Indeed, notwithstanding the FDRE’s Constitution Article 29, why should the occupiers let Ethiopians have ideas and opinions that differ from the party line? Anyways, liberating ideas are usually fought for and rarely given.
In Ethiopia, access to water, power and the internet is quiet limited and unpredictable, in addition, various websites are censored and cannot be accessed at all. Also, phones are commonly tapped and calls monitored. The party-regime’s control of communications channels is near absolute. Glyn Moody recently reckoned that Ethiopia was fast evolving towards a Total Surveillance State system. He highlights the appalling human rights record (HRW) of the regime, to underscore the misuse of advanced electronic technologies as a means of domination and repression. The influence of surveillance technologies today is not to be underestimated at all. Ironically, the TPLF-EPRDF’s Ethiopia does not appear to have the resources and capacity to feed its extensively deprived people, but can certainly find the funds for to purchase advanced surveillance technologies to silence dissent. The regime’s priorities in public spending should not be missed here.
Information is neither free nor absolutely clandestine anymore. The famed US General and CIA chief Patreus’ compromising extra-marital affair was caught, as it were, by the forensic powers of electronic surveillance techniques. The point is that nowadays, no one can escape their electronic footprint. Online surveillance has also ensnared and incarcerated a number of Ethiopian journalists (Eskinder Nega), political activists and human rights defenders in their line of duty. This was all achieved without a search warrant and other relevant court orders, or even a real living judge for that matter. Out of the blue, in Ethiopia you can be accused of a crime you did not commit and arrested. The arrest of the Zone 9 bloggers is a case in point. Blogging is a crime apparently. Federal agents or state security police can haul you out of your house, arrest and torture you, or even throw you into a party-run dungeon or exile you. Thus, the TPLF state’s spying-cadre reserves to itself the right to survey, judge, and discipline and punish its fellow compatriots. In effect, it reserves the right to make normalizing judgments for Ethiopian society and to punish those who stray from the perverse ethnocentric mould and truths embedded in the regime’s sectarian, supremacist ideology. The citizen’s role is to be submissive and foolishly admire the buildings and highways rising seemingly out of nowhere. Never ask who they belong to. This is the miracle of state-led development and evolutionary democracy. This is how totalitarian regimes dubbed “state enemies of the Internet” function with impunity in the contemporary world order. They violate the citizen’s freedom of thought and most of the other basic human rights added in their own Constitution, all in the name of advancing economic development (GDP-ism) and revolutionary democracy. In this process, the people must be subdued, passive and apolitical in their own affairs.
From Authoritarianism to Totalitarianism
Suppression of the freedom of expression is, by any standards, a symptom of tyranny. A society becomes totalitarian, suggested Orwell “when its structure becomes flagrantly artificial” or in other words,” when the ruling class has lost its function but succeeds in clinging to power by force or fraud. Force and fraud have been the hallmarks of Melesism since its inception. We know of the nation’s betrayals over Eritrea, the Algiers Treaty etc., the Sudanese boundary etc. In all these cases, there is no commitment to the national interest of Ethiopians whatsoever. What matters only is TPLF’s ethnic interests in the short and long-run. The country is led by an Eritreanist “Banda” leadership, well schooled in betraying the national interests of the country to foreign powers, near and far. Meles’ grandfather was in the employ of the Italian occupiers. So were the parents of most of his colleagues. We may also recall what happened during the 2005 national elections in Ethiopia, the rapid urban losses for the ruling party, followed by a massacre (collective punishment) and subsequently declared “victory” of the ruling party by 99.6% of the popular vote! This is a remarkable reversal of fortunes. Was it not comrade Stalin who said something like “what really counts in an election in the end is who counts the ballot.” The experiences of Ethiopia’s activists speak to this maxim.
The ruling party is fortunate if it can garner 10% of the national vote. Its constant surveillance of the population heralds the emergence of a tyrannous super-surveillance era in national politics. The trend is global to be sure, as Mr. Snowden and the US’s NSA can testify. This, in fact, may well be a new phase in international politics. The unregulated international trade in “digital weaponry” and all sorts of malicious surveillance software is intensifying as well, compelling Bruce Schneier to suggest that the Internet is, in fact, facilitating the construction of a surveillance state par excellence. The idea of being “tracked” at all times, in his view, gives the contemporary surveillance-police states all but unlimited powers to bend behavior, subjugate language and thinking “beyond the wildest dreams” of George Orwell’s 1984. This is a frightening development for anyone working in the realm of ideas, education, human rights etc., journalism and “knowledge workers” as a whole. In fact, it is a worrisome development to all humans, because the totalitarian TPLF regime and its allies make a mockery of Article 19 of the Universal Declaration of Human Rights as well. I am thinking about everyone’s right to hold opinions, to seek, receive and impart ideas and information, regardless of frontiers. This universal right is denied to Ethiopians and most Africans by force of arms, fraud and surveillance. No wonder, nearly half the population of Ethiopia wishes to migrate somewhere, some even want to return to brutish Saudi Arabia, Lebanon etc.
A Prison of Ethnicities
The scholar Foucault created a number of theoretical ideas contributing to the underlying structure of sociological thought. He can help us shed some light here too. For instance, he held an abiding interest in the intersection between knowledge and power and how knowledge gives way to technologies of power. That is, technologies that effectively exert power over people, like the bureaucracies and internet spywares. The play between power and knowledge interested him a great deal. He was particularly preoccupied with thinking about the relentless spread of the state-police apparatus in the modern capitalist world. This creates the conditions in which entire societies can become fields of perception, and hence objects of surveillance. Discipline in the name of national security/anti-terrorism and development (fighting poverty) becomes the new mantra in multilateral relations. Terrorists are apparently teeming everywhere. Washington is spying on its citizens and China is spying on Washington. The US is spying on the Middle East, Germany, and its Europeans allies in general. Even the Brazilian head of state is not immune from Washington’s planetary electronic surveillance networks. Ethiopians are spying on Ethiopians too.
With high-tech surveillance tools in flagrant abuse worldwide, society begins to resemble a large prison or as Foucault puts it: at this moment the notion of discipline is transported “from the penal institution to the entire social body” of the entire world system. This is achieved by way of various modern technologies of power available to the state on the international market. According to Citizens Lab (a Toronto-based center focused on security and human rights online), Ethiopians living in the US, U.K., Norway, and Switzerland are among those known to have been targeted with Addis Ababa’s sophisticated surveillance spyware. These “spywares” of various capacities are apparently designed and sold on the market by several European and Chinese companies. In Ethiopia, the main electronic accessory culprit appears to be a spyware known as FinFisher GmbH, based in Munich, Germany. China and Italy are all providers of varied spywares. Clearly, these “corporate enemies” of the internet will not forsake their profits for the rights of the African man.
The “donor” democracies apparently see no contradiction in their hypocritical practices of demanding political freedoms and liberty while condoning repression, all at once. Was it not one of the founding fathers of America who remarked, that he would rather have newspapers without government than government without newspapers? This is precisely how Ethiopians feel at the moment.
With these powerful technologies on offer, independent media outlets, newspapers, blogs, and several international media sites and university students are routinely snooped on and blocked by government censors, acting much like penitentiary officials.
Moreover, the TPLF’s party-state in Ethiopia “has a complete monopoly over its rapidly growing telecommunications sector” and controls it and its revenues through its state-owned operator, Ethio-Telecom. This corrupt and inefficient monopoly over phone and internet usage in the country effectively limits Ethiopian’s access to information sector. There is no variety in provision and Internet penetration remains dismally low and periodic in a country said to be undergoing a Renaissance. In fact, Telecom’s spying activity curtails freedoms of expression and information without any oversight since, according to Horne, independent legislative or judicial mechanisms governing these issues do not exist in Ethiopia. With this monopoly along with absence of law on the matter, the TPLF-EPRDF party-state monitors dissidence and enforces the discipline of revolutionary democracy and the prevailing rule by ethnicity. It preaches the cult of Meles and the wisdom of the developmental state (DS) at will. It is as if the deceased leader of the TPLF had invented the whole notion of revolutionary democracy and DS and transmitted it through the person Haile-mariam Dessalegn (the current PM). What is important, however, is that the view of the world that the surveillance regime spreads and enforces on the captive subjects must mirror that of the dominator minority caste that commands the state apparatus and monopoly of powerin Ethiopia. Its interests are presented as the nation’s common interest. This is a subtle process of indoctrination pure and simple. The goal is the Aiga-ization of popular perceptions, so to speak.
What is taking place is what Foucault called The Panopticon Effect. In other words, the new electronic technology of surveillance is built on the Panopticon model. Briefly, a Panopticon is a late 18th century institutional structure (a circular tower etc.) that allowed prison officials the possibility of complete observation of inmates in all cells of the penitentiary. This is a tremendous source of power for prison officials because it gives them the possibility of total surveillance and control of the criminalized subjects. The Panopticon is also known as “a kind of a laboratory for the gathering of information about people” their relationships and their inter-communications. In analogous fashion, the internet serves the same purpose in the present-day world, and state authorities begin to resemble prison officials overseeing potential prisoners of conscience. On the other hand, the possibility that they may actually be constantly tracked surveyed and abusively interrogated presumably leads potential opposition forces to a certain level of insecurity and self-censorship. A certain climate of fear must reign in what an observer has called the Stasi-ization of the ethnocentric state.
What’s more, this new method of operation switches emphasis from the provision of discipline by arresting and punishing the body exclusively to the punishment of the mind, the soul or the will, if you wish. It is an insidious and cerebral form of domination. It involves a wholesale violation of the right to freedom of thought also known as freedom of conscience, or ideas. This fundamental freedom is known as the precursor of all other liberties like freedom of expression and freedom of speech. Even the African Commission (2002) recognizes this freedom as an individual human right, and as a cornerstone of democracy. It is clear that without freedom of speech, this new condition of cyber subjugation leaves no possibility for democratic engagement of any sort in Ethiopia. Free and fair elections are unworkable, and a hoax under these circumstances. This is indeed the perfect prison where authorities oversee their entire domain with a single gaze on the screen, and think they can engineer public consciousness. This is how you manufacture public opinion and adjust the status quo in a tyranny.
Advanced Surveillance technologies extend the police powers of the state to all its nationals beyond its borders. Consequently, different spywares developed globally have been bought and used to target the computers of certain Ethiopians living abroad.
The spying dragnet of the TPLF’s regime is truly global. This is a formidable and unlegislated power that the TPLF-led police-national security state apparatus holds over the head of its subjects. Unless the so-called Wassenaar controls are promptly implemented and enforced in policy form, none of us can truly live and walk with any semblance of freedom and dignity. Let me end by paraphrasing a wise man, namely when you give up your fundamental rights for total security you get neither; what you get is unlimited despotism of one minority ethnic group over all others.
Harben Seyoum is a social commentator and writer on matters African, lives in the DC area, USA.