Thursday, June 12, 2014

እየራበንም ቢሆን በምግብ እራሳችንን ችለናል – ኃ/ማሪያም ደሳለኝ


(ግንቦት7 ዜና) – ወያኔ ስልጣን በያዘባቸዉ አመታት በተለይም ባለፉት አስር አመታት የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ በድርብ አኃዝ አደገ፤ ኢትዮጵያ በ2015 ዓም መካከለኛ ገቢ ካላቸዉ አገሮች ተርታ ትሰለፋለች፤ በኤሌክትሪክ ኃይል እራሳችንን ችለን ለጎረቤት አገሮች እንተርፋለን፤ በቅርቡ ደግሞ በምግብ ምርት እራሳችንን ቻልን የሚሉ በአይን የማይታዩና በእጅ የማይዳሰሱ የ”ላም አለኝ በሰማይ” ክምሮች እየከመረ የኢትዮጵያን ህዝብ ለመደለል ሞክሯል። የአገሩ ኤኮኖሚ በእጥፍ አደግ ሲባል ችግርና መከራዉ በሦስት እጥፍ የጨመረበት የኢትዮጵያ ህዝብ ግን እንኳን መካከለኛ ገቢ ካላቸዉ አገሮች ተርታ ሊሰለፍ ከሦስቱ ዕለታዊ ምግቦች አንዱን በቅጡ መብላት ተስኖት መብራት በሳምንት አንድ ቀን ብቻ እያገኘ “ጽድቁ ቀርቶብኝ በወጉ በኮነንከኝ” እያለ ጨለማ ቤት ዉስጥ ቁጭ ብሎ የመከራ ዘመን መቁጠር ጀምሯል።Ethiopian PM Hailemariam Desalegn on Al Jazeera
የኢትዮጵያ ህዝብ እንመራሀለን ከሚሉት የወያኔ መሪዎች እጅ እጅ ብሎ የሰለቸዉ ነገር ቢኖር እንደሰዉ በእግሩ ቆሞ የሚሄደዉ ዉሸታቸዉና ቅጥፈታቸዉ ነዉ። የወያኔ መሪዎችና እዉነት አንድ ላይ ታይተዉ ስለማያዉቁ ህዝብ አይኑ እያየ የሆነዉን ነገር አልሆነም ወይም ጭራሽ ያልተሞከረዉን ነገር ሆነ ብለዉ ሲዋሹ ለአፋቸዉም ለሰብዕናቸዉም አይሳሱም። ለምሳሌ ሠላማዉ ዜጎችን በጅምላ ገድለዉ ብርድልብስ ጠቅልለዉ እየቀበሩ ማንንም አልገደልንም፤ መብቱን የጠየቀ ሰላማዊ ሰልፈኛ በጥይት እየጨፈጨፉ – ባንክ ተዘረፈ፤ መሬታችንን ለምነዉ ለሱዳን እየሰጡ – የተሰጠ መሬት የለም፤ አኝዋክን ከመሬቱ አፈናቅለዉ መሬቱን ለባዕዳንና ለቤተሰቦቻቸዉ በርካሽ እየቸበቸቡ ኢትዮጵያ ዉስጥ የመሬት ቅርሚያ የለም እያሉ የዋሿቸዉ ግዙፍ ዉሸቶች ከብዙዎቹ ቂቶቹ ናቸዉ።
ከአስራ ሰባት አመት የጫካ ዉስጥ ቆይታ በኋላ አዲስ አበባ የገቡት ዋና ዋናዎቹ ወያኔዎችም ሆኑ እነሱ መለምለዉ ያሰለጠኗቸዉ ምስለኔዎች የተካኑበት አንድ ትልቅ ነገር ቢኖር ዉሸት መደርደርና ከበስተኋላዉ ምንም ትርጉም የሌለዉ ቁጥር እየደመሩ የኢትዮጵያን ህዝብና አለም አቀፉን ማህበረሰብ ማታለል ነዉ። አዎ! የወያኔ መሪዎች ከምንም ነገር በላይ ቁጥር ይወዳሉ። የሚናገሯቸዉ ቁጥሮች እነሱን የሚጠቅሙ ከሆነ ለጥጠዉ ለጥጠዉ ሰማይ ያደርሷቸዋል፤ የቁጥሮቹ ማነስ የሚጠቅማቸዉ መስሎ ከታያቸዉ ደግሞ ይጠቅሙናል ብለዉ ባሰቡት ልክ ያሳንሷቸዋል። ለምሳሌ አለም አቀፍ ዕርዳታ ሰጪ አገሮችና ተቋማት 6 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ህዝብ ተርቧልና አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ያስፈልገዋል ብለዉ ሲያስጠነቅቁ . . . . ወያኔ ደግሞ የለም የተራበዉ ህዝብ ከአንድ ሚሊዮን ያነሰ ነዉ ይላል። ለወያኔ ትልቁ ቁም ነገር የኢትዮጵያ ህዝብ የረሃብ አደጋ ላይ መዉደቁ ሳይሆን እራሱን ሞቶ ከተቀበረ ስርዐት ጋር ማወዳደርና የተሻለ መስሎ መቅረብ ብቻ ነዉ።
ወያኔ እንደሚናገረዉ እዉነትም የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ በድርብ አኃዝ አድጎ ቢሆንና በዚህ እድገት ዉስጥ የኢትዮጵያ ህዝብ ችግርና መከራ ያንን ያክል ተቀርፎ ቢሆን ኖሮ ወያኔን እንኳን መጣህልን ብሎ ከማመስገን በቀር አይንህን ላፈር ብሎ የሚቃወመዉ ቀርቶ አፉን ሞልቶ የሚያማዉም ዜጋ አይኖርም ነበር፡፡ ድፍን የኢትዮጵያ ህዝብ የመርገም ቀን ብሎ የሚጠራዉ ግንቦት ሃያም እንደዛሬዉ በግድ ሳይሆን እንደ የካቲት ሃያ ሦስትና እንደ ሚያዝያ ሃያ ሰባት የኢትዮጵያ ህዝብ በቀበሌ ተገድዶ ሳይሆን በራሱ ተነሳስቶ ደስ ብሎት የሚያከብረዉ በዐል ይሆን ነበር። ሀቁ ግን ወያኔ ኤኮኖሚዉ በድርብ አኃዝ አደገ በተባለ ቁጥር የኢትዮጵያ ህዝብ ችግርና መከራ በሦስት እጥፍ ያድጋል፤ የኤሌክትሪክ ኃይል አምርተን ለጎረቤት አገሮች ልንሸጥ ነዉ በተባለ ቁጥር ኢትዮጵያ ዉስጥ የመብራት አገልግሎት እንደ ምግብ ራሺን በሳምንት አንዴ ለዚያዉም ለተወሰኑ ሰዐታት ታይቶ የሚጠፋ የህልም እንጄራ ሆኗል።
አገራችን ኢትዮጵያ እንደ ፈረንጆቹ የዘመን አቆጣጠር በ2015 መካከለኛ ገቢ ካላቸዉ አገሮች ጎን ትሰለፋለች ተብሎ የተነገረንን የሞኞች ተስፋማ አንዱኑ አለመስማቱ ይሻለን ነበር። በ2102 ዓም በአለማችን ከፍተኛ ገቢ አላቸዉ ከተባሉት አገሮች ዉስጥ አንዷ ፖላንድ ነበረች፤ የፖላንድ ህዝብ በ2012 ዓም የነፍስ ወከፍ ገቢ $ 12660 በ2012 ሲሆን ፖላንድ ከፍተኛ ገቢ ካላቸዉ አገሮች የመጨረሻዋ ነበረች። በዚሁ በ2012 ዓም መካከለኛ ገቢ ካላቸዉ አገሮች አንዷ አልባኒያ ስትሆን በ2012 ዓም የአልባኒያ ህዝብ የነፍስ ወከፍ ገቢ $4030 ነበር፤ አልባኒያ መካከለኛ ገቢ ካላቸዉ አገሮች ዉስጥ የመጨረሻዋ ናት። በ2012 ዓም የኢትዮጵያ ህዝብ የነፍስ ወከፍ ገቢ $380 ነበር። ይህንን እጅግ በጣም ዝቅተኛ የሆነ ገቢ ነዉ “የማይነጋ መስሏት ምን እንዲሉ” በ2015 ዓም $4000 ይደርሳል ብለዉ መለስ ዜናዊና ሱፊያን አህመድ የዛሬ አምስት አመት የነገሩን። ዛሬ የፈረንጆቹ 2015 ሊገባ የቀረዉ ስድስት ወር ብቻ ነዉ። የኢትዮጵያ ህዝብ የነፍስ ወከፍ ገቢ እንኳን 4000 ዶላር ሊደርስ ለዘመናት ከሰነበተበት ደሃ ከሚባሉ አገሮች ጋርም ሲወዳደር ዝቅተኛ ከተባለበት ደረጃ እንደ ግመል ሽንት ወደ ኋላ እንጂ ወደፊት ሲራመድ አይታይም።
እስከ ሐምሌ 2004 ዓም ድረስ ከላይ በጠቀስናቸዉ የዉሸት ክምሮች ህዝብንና አገርን ሲያታልል የከረመዉ ዘረኛዉ መለስ ዜናዊ ነበር። በእርግጥ መለስ ዜናዊ ላይመለስ ተሰናብቶን ሄዷል፤ ሆኖም እሱን ተካ የተባለዉ ሰዉ መለስ በአምሳያዉ የፈጠረዉ ሰዉ ስለሆነ ጌታዉ በአደራ መልክ ጥሎለት የሄደዉን ተልዕኮ በመፈጸም ላይ ይገኛል። ኃ/ማሪያም ደሳለኝ ጥርስ የሌለዉን ስልጣን ተሸክሞ በሰራባቸዉ ባለፉት ሁለት አመታት ለሱዳን መንግስት ሽልማት ሆኖ በቀረበዉ መሬት ጉዳይ፤ በሰላማዊ ሰልፍ ጥያቄ፤ በዕድገትና ትራንስፎርሜሺን ጉዳይና በሌሎችም ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ያደረጋቸዉ ንግግሮችና የሰጣቸዉ አስተያየቶች በሙሉ እንደ ካርቦን ኮፒ ከጌታዉ ከመለስ ዜናዊ የተቀዱ ንግግሮች ናቸዉ። መለስ ዜናዊ ሞቶም ኢትዮጵያን እየገዛ ነዉ የሚባለዉ እንደነ ኃ/ማሪያም አይነቶቹን በቁማቸዉ የሞቱ ሰዎች ተክቶ ስለሄደ ነዉ።
ኃ/ማሪያም ደሳለኝ በቅርቡ እሱን እራሱን ጨምሮ ድፍን የኢትዮጵያ ህዝብ ግዞት ዉስጥ የገባበትን ግንቦት ሃያ ቀንን የድልና የነጻነት ቀን ነዉ ብሎ ሲናገር ተደምጧል። ግንቦት ሃያ ኢትዮጵያ ዉስጥ የዘረኝነት፤ የጎጠኝነት፤ የሙሰኝነትና የአፈና መሰረት የተጣለበትን ቀን ነዉ፤ ኃ/ማሪያም ይህንን ቀን የኢትዮጵያ ዳግማዊ ትንሳኤ ቀን ነዉ ማለቱ የሚያሳየን ግለሰቡ ከኢትዮጵያና ከታሪኳ ጋር አለመተዋወቁንና እሱም የአገሩን የኢትዮጵያን ታሪክ የሚመለከተዉ እንደ ጌቶቹ በቁጥር ወስኖ መሆኑን ነዉ። ግንቦት ሃያ የኢትዮጵያ ህዝብ ሁለት እጆቹን በሰንሰለት አስሮ ከያዘዉ ስርዐት እጆቹና እግሮቹ ወደ ታሰሩበት ስርዐት የተዘዋወረበት ዳግማዊ የባርነት ቀን ነዉ። በእርግጥ ግንቦት 1983 ሰዉ በላዉ የደርግ ስርዐት የተደመሰሰበት ቀን ነዉ፤ ግን ግንቦት ሃያን የዳግም ነጻነት ቀን የሚያሰኘዉ የደርግ መደምሰስ ብቻ ሳይሆን ከደርግ መደምሰስ ጋር የኢትዮጵያ ህዝብ ከታሰረበት ሰንሰለት ተላቅቆ ቢሆን ነበር። በተግበር የተመለከትነዉ ግን ግንቦት ሃያ የኢትዮጵያ ዳግማዊ ባርነት ቀን መሆኑን ነዉ።
ኃ/ማሪያም ደሳለኝ በዚህ ግንቦት ሃያ የኢትዮጵያ ትንሳኤ ነዉ በሚለዉ አስጸያፊ ንግግሩ ብቻ አልተወሰነም . . . እንደዚህም ብሎ ነበር። በሁለት አስርተ አመታት ዉስጥ 250 ሚሊዮን ኩንታል በማምረት በአገር አቀፍ ደረጃ በምግብ እራሳችንን ችለናል፤ በአለም ህብረተሰብ ዘንድ በረሃብና በድርቅ ትታወቅ የነበረቸዉ አገራችን በሁለት አስርተ አመታት ትግል በምግብ እራሳችንን ችለናል ብሎ በሙሉ አፉ ተናግሯል።
አገራችን ኢትዮጵያ በምግብ እራሷን ስትችል ተጠቃሚዎቹ ዝናብና ዳመና ፊታቸዉን ባዞሩብን ቁጥር የእርዳታ ለጋሾችን እጅ የሚመለከቱት ወገኖቻችን ናቸዉና አገራችን ኢትዮጵያ በምግብ እራሷን ቻለች ሲባል የማይደሰት ኢትዮጵያዊ ያለ አይመስለንም፤ የዛሬዉ ጉዳያችን ኢትዮጵያ እንዴት በአጭር ግዜ ዉስጥ በምግብ እራሷች ቻለች ሚለዉ ጥያቄ ጋር አይደለም። ኢትየጵያ ሰርቶ የሚያሰራና እንዲሁም እድገቷንና ብልጽግናዋን የሚመኝ መሪ አለመኖሩ ነዉ እንጂ ሃያ አመት እንኳን በምግብ እራስን ለመቻል ለሌሎችም ብዙ ነገሮች የሚበቃ ረጂም ግዜ ነዉ። የዛሬዉ ጥያቄያችን እዉነትም አገራችን ኢትዮጵያ በምግብ እራሷን ቻለች ወይ፤ ወይም ኢትዮጵያ ካሁን በኋላ የምግብ እርዳታ አያስፈልጋትም ወይ የሚል ነዉ። ለመሆኑ ኢትዮጵያ ዉስጥ በገሃድ የሚታየዉ እዉነታና የኃ/ማሪያም ደሳለኝ በምግብ እራሳችንን ችለናል ብሎ የተናገረዉ ንግግር አብረዉ ጎን ለጎን ይሄዳሉ?
መለስ ዜናዊ ከሃያ ሁለት አመታት በፊት የኢትዮጵያ ህዝብ በአጭር ግዜ ዉስጥ በቀን ሦስቴ የመብላት ዋስትናዉ ይረጋገጣል ብሎ ነበር። ዛሬ ከሃያ ሁለት አመታት በኋላ ከ40 በመቶ በላይ ኢትዮጵያዉያን እንኳን በቀን ሦስት ግዜ ምግብ ሊበሉ አንዱንም ጠግበዉ የሚበሉት የታደሉ ናቸዉ። መለስ ዜናዊን የተካዉ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ የጌታዉን ትምህርት ተከትሎ ኢትዮጵያ በምግብ እራሷን ችላለች ብሎ ይናገር እንጂ እሱ እራሱ ከሚመራቸዉ ካቢኔዎች አንዱ ከሆነዉ ከግብርና ሚኒስቴር በቅርብ የተገኘ መረጃ እንደሚያመለክተዉ በ2006 በጀት አመት ብቻ 2.2 ሚሊዮን ኢትዮጵያዉያን ከፍተኛ የምግብ ችግር ዉስጥ እንደሚወድቁ ተናግሯል፤ ልብ በሉ ወያኔ እንደዚህ አይነቱን እሱን የሚያጋልጥ ቁጥር ማሳነስ እንጂ እዉነቱን መናገር አይወድም። ኢትዮጵያ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ እንደተናገረዉ እዉነትም በምግብ እራሷን ችላ ቢሆን ኖሮ በዉሸት ከተካነዉ የኃ/ማሪያም አፍ ይልቅ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚገኙ የእህል ገበያዎች በግልጽ በነገሩን ነበር። ከኢትዮጵያ በየግዜዉ የሚወጡት የገበያ መረጃዎች ቁልጭ አድርገዉ የሚያሳዩን የምግብ ዋጋ በየቀኑ እያሻቀበ ሲሄድ ነዉ። የአገራችን የምግብ አቅርቦት በጨመረ ቁጥር ዋጋዉ ይቀንሳል እንጂ አይጨምርም ፤ወይም ሌላ ሁሉ ቢቀር የምግብ ምርት መጨመር ገበያዉን ያረጋጋዋል እንጂ የአንድ ኩንታል ጤፍ ዋጋ ኡኡ በሚያሰኝ መልኩ 2000 ብር አይደርስም ነበር።
በቅርቡ የአለም ባንክ፤ ለጋሽ አገሮችና የወያኔ አገዛዝ በጋራ ያወጡት ሰነድ በያዝነዉ አመት 2.7 ሚሊዮን ኢትዮጵያዉያን አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ካልተደረገላቸዉ ህይወታቸዉ አደጋ ላይ አንደሚወድቅ ይናገራል። ይህ የጋራ ሪፖርት ኢትዮጵያ እንደ ፈረንጆቹ ዘመን አቆጣጠር በ2013 ብዛት ያለዉ የምግብ ምርት አምርቻለሁ ብትልም የተመረተዉ 231ሚሊዮን ኩንታል አገሪቱን መቀለብ እንደማይችልና አገሪቱ በያዝነዉ የፈረንጆቹ አመት 388635 ሜትሪክ ቶን የምግብ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋት በግልጽ አስቀምጧል።ኃ/ማሪያም ደሳለኝ አስተምሮት ያለፈዉ ጌታዉ በቀን ሦስቴ እንበላለን ብሎ አንደዋሸን እሱም ረሃብ እየቆነደደን በምግብ እራሳችንን ችለናል ብሎ ቢዋሽ ብዙ አይገርመንም። ሆኖም አንድ የሚገርምም የሚያሳዝንም ነገር አለ፤ እሱም ኃ/ማሪያም በምግብ እራሳችንን ችለናል ብሎ የሚነግረን በጎን ከአለም ባንክና ከለጋሽ አገሮች ጋር የምግብ ዕርዳታ ለሚያስፈልገዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ዕርዳታዉ የሚገኝበትን መንገድ እየተደራደረ ነዉ። በምግብ እራሱን የቻለ አገር የአንድ አመት ዝናብ ስለተጓጎለ ብቻ ጓዙን ጠቅልሎ ዕርዳታ ልመና የለጋሽ አገሮችን በር አያንኳኳም።
ለመሆኑ ለምንድነዉ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ በእጁ የልመና ስልቻዉን ይዞ በአፉ በምግብ እራሳችንን ችለናል እያለ የኢትዮጵያን ህዝብ የሚደልለዉ? ኢትዮጵያ በወያኔ ዘመን በምግብ እራሷን ቻለች ብሎ ወያኔን ለመካብና የወያኔን መልካምነት ለመናገር አስቦ ከሆነ ተሳስቷል። ወያኔ የአገራችንን መሬት በቁጥጥሩ ስር አድርጎ እህል አምራቹን ገበሬ ከመሬቱ እያባረረና መሬቱን ለባዕዳን እየቸበቸበ ኢትዮጵያ በምግብ እራሷን የምትችልበት ሁኔታ ሊፈጠር አይችልም። ደግሞም በምግብ እራሳችንን የምንችለዉ ወያኔ አምርቶ ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝብ አምርቶ ነዉ። የአገራችን የኢትዮጵያ የምግብ ዋስትና የሚረጋገጠዉ ኃ/ማሪያም ደሳለኝ በምግብ ምርት እራሳችንን ችለናል ብሎ ስለተናገረ ሳይሆን የምግብ ዋስትናችን የሚረጋገጠዉ ወያኔ የኢትዮጵያን ገበሬ የመሬት ባለቤትነት መብትና የኤኮኖሚ ነጻነት ሙሉ ለሙሉ ሲያከብር ብቻ ነዉ። ወያኔ ኢትዮጵያ ዉስጥ መሬት በግል ይዞታ ስር የሚሆነዉ በኢህአዴግ መቃብር ላይ ነዉ ብሎ በገዛ አፉ እንደተናገረ ኢትየጵያ በምግብ እራሷን የምትችለዉ ኢህአዴግ ሞቶ ሲቀበር ብቻ ነዉ።
ኢትዮጵያ የአገር ሀላፊነት የሚሰማዉና ህዝብ ወድዶ የሚረጠዉ መንግስት ሲኖር በምግብ እራሷን መቻል ብቻ ሳይሆን ታላቅ ፤ ኃያልና ጎረቤቶቿን የምታክብር ጎረቤቷቿም የሚያከብሯት አገር ትሆናለች፤ ያኔ በምግብ እራሳችንን መቻላችንና ታላቅ አገር መሆናችን እኛ ወይም የእኛ መሪዎች የሚናገሩት ሳይሆን ሌሎች ሳይወዱ በግድ የሚናገሩት ሀቅ ይሆናል። እንዲህ አይነቱ የኢትዮጵያ ህዝብ ለዘመናት የናፈቀዉ ግዜና ዘመን እንዳዉ ስለተመኘነዉ ብቻ ከተፍ አይልም። እንዲህ አይነቱ ሰላም፤ ዕድገት፤ ነጻነት፤ እኩልነትና ፍትህ የሰፈነበት ዘመን እዉን ለማድረግ ወያኔን ማስወገድና ዘረኛ ስርዐቱን መቅበር የግድ ይላል። የወያኔ መወገድ ደግሞ የአንዳንዳችንን የህይወት፤ የአንዳንዳችንን የገንዘብ፤ የአንዳንዳችንን የግዜና የግዜና የእዉቀት፤ የአንዳንዳችንን ደግሞ ሁሉን አቀፍ መስዋዕትነት ይጠይቃል። ስለዚህ የዚህ እያንዳንዳችን የዚህ ትግል ጥሪ ቤታችንን ሲያንኳኳ አቤት ብለን ለእናት ኢትዮጵያ ለመድረስ በተጠንቀቅ እንቁም።

የሕዳሴ አብዮት አተገባበር! (ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ )


ባለፉት ሁለት ሳምንታት በተከታታይ ባቀረብኳቸው ጽሑፎች ገዥው-ግንባር የመረጠው ስሁት መንገድ፣ ኢትዮጵያችንን ለሳልሳዊው አብዮት እያዘጋጃት መሆኑን ማውሳቴ ይታወሳል፡፡ ይህ የለወጥ መስመርም “የሕዳሴ አብዮት” የሚል ስያሜ ኖሮት፣ ሁሉን አሳታፊ ፖለቲካዊና ማሕበራዊ ንቅናቄ በመፍጠር አገሪቱን በዳግም
ውልደት ለማንፃት ብቸኛ አመራጭ የመሆኑ ጉዳይ በስነ-አመክንዮ ተሰናስሎ ቀርቦበት ነበር፡፡ በዚህ ተጠየቅ ደግሞ አብዮቱን ከዳር ለማድረስ ሊተገበሩ የሚችሉ (በሰላማዊ ትግል ማዕቀፍ ውስጥ ያሉ) ስልቶች እና በመጀመሪያው የንቅናቄው ምዕራፍ ሥርዓቱ ለመመለስ ሊገደድባቸው የሚገቡ ጥያቄዎችን እንዳስሳለን፡፡Temesgen Desalegn "Fact" Ethiopian Amharic newspaper editor
ለምን እንሞታለን?
የዓለም ታሪክ አምባ-ገነኖች እብደታቸውን እንዲተገብሩ የሚያስችላቸው የታጠቀው ኃይል (ጦር ሠራዊት፣ ደህንነት እና ፖሊስ) ስለመሆኑ አያሌ ማሳያዎችን ዘርዝሮ ያስረግጣል፡፡ የኢትዮጵያችን የቅርብ ጊዜ ታሪክንም ብንመለከት፣ የአፄ ኃይለስላሴ ጨቋኝ አስተዳደርን ግማሽ ክፍለ ዘመን አፋፍ ድረስ ተሸክመው የተጓዙት እነዚህ ኃይሎች መሆናቸው ጉዳዩን አምነን እንድንቀበል ያስገድደናል፡፡ የኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም በላኤ-ሰብ ዘመን በታሪክነት ተመዝግቦ ለመታወስ የቻለውም ይህንኑ ክፍል አጥብቆ በመያዙ መሆኑ የትላንት ክስተት ነው፡፡ ባለፉት ሁለት አስርታት ያስተናገድነው የኢህአዴግ ብልጣ ብልጥ አምባ-ገነን አስተዳደርም ከከፋፍለህ-ግዛ ስልቱ በተጨማሪ ዋና መሰረቱ ጠብ-መንጃ አንጋቹ አካል ለመሆኑ ይህ ትውልድ የአይን እማኝ ነው፡፡ አዲሱ የሕዳሴ አብዮታችንም በዚህ ኃይል ላይ ትኩረት ያደርግ ዘንድ የተገደደበት መግፍኤ ይኸው ነው፡፡
ከግፉአኑ (ከጭቁኖቹ) አብራክ የወጣው ጦር ሠራዊት ‹‹ተኩስ!?›› ተብሎ በታዘዘ ቁጥር ስለምን አምሳያው የመከራ ተቸንካሪ ላይ ሁሌ ጥይት እንደሚያዘንብ እጅግ ግራ አጋቢ ነው፡፡ እውን የህፃናትን ግንባር የሚበረቅሰው፣ እህት-ወንድሙን አነጣጥሮ የሚጥለው ሥርዓቱን ተቀብሎት፣ ትዕዛዙንም አምኖበት ነው ወይ? በጉልበትም ሆነ በሥነ-ምግባር ከሚልቃቸው ግለሰቦች የሚተላለፍለትን መመሪያ እየተገበረ ሰጥ-ለጥ ብሎ የሚገዛው የግል ጥቅም አመዝኖበት? ወይስ ለአለቆቹ የዘፈቀደ ተግባር ሎሌ ሆኖ? …የደህንነት መ/ቤቱ አባላትስ እንዲህ ታች ወርደውና አጎንብሰው የፓርቲ አገልጋይ የመሆናቸው ምስጢር ምን ይሆን? ከገዥው-ግንባር የተለየ የፖለቲካ አመለካከት ያላቸውን ድርጅቶች ቢሮ፣ አመራሩን እና ጋዜጠኞችን በመሰለል መጠመዳቸው የ‹‹እንጀራ›› ጉዳይ ብቻ ሆኖባቸው ነውን? ንፁሀንን በጠራራ ፀሀይ ሳይቀር አፍነው ለስቅየት አሳልፈው እንዲሰጡ የተገደዱበት መነሾስ ምንድር ነው? …የፖሊስ ሠራዊትስ የሥርዓቱ የማጥቂያ መሳሪያ በመሆን እንዲህ ማዕረጉን አቅልሎ ለሀፍረት የተዳረገበት ጉዳይ በማን እርግማን ይሆን? …እኮ ለምንድር ነው የእነርሱንም ጭምር ነፃነትና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያውጅ ጥያቄ ባነሳን ቁጥር ደማችንን ደመ-ከልብ የሚያደርጉት?
እነዚህን ጥያቄዎች ለመመለስ ሰፊ ጥናት የሚጠይቅ መሆኑ ሳይዘነጋ፣ የንቃተ ህሊና ማነስ እና ነፍሰ-ገዳይን አወዳሹ ነባር ባሕላችን ከገፊ- ምክንያቶቹ መካከል ስለመጠቀሳቸው ለመናገር ግን የምሁራን ትንተና የሚያስፈልገው አይመስለኝም፡፡ ከዚህ አኳያም ሕዳሴን መሰረት የሚያደርገው አብዮታችን ከትኩረት ማዕከሉ ቀዳሚ አድርጎ መጠነ ሰፊ ቅስቀሳና የንቃት ሥራ በመስራት፣ ባለፉት ዘመናት የጭቆናው አስፈፃሚ ሆኖ በታሪክ ጥቁር መዝገብ የሰፈረውን ታጣቂ ኃይል፣ ወደ ተባባሪነት (ሕዝባዊነት) መለወጥ እንደሚኖርበት ተረድቶ መፍትሔ ካላበጀለት በታሪክ ፊት ከሥሉስ ውድቀቱ የሚታደገው አይኖርም፡፡ በአናቱም አብዮቱ ክብሩን ሊመልስለት እንጂ፣ ነቅንቆ ሊበትነው የተነሳሳ እንዳልሆነ ታጣቂ ኃይሉን ማሳመን የእኛ ዓብይ ተግባር ነው፡፡ እነርሱ አንድም በኑሮ ውድነት፣ ሁለትም ነገን በመስጋት ስር እንዲያድሩ ተቀይደው ነጻነታቸውና መብታቸው የተገፈፈ የመሆኑን እውነታ አስረግጦ ነግሮ ከሕዝብ ጎን በመቆም ሚናቸውን ይወጡ ዘንድ ማግባባት አብዮታዊ ግዴታ ለመሆኑ ነጋሪ አያሻም፡፡ ከለውጡ በኋላም ሠራዊቱ ከአገር አለኝታነቱ በዘለለ፣ ከአድሎአዊነትና ከእርስ በርስ (ከዘውጋዊ) ጥላቻ በፀዳ ፍትሓዊ አስተዳደር ተጠቃሚ የመሆኑን ጉዳይ ማሳመኑ በቀውጢው ሰዓት ወሳኝ ድጋፍ ለማግኘት ጠቃሚ ነው፡፡ የጥቂት ጀነራሎች የሙስና ወንጀልም፣ አቻ ባልደረቦቻቸውንም ሆነ መላ ሠራዊቱን የሚወክል አለመሆኑን ከዘለፋ በራቁ ጨዋ ቃላት መወትወት ጉልህ አስተዋፅኦ አለው፡፡ ይህን ታላቅ ተልዕኮ ለማሳካት በተለይም የአዛዦቹም ሆነ የተራው ወታደር ቤተሰብ፣ ጎረቤት፣ ጓደኞች፣ ዘመድ-ወዳጅ ወገኖች ቀዳሚውን ኃላፊነት መሸከም ይጠበቅባቸዋል ብዬ አስባለሁ፡፡

የትግሉ ስልቶች…
‹‹የከፋ ጭቆና ቢኖርም ሥርዓቱን የተሸከሙት ብዙ ሰዎች ለረጅም ጊዜ ትብብር ከነፈጉት ጨቋኙ አገዛዝ ተዳክሞ በመጨረሻ መውደቁ አይቀርም›› የሚለው ጄን ሻርፕ፤ የትብብር መንፈግ ፅንሰ-ሀሳብን የሰላማዊ ተቃውሞው ዋነኛው የትግል ማዕከል አድርጎ ያቀርበዋል፡፡ ለዚህ ስልት መተግበር ሀሳብን የማሰራጫ መንገዶች ያስፈልጋሉ፡፡ በይፋ የማይታወቁ የትግሉ መሪዎች/ቡድኖች፣ ሐሳቡ ጨቋኞቹን ለመጣል በሚካሄደው መሬት አንቀጥቅ አብዮት ላይ እንዴት ከፍተኛ ሚና ሊኖረው እንደሚችል፣ ለማሕበረሰቡ ማስገንዘብ ይገባቸዋል፡፡ ይህን ማሕበረሰባዊ ጠንካራ መረዳት ለመፍጠርም፣ በራሪ ጽሑፎችን፣ ማሕበራዊ ድረ-ገፆችን፣ ሕብረ-ዜማዎችን፣ አጫጭር አነቃቂ ፊልሞችንና የሞባይል ስልክ መልዕክት መለዋወጫ ዘዴዎችን ጨምሮ የተለያዩ የምስልና የድምፅ ሚዲያዎችን ማመቻቸት (መዘርጋት) ይጠበቅባቸዋል፡፡ እነዚህ ከግብፅ እስከ ዩክሬን ተሞክረው የተሳኩ አማራጮችን በኢትዮጵያችንም ለመተግበር፣ በሚገባ መደራጀትና በኃላፊነት መስራት በእጅጉ አስፈላጊና ግዴታ የመሆኑ ጉዳይ አያከራክርም፡፡ እንዲሁም ከሕዝበ-ሙስሊሙ የ‹‹ድምፃችን ይሰማ›› የተፈተነ እንቅስቃሴ ስኬታማ ተሞክሮዎችን ማጎልበትና ወደ ፖለቲካዊው ተቃውሞ መቀላቀል እንደሚቻል መዘንጋት የለበትም፡፡ የአደባባይ ተቃውሞ የሚፈቅደውን ሕገ-መንግስታዊ መብት በምልአት አንጠፍጥፎ መጠቀም ለሰላማዊ ትግሉ ዋነኛ መሰረት እንደሆነ አምኖ መቀበልም ሌላው መረሳት የሌለበት ጭብጥ ነው፡፡ እነዚህን ኩነቶች ለመተግበር የማይነጣጠሉትን እንቅስቃሴዎችም በሶስት በመክፈል በደምሳሳው እንመለከታቸዋለን፡፡

የአደባባይ እምቢተኛነት…
ዛሬ ላይ ስለመታገያ መንገዶቹ ብዙ ነጥቦችን ዘርዝሮ ማቅረቡ ላያስፈልግ እንደሚችል ይሰማኛል፡፡ ምክንያቱም በአገዛዝ ውስጥ የሚመረጡ የትግል ስልቶች በይፋ ከመቅረብ ይልቅ፣ በተቃውሞው አደረጃጀት ጥልቅ ዝግጅት እንደየአውዱ እየተመረጡ ቢተገበሩ የተሻለ ውጤታማ እንደሚሆኑ አምናለሁና፡፡ ሆኖም በዚህ መነሻነት ጥቂት ነጥቦችን ብቻ አንስቼ አልፋለሁ፡፡ በእነ ጄን ሻርፕ እና መሰል የትግሉ መምህራን ተደጋግሞ የሚጠቀሰው ‹‹የአደባባይ መቀመጥ›› የሚባለው ለሰላማዊው አመፅ ግንባር ቀደም ተደርጎ ይጠቀሳል፡፡ ለረዘሙ ቀናት/ሳምንታት አደባባዮችን ሞልቶ፣ ተጨባጭ ፖለቲካዊ ማሻሻያም ሆነ መሰረታዊ የሥልጣን ሽግግር እስኪደረግ ድረስ የመተካካት ስልት በተከተለ እና ግላዊ የዕለት ተዕለት የኑሮ መመሰቃቀሎችን ባገናዘበ (በእጅጉ ጉዳቶቹን በሚቀንስ) መልኩ በፈረቃ ፕሮግራም የሚደረግ እንደሆነ ይታመናል፡፡ በትእምርትነትም የእስልምናን፣ የክርስትናን እና የአይሁድ እምነት ምልክቶችን ለመሰባሰቢነት በመጠቀም፣ በዋና ዋና ግልፅ ሕዝባዊ የመሰባሰቢያ ስፍራዎች ላይ የሰላም ድንኳኖችን መዘርጋት፣ የመማፀኛ ፊርማ ማሰባሰብ፣ በሕንፃዎች አናትና በግድግዳዎች ላይ ለውጥ የሚጠይቁ መፈክሮችንና ምስሎችን መለጠፍ፣ የመኪና ጥሩንባንና ሌሎች ከፍተኛ ድምፅ ሰጪ መሳሪያዎችን ያለማቋረጥ ማስጮኽ፣ የቤት ውስጥ መቀመጥ፣ የሥራ፣ የትምህርትና የረሃብ አድማዎችን መምታት፣ በማሕበራዊ ጉዳዮች ላይ ማደም፣ በየእምነት ተቋማቱ በጋራ ፀሎት ማድረግ… በዚሁ ስር የሚካተቱ ተግባራት ናቸው፡፡
በርግጥ ይህ ሁሉ ሲሆን የአገዛዙ መሪዎች ሕዝባዊ አብዮቱን በታጠቀው ኃይል ለመቀልበስ ሙከራ ማድረጋቸው የሚጠበቅ ነው፡፡ ይሁንና በዚህን ጊዜ ከፀጥታ አስከባሪዎች ጋር እሰጥ-ገባ ውስጥ ባለመግባት፣ ምንም አይነት አፀፌታዊ ግብረ-መልስ ባለመስጠት፣ በተንኳሽ የቁጣ ቃላት በመጎነታተል ለማበሳጨት ባለመሞከር፣ ተቀጣጣይና ስለት ነገሮችን ከአካባቢው በማራቅ ወይም በፍፁም ባለመያዝ… የተቀኙ ስልቶችን መከተል የሕዳሴ አብዮታችን መገለጫ ነውና፤ በዚሁ መንገድ መፅናት ግዴታ ይሆናል፡፡ በተጨማሪም ይህ አካሄድ በአንዳንድ አገራት እንደተስተዋለው አጋጣሚውን በመጠቀም አብዮቱን ለመጥለፍም ሆነ ሰርገው በመግባት ወደ ደም-አፋሳሽ ነውጥ ለመግፋት የሚሞክሩትን ለመከላከል ያስችላል፡፡
ሌላኛው ጭብጥ፣ የትግሉን ግብ በግልፅ ቋንቋ ካስቀመጡ በኋላ፣ የተለያዩ ሀገራትና ተቋማት ለሥርዓቱ የሚሰጡትን ድጋፍ እንዲያቋርጡ መወትወት ነው፡፡ ቀጥታዊዎቹን ሰብአዊ ዕርዳታዎች ሳይጨምር ኢህአዴግ በቀዳሚነት የባጀት ድጋፎቹን ከነዚህ ሀገራትና ተቋማት እንዳያገኝ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ጫና የሚካሄድበትን ስልት መቅረፅ በእጅጉ አስፈላጊ ነው፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ፣ አፈናውን ለማራዘም በርትተው በሚሰሩት የሥርዓቱ ፊት-አውራሪዎች ላይ፤ የጉዞ ማዕቀቦችን ጨምሮ ሌሎች ወደ ድርድሩ ማዕቀፍ እንዲመጡ የሚያስገድዱ ግላዊ ጫናዎች እንዲጠናከሩባቸው መጣር፣ ተጨማሪ የትግሉ መንገድ መሆን ይኖርበታል፡፡
አብዛኛዎቹ የአለማችን ጨካኝ አገዛዞችን ለታሪካዊ ሽንፈት የዳረገው ሌላው የመታገያ ስልት፣ አፋኝ ሕጎቻቸውን በግልጭ መጣስ መሆኑ በቀዳሚነት የሚወሳ ነው፡፡ በእርግጥ ይህን መሰል የአደባባይ የኢ-ፍትሓዊ ሕጎች ጥሰት ብዙ ዜጐችን ለእስር ይዳርጋል፡፡ ሆኖም የሰላማዊ አብዮት ውጤት መገለጫ፣ የዜጐች እስርን የመዳፈር ብርታት እንደሆነ ከመታወቁ አኳያ፣ ይህኛው አካሄድ ከፍተኛ ሚና አለው፡፡ በእኛም ምድር እስርን የሚዳፈሩ ብርቱና ቆራጥ ጎበዛዝት በተበራከቱ ቁጥር፣ የተቃውሞ አድራጊዎች መጠን በሂደት እየጨመረ እንደሚመጣና ግንባሩም ስጋት አድሮበት ከአፈና እርምጃዎቹ መቆጠቡ ስለማይቀር፣ ለምንፈልገው ሥርዓታዊ ሽግግር አስገዳጅ ፈቃደኝነት ውስጥ ልንከተው እንደሚቻለን ማመን ተገቢ ይመስለኛል፡፡ ይሁንና ውጥረቱ እየበረታ በሄደ ቁጥር ሥርዓቱ ተቃውሞውን ለማክሸፍ በብዛት ወደ እስር መላኩ አይቀሬ ቢሆንም ‹ስለኔ አታልቅሱ› እንዲል መጽሐፉ፣ በእርምጃው ሳይደናገጡ በአቋም በመፅናት ከአደባባዩ ሳያፈገፍጉ፣ ታሳሪዎቹን በጀግንነት እያወደሱ፣ ለእስር የሚዳርጉ ሕጎችን በመጣስ ጀግኖቹን መቀላቀልና ማጎሪያዎቹን አለቅጥ ማጨናነቅ አገዛዙን ለማሽመድመድ ጠቃሚነቱ በተግባር የተሞከረ ስልት መሆኑን ማስታወስ ያሻል፡፡ ነፃነቱን በነፃ ያገኘ ከቶም ቢሆን የለምና! በሰላም ጊዜ እንጂ በእንዲህ አይነቱ የንቅናቄ ወቅት እስር ቤት ቅንጣት ታህል የሚያስፍራ አለመሆኑን በልበ-ሕሊና ማሳደሩ ጠቃሚ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡

ኢኮኖሚያዊ ትብብር መንፈግ
ስለትብብር መንፈስ መንፈግ ጉዳይ አስቀድመን ልናነሳው የሚገባን ኢኮኖሚ ተኮር የሆነውን የትግል ስልት ነው፡፡ ይህ ሥርዓት ለጭቆናው መሰረት ካደረጋቸው መካከል፣ በዝባዥ የምጣኔ-ሀብት ተቋማትን ማቋቋሙ አንዱ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ እናም የኢኮኖሚ ትብብር መንፈግን ቀዳሚው የትግል አማራጫችን ብናደርገው የሕዳሴውን አብዮት ግቦች በአጭር ጊዜ ለማሳካት የማስቻሉ ዕድል የሰፋ ይሆናል፡፡ ለዚህም በዋናነት ልናተኩርባቸው የሚገቡ ሁለት ጉዳዮች አሉ፡፡ አንደኛው በማዕከላዊ መንግስቱ በቀጥታ እንደሚመሩና እንደሚደገፉ ከሚነገርላቸው ድርጅቶች፣ ምርቶችን ባለመግዛትና የምርት ሂደቱንም ከውስጥ በማጨናገፍ፣ እንዲዳከሙ ማድረግን የሚመለከት ነው፡፡ ረዥሙ ትግል ከባድ ዋጋ እንደሚጠይቀን ከተማመንን፣ ለህልውናችን የቀን ተቀን ኑሮ እጅግ ወሳኝ የሆኑትን የምርት ውጤቶች ከመንግስታዊ ተቋማቱ አለመግዛት፣ ሥርዓቱን ለማሽመድመድ ውጤታማ መሆኑ አይቀርም፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ፣ በእነዚህ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ ሠራተኞችንና መሀከለኛ የአመራሩን አባላት፣ የምርት ሂደቱን እንዲያስተጓጉሉ በማግባባት፣ ተቋማቱን በዝግመታዊ ሂደት አቅማቸውን ማድቀቅ አንዱ የትብብር መንፈግ አማራጭ ነው፡፡ ይህ መንገድ ከዛሬው ነባራዊ ሁኔታችን አንፃር የማይቻል ቢመስልም፤ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ‹‹በርግጥ! እንችላለን!!›› እንዲል፤ እኛም የነቃንለትን ሃሳብ ለመፈፀም የማንፈነቅለው ድንጋይ እንደማይኖር በተግባር ማሳየት ይጠበቅብናል፡፡ ደግሞም በቀላሉ በማይደበዝዝ መነቃቃት ካልታደስን መጪው ጊዜ አደገኛ ይሆን ዘንድ እንደመፍቀድ ይቆጥራልና፤ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ መንግስታዊ የንግድ ተቋማት ውስጥ ያሉትን ሠራተኞች በአንድ የግንኙነት መስመር በማስተሳሰር ሁኔታዎች ግድ ባሉ ቀን በተመሳሳይ ጊዜ በማንቀሳቀስ፣ ሥርዓቱን ክፉኛ ማዳካሙ ተግዳሮት የበዛ አለመሆኑ አከራካሪ አይመስለኝም፡፡ የኢኮኖሚ ትብብር መንፈግን የግድ የሚያደርገው ሌላው ጉዳይ፣ ግብር (ታክስ) ያለመክፈል ሕዝባዊ እምቢተኝነትንም ስለሚያጠቃልል ነው፡፡ የጭቆናው አገዛዝ ተጠናክሮ የቆመው በታክስ ሥርዓቱ ላይ መሆኑንም ሆነ ለሥልጣን ዕድሜ ማራዘሚያው መጥቀሙን በቅጡ መገንዘብ ከቻልን ታክስ ባለመክፈል፣ የቆመበትን መሰረት መቦርቦር የሚቻልበት ዕድል መኖሩን ማስታወስ አስፈላጊ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡
ሁለተኛው ደግሞ የኢትዮጵያችን ነባራዊ ሀቅ፣ አብዮቶቹ ከተተገበረባቸው ሀገራት አንድ ለየት የሚል ገፅ ያለው ከመሆኑ ጋር የሚነሳ ነው፡፡ ይኸውም የገዢው ግንባር አባላት ተከፋፍለው በሀገሪቷ ኢኮኖሚ የአንበሳውን ድርሻ መያዛቸው ነው፡፡ ከማዕድን ቁፋሮ እስከ ጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ፤ ከፋይናንሺያል ተቋማት እስከ አልኮል ምርቶች ድረስ የተቆጣጠሩበትን መንገድ ማዳከም፤ ሕዝባዊ ጉዳት ሳይከተል ቀጥታ የሥርዓቱን የመጨቆኛ ምንጭ ማድረቁን ቀላል ያደርገዋል፡፡ በርግጥ አገዛዙ ከእነዚህ የፓርቲዎቹ ተቋማት ምንም አይነት አገልግሎት ላለመጠቀም የሚደረገውን አድማ በመመዝመዝ፣ ሂደቱን በአንድ ቋንቋ ተናጋሪ ላይ ያነጣጠረና ብሔሩን ሆን ተብሎ ለመጉዳት ታስቦ እንደተደረገ አስመስሎ የሚነዛውን መርዛም ፕሮፓጋንዳ ከወዲሁ ለማጨናገፍ፣ ከድርጅቶቹ ምርቶቹን ያለመግዛት ውሳኔ፣ ከማንኛውም ብሔር ጋር እንደማይገናኝ ማመን እና መተማመንን መፍጠር ቀዳሚው ተግባር መሆኑ ይኖርበታል፡፡ በ‹‹ኤፈርት›› የበለፀገች ትግራይ፣ በ‹‹ዲንሾ›› ያደገች ኦሮሚያ፣ አልያም በ‹‹ጥረት›› የተጠቀመ የአማራ ክልል አለመኖሩን፣ መጀመሪያውኑ ከልብ ተገንዝበን ከተንቀሳቀስን፣ ፓርቲ ተኮር ድርጅቶቹን ማግለል አስቸጋሪ አይሆንብንም፡፡ የተቃውሞ እንቅስቃሴው ቀጣይ ቅቡል መሪዎችም ይህን ጭብጥ ሕዝቡ ዘንድ በሚገባ ማስረፅ አንዱ ኃላፊነታቸው መሆኑን ሊዘነጉት አይገባም፡፡
የገዥው ፓርቲ አባላት…
ሶስተኛው ልንዘጋጅበት የሚገባው ጉዳይ፣ በመጀመሪያው የአብዮቱ እርከን ለዘብተኞቹን የግንባሩ አባላት በእንቅስቃሴው እንዲሳተፉ ማመቻቸት ነው፡፡ በተለይም ከድህረ-97ቱ የምርጫ ፖለቲካ ድቀት እና ይህን ተከትሎ በመጣው የተቃውሞ ስብስብ መዳከም የተነሳ፣ ‹ፓርቲውን በአዝጋሚው መንገድም ቢሆን እየገሩ መሄድ ይቻላል› በሚል የተቀላቀሉ እንዳሉ ይታወቃልና፤ እነዚህን ወንድሞችና እህቶች በሂደቱ ውስጥ ለማሳተፍ፣ የአብዮቱን መሪ ህልም እንዲያምኑበት ማድረጉ የግድ ነው፡፡ እነርሱን እያካተትን በተጓዝን መጠን፣ ሌሎቹም የፓርቲው አባላት ትግሉን በመቀላቀል፣ የራሳቸውን ጥያቄዎች አንግበው ሥርዓቱ ወደመነጋገር እንዲመጣ ያስችሉታል ብዬ አምናለሁ፡፡ የታቀደ አብዮት ስኬቶችን ስንመረምር እነዚህን መሰል ክስተቶችንም የለውጡ አካል ማድረጉን መረዳታችን አይቀርም፡፡ በነገራችን ላይ በመታደሳችን ዘመን ለቀደሙ ወንጀሎችም ሆነ ሀገራዊ ውድመቶች ሂሳብ ማወራረድን ታሳቢ ማድረግ ፍፁም አብዮቱን መጎተት ከመሆኑም በላይ፣ የታሪካችንን አስቀያሚ ገፅ በመድገም ቁልቁል መዝቀጥ እንደሆነ መተማመን ይኖርብናል፡፡ ግባችን ኢትዮጵያን እያደሱ ወደፊት ማራመድ እስከሆነ ዘንዳ፣ የተሻለ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን የመፍጠሪያው መንገድ ላይ ብቻ ማተኮር ብቸኛው መፍትሄ ነው፡፡ ያለፈው ዘመን ሰማዕታትን እየዘከርን፣ ለአጥፊዎቹ ምህረት እያደረግን በይቅርባይነትና በመቻቻል ላይ የምታብበውን ኢትዮጵያን መመስረት የሕዳሴው አብዮት ግብ ሊሆን ይገባል፡፡
የንቅናቄው ፊት መሪዎች
ይህን የለውጥ መንፈስ በፊት መሪነት ማስተባበር የሚችሉ ጠንካራ የሲቪክ ተቋማት በሀገሪቱ ያለመኖራቸው ጉዳይ፣ ለሂደቱ መፍጠን የግድ ሌላ አማራጭ እንድንፈልግ ያስገድደናል፡፡ በርግጥ አንዳንድ ወገኖች ለእንዲህ አይነቱ ጊዜ በሰላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችን መጠቀምን ይመክራሉ፡፡ ይህ ግን አደገኛና ያልተጠበቀ ክስረት ሊያስከትል የሚችል ይመስለኛል፡፡ ምክንያቱም ድርጅቶቹ የየራሳቸው የተለያየ ዓላማ አንግበው የሚታገሉ በመሆኑ ከተሳታፊነት አልፈው በመሪነት መምጣታቸው፣ ሁነቱን ከሁሉን አሳታፊነት ወደ ቡድንነት፤ ከዲሞክራሲያዊ ሽግግር ወደ ሥልጣን ነጠቃነት (መፈንቅለ መንግስት) የመቀየር አደገኛ ክስተት ውስጥ ሊያስገባው ይችላል፡፡ ይህ አካሄድ በሌሎች ሀገራት ለከሸፉ አብዮቶች በማሳያነት መጠቀሱንም ታሳቢ በማድረግ፣ ለእኛ ችግር መፍትሔውን አዲስ (ከዚህ ቀደም ያልተሞከረ) አማራጭን ከራሳችን ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር መፈለግ ላይ ማተኮሩ ይበጃል፡፡ በግሌም ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ግዴታ ለመሸከም የተሻሉ ናቸው ብዬ የማስበው ዩንቨርስቲዎቻችንን ነው፡፡ በመላ ሀገሪቱ በተመሳሳይ ወቅት መጀመር የሚኖርበትን የሕዳሴ አብዮት፣ ሁሉም መንግስታዊ ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙበትን ከተሞች ጨምሮ አጎራባች አካባቢዎችን ለማስተባበር ኃላፊነት የሚወስዱበት መንገድን ማማቻቸቱ የሚሳካበትን ስልት ከወዲሁ መቀየስ የሚቻል ይመስለኛል፡፡
ርግጥ ነው በዛሬው እውነታ ላይ ሆነን በተለይም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የገዢው ፓርቲ የፖለቲካ መናኸሪያ የመሆናቸውን ነገር ግምት ውስጥ አስገብተን ስናምሰለስለው፣ ሁነቶቹ አልጋ በአልጋ ሊሆኑ እንደማይችሉ ከማንም የተሰወረ አይሆንም፡፡ ግና፣ በየተቋማቱ የየትኛውም ፓርቲ አባል ያልሆኑ ለውጥ አራማጅ መምህራንና ተማሪዎች በራስ ተነሳሽነት በመሰባሰብ የማስተባበሩን ኃላፊነት ተረክበው ከፊት መስመር እንዲሰለፉ የማንቃትና ማብቃት ሥራ ቢሰራ፣ አንድም እዚህ ግባ የሚባል ተግዳሮት ባለመኖሩ ሂደቱን ለማፋጠን ይጠቅማል፤ ሁለትም ከንቅናቄው ስፋት አኳያ ለከበደ መስዋዕትነት የመዳረጉ አጋጣሚ እጅግ የጠበበ በመሆኑ ግንባር ቀደም ተሰላፊ ደፋሮችን ማግኘት አዳጋች አያደርገውም፡፡ ይህ ዕቅድ የሚሳካ ከሆነ ደግሞ ዩኒቨርስቲዎቹ በዕኩል ውክልና የጋራ ማዕከል (አዲስ አበባ ለዚህ አመቺ ሊሆን ይችላል) አቋቁመው አብዮቱን በሀገርና ሕዝብ ጥቅም አስተሳስረው መምራት እንደሚኖርባቸው እንደማይዘነጉት ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
የአብዮቱ የመጀመሪያ ጥያቄዎች
ሕዝባዊ ንቅናቄው በሚገባ ተጠናክሮ ከቀጠለ በኋላ መንግስት እጁን ተጠምዝዞ እንዲተገብራቸው መነሳት ያለባቸው ቀዳሚ ጥያቄዎች (ለለውጡ መደላድል የሚሆኑት) የሚከተሉት ቢሆኑ መልካም ነው፡- በመላ ሀገሪቱ ባሉ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ የፖለቲካ፣ የሕሊና እና የሀይማኖት እስረኞችን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ መፍታት፤ በውጪ ሀገር ያሉ ተቃዋሚ ድርጅቶች፣ ምሁራን፣ ጋዜጠኞች እና የመብት ተሟጋቾች ያለልዩነት ወደ ሀገር ቤት ገብተው በነፃ እንዲንቀሳቀሱ መፍቀድ፤ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የወጡ አፋኝ ሕጎችን መሰረዝ፤ በሀገሪቱ የመንግስት ምሥረታ ላይ የአፈና መዋቅር ሆኖ የሚያገለግለውን ምርጫ ቦርድ አፍርሶ አብዛሃ ኢትዮጵያዊን ሊያሳምን በሚችል ገፅ እንደገና ማዋቀር፤ ለዴሞክራሲ ጠቃሚ የሆኑ የተለያዩ ተቋማትን ነፃ ማድረግ፤ የብዙሃን (የመንግስት) ሚዲያን እውነተኛ የሕዝብ ልሳን የሚሆኑበትን አሰራር መዘርጋት፤ መከላከያ ሰራዊቱ፣ የደህንነት ሰራተኛው እና የፖሊስ አባላት በነቢብ ሳይሆን በገቢር ተጠሪነታቸውን ለሕገ-መንግስቱ ማድረግ… ሲሆን፤ እነዚህ ሁኔታዎች ከተሟሉ በኋላ በ2007 ዓ.ም. የሚካሄደውን ምርጫ ለተጨማሪ አንድ አመት በማራዘም፤ ለሁሉም ተወዳዳሪዎች (ለነባሮቹም ሆነ አዲስ ለሚደራጁት) መድረኩን ክፍት አድርጐ የሕዳሴውን አብዮት ለውጥ መተግበር ይቻላል ብዬ አምናለሁ፡፡ እዚህ ጋ መዘንጋት የሌለበት ዋነኛው ጉዳይ አብዮቱ በራሱ በገዥው-ፓርቲ ውስጥ ያሉ በፖለቲካ ቀኖናዊነት ያልተጠለፉና ሀገራዊ ለውጥ ፈላጊ የአመራር አባላት ‹የኢህአዴግ መንግስት ወይም ሞት!› የሚሉ ግትር ጓዶቻቸውን አግልለው፣ ይህንን ኃላፊነት እንዲወስዱ ጫና ማድረግ ላይ የሚያተኩር እንጂ፤ በደፈናው ግንባሩን በጠላትነት ፈርጆ የሚያሳድድ አለመሆኑን ግንዛቤ መውስድ ያስፈልጋል፡፡ የሕዳሴው አብዮታችን የ‹ጊሎትን› ማሽን የማይታጠቅና ልጆቹንም የማይበላ፤ በአጥፍቶ መጥፋት ጨዋታ ሕግ የማይመራ መሆኑን ማስረገጥ ቀዳሚው ተግባር ይሆናል፡፡ ጎን ለጎንም የለውጡን (የጥያቄዎቹን) መፈፀም የሚከታተል ከንቅናቄው አስተባባሪዎች፣ ከንግዱ ማሕበረሰብ፣ ከኃይማኖት ተቋማት፣ ከሲቪክ ማሕበራት፣ ከልሂቃኑ እና ከሀገር ሽማግሌዎች መካከል በተወጣጡ ግለሰቦች የጋራ ምክር ቤት አዋቅሮ ቁጥጥር ማድረግ የሚቻልበትን አሰራር መቀየሱ ሌላኛው ጠቃሚ ክዋኔ ነው፡፡ ይህ መንገድ በድህረ-ኢህአዴጓ ኢትዮጵያችን ፖለቲካዊና ማሕበራዊ ምስቅልቅሎሽ ቦታ እንዳይኖራቸው የመታደግ አቅምንም ለመገንባት ማስቻሉ መዘንጋት የለበትም፡፡
የተባረከችዋ ቀን መቼ ትሆን?
ይህን መሰል የለውጥ ጥያቄ ማቅረቡ ሥርዓቱ ከሃያ ሶስት ዓመት በላይ ከመቆየቱ አኳያ የተቻኮለ እንደማይሆን አምናለሁና፤ ከላይ ከተጠቀሱት ዋና ዋና አብዮታዊ ጉዳዮች አንፃር፤ እንዲሁም በአንድ ወቅት አቶ መለስ ዜናዊ ‹‹ልጄ ፋኖ ተሰማራ እንድትል አልፈልግም›› እንዳለው ሁሉ፤ ህወሓት የታሪካችን የመጨረሻው ‹‹ነፃ አውጪ›› ድርጅት ይሆን ዘንድ የሚታወጅበት ዕለትን ከወዲሁ መወሰኑ ላይ ከተስማማን፣ የ2007ቱ ወርሃ መስከረም በሁለት ጉዳዮች ቢመረጥ የተሻለ ይመስለኛል፡፡ የመጀመሪያው በቀጣዩ ዓመት የሚደረገውን አምስተኛ ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫን የማራዘሙ አስፈላጊነት ከሕዝባዊ ጥያቄው መካከል ግንባር-ቀደም በመሆኑ ለአገዛዙ በቂ የጥሞና ጊዜ መስጠት የማስቻሉ ጠቀሜታ ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ የአዲስ ዓመት ጅማሮ ከመሆኑ አኳያ ባሕላዊም ሆነ ስነ-ልቦናዊ መነቃቃት የመፍጠር አቅሙ የራሱ በጎ አበርክቶ ይኖረዋል ተብሎ ስለሚታሰብ ነው፡፡
ከሞላ ጎደል ለሶስት ሳምንታት ያህል የተነጋገርንባቸው እነዚህ ታላላቅ አጀንዳዎች እውን ይሆኑ ዘንድ ቀጠሮውን በልቦናችን ይዘን፣ ራስን በውስጥ ዝግጅት ማሰናዳቱ ለነገ የማይተው የቤት ስራችን መሆኑንም ጨምሮ መረዳት ያሻል፤ በዚህም የሕዳሴያችን ንቅናቄ እንደ ቀዳሚዎቹ ሁለት አብዮቶች አዲስ መዘዝ፣ ሳይሆን አዲስ ተስፋ እንዲያመጣ እናስችላለን ብዬ አስባለሁ፡፡ በመጨረሻም ያቺ ትንሳኤ አብሳሪ ዕለት በኢትዮጵያችን ምድር ከቶም ቢሆን አቻ የላትምና፣ በአያሌ ናፍቆት ስለመጠበቋ ዛሬ ላይ እንዲህ መመስከሩ ከምኞት የተሻገረ መሆኑን አስረግጬ ብናገር ማጋነን አይሆንም፡፡
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!

“ነጻነትነታችን እንደ ዕርዳታ እህል ከምዕራባውያን የሚለገሰን አይደለም!”


ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ በኢትዮጵያ ለሚገኙ የፖለቲካ መሪዎች ያስተላለፈው ግልጽ መልዕክት

የተወደዳችሁ በኢትዮጵያ የምትገኙ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች፤
በቅድሚያ ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) የአክብሮት ሰላምታ በማቅረብ በትግሉ መስክ የምትከፍሉትን መስዋዕትነት የሚያደንቅ መሆኑን ይገልጻል፡፡ በተለይ በአሁኑ ጊዜ የፖለቲካ ምህዳሩ እጅግ ጠብቦ የለም የሚባልበት ደረጃ በደረሰበት ወቅት በምታገኙት ስንጥቅ ሁሉ እየተጠቀማችሁ ለህዝባችሁ የብርሃን ጭላንጭል ስለምትፈነጥቁ አኢጋን ሥራችሁን ያደንቃል፤ ያከብራል፡፡ እኛ በሥራችሁ ስኬት የምንመኘው ለቆማችሁለት የፖለቲካ ዓላማ ብቻ ሳይሆን ከህወሃት/ኢህአዴግ አገዛዝ ራሳቸውን ነጻ ለማውጣት አቅቷቸው መፈናፈኛ ላጡትም የመወሰን ኃይል እንደምትሰጧቸው በማመን ነው፡፡
Solidarity Movement for New Ethiopia - logo
Solidarity Movement for New Ethiopia – logo
አገራችን ካለችበት ወቅታዊ ሁኔታ አኳያ የበርካታዎች ጥያቄ “ህወሃት/ኢህአዴግን በምን ዓይነት የተሻለ አስተዳደር እንዴት መለወጥ ይቻላል የሚለው ነው?” ይህ ጥያቄ “እኛ ኢትዮጵያውያን የዘርና የጎሣ ትንንሽ አጥሮቻንን አፍርሰን ሁሉን አቀፍ ትግል ለማድረግ ተዘጋጅተናል ወይ?” ብለን ራሳችንን መልሰን አንድንጠይቅ የሚያደርገን ነው፡፡ እንዲሁም ከጎሣ ይልቅ ለሰብዓዊነት ቅድሚያ በመስጠት ሁሉም ነጻ ሳይወጣ ራሳችንን ነጻ ለማውጣት እንችላለን ወይ? ብለንም እንድንጠይቅ የሚያስገድደን ነው፡፡ …
ሽንፈት ላይ እያተኮሩና የጠላትን ኃይለኛነት እየሰበኩ ድል አይገኝም፡፡ ልዩነትን እያራመዱ ኅብረትና አንድነት ተግባራዊ መሆን አይችልም፡፡ ለአገራዊ ዕርቅ እንሰራለን እያሉ በፓርቲ መካከል ከዚያም በታች በግለሰብ ደረጃ መተራረቅ ካልተቻለ ብሔራዊ ዕርቅ ከቀን ቅዠት አያልፍም፡፡ እያንዳንዳችሁ የፖለቲካ ፓርቲዎች መድረክ፣ መኢአድ፣ አንድነት፣ ሰማያዊ፣ ኦህኮ፣ አረና፣ እና ሌሎች እጅግ በርካታ ፓርቲዎች የተቋቋማችሁትና ዓላማ ያደረጋችሁት ኢህአዴግን እየተቃወማችሁ ለመኖር እንዳልሆነ የፓርቲ ፕሮግራማችሁ ይመሰክራል፡፡ ወይም ዓላማችሁ የራሳችሁን የፓርቲ ምርጫ የማድረግና ፕሬዚዳንት (ሊቀመንበር)፣ ምክትል፣ ሥራ አስፈጻሚ፣ … በመምረጥ አዙሪት ውስጥ ራሳችሁን ላለማሽከርከር እንደሆነ ከማንም በላይ ራሳችሁ ታውቁታላችሁ፡፡ ከዚህ አንጻር በጥንቃቄና በብዙ ጥናት የተቀመጠው የፓርቲያችሁ ፕሮግራምና ዓላማ ለአገራችን አንዳች ለውጥ ሳያመጣ እንደዚሁ እንዳማረበት ቢቀመጥ ለሕዝብ የሚያመጣው ትርፍ ምንድርነው? እናንተንስ ለመቃወም ብቻ የምትሰሩ አያደርጋችሁምን? … [ሙሉውን መልዕክት ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ]

ናይ ፌስቡክ ተፃረፍቲ (የፌስ ቡክ ላይ ተሳዳቢዎች)



በታደሰ ብሩ
መንደርደሪያ
ፌስ ቡክ ላይ ህወሓትን (ወያኔን) የሚተች ጽሁፍ ሲወጣ ስድቦችን “በብርሃን ፍጥነት” የሚያዥጎደጉዱ ሃያ ያህል ሠራተኞች ሬድዋን ሁሴን ቢሮ ውስጥ መኖራቸውን ሰምቼ ነበር። ይህ ራሱ እየደነቀኝ እያለ ሰሞኑን ሌሎች ዜናዎች ተከታትለው መጡ።Ethiopian's on facebook
በፌስ ቡክና መሰል ማኅበራዊ ሚዲያዎች ለሚቀርቡበት ትችቶች ፈጣን የስድብ ምላሽ የሚሰጡለት 235 “ባለሙያ ተሳዳቢዎችን” ኢህአዴግ አሠልጥኖ ማስመረቁ ከግንቦት 27 ቀን 2006 ዓም የኢሳት ዜና ሰማሁ። ዜናው እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ኢሳት በነበረው መረጃ ሰልጣኞቹ 2, 350 የፊስ ቡክ፣ የቲውተር እና የብሎግ አካውንቶችን ከፍተዋል።
የኢሳት ዜና ከተሰማ ጥቂት ቀናት ቆይታ በኋላ ደግሞ 300 ብሎገሮች ለተመሳሳይ ተግባር በባህር ዳር ሠልጥነው የመመረቃቸውን ዜና ሴቭ አዲና የተባለው የፌስ ቡክ ባልደረባዬ አጋራን። እሱ ባለው መረጃ መሠረት ደግሞ ሠልጣኞች 3 000 የፌስ ቡክ አካውንቶች ከፍተዋል።
ህወሓት ይህን ልምድ ከየት አመጣው? ይህ ነገር የት ያደርሰናል? ለዚህ ምላሻችን ምን መሆን ይኖርበታል? ይህ አጭር ጽሁፍ እነዚህ ጥያቄዎች ለመመለስ የሚያገለግሉ ውይይቶችን ለመቀስቀሻነት የሚረዱ ሀሳቦችን ይወረውራል።
የቻይና 50 ሣንቲም ፓርቲ
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በኦክቶበር 2004 አንድ የቻይና የክልል የሕዝብ አስተዳደር ቢሮ በማኅበራዊ ሚዲያ የደረሰበት ወቀሳ ለመቋቋም ከመንግሥት ጎን ወግነው የአፀፋ አስተያየቶችን የሚጽፉ ሠራተኞችን ቀጠረ። ይህም የተቀጣሪ የማኅበራዊ ሚዲያ ተሳዳቢዎች ጅማሮ ሆነ። በአስተዳደሩ ላይ ወቀሳ ያቀርቡ የነበሩ ሰዎች በተራ ስድቦች ተሸማቀው ዝም ማለታቸውን የተመለከቱ ሌሎች የአስተዳደር ቢሮዎችን ይህ ልምድ ለእነሱም እንደሚጠቅም አስተዋሉ።
በ2005 (በእኛ አቆጣጠር 1997) የቻይና የትምህርት ሚኒስትር የኮሌጅ ጋዜጦችን ስልታዊ በሆነ መንገድ እንዲዘጉ አደረገ። ለምሳሌ ናንጅንግ ዩኒቨርስቲ ያትመው የነበረውን “Little Lily” የተባለው ተወዳጅ ጋዜጣ ታገደ። ተማሪዎች ተቃውሟቸውን በማኅበራዊ ሚዲያዎች መግለጽ ጀመሩ። የዩኒቨርስቲዎች አስተዳዳሪዎች ካድሬ ተማሪዎችን እየፈለጉ አልያም ለገንዘብ ሲሉ የታዘዙትን ለመፈፀም ፈቃደኛ የሆኑ ተማሪዎችን እየመለመሉ በትርፍ ጊዜ ሠራተኝነት ቀጥሯቸው። የእነዚህ ቅጠረኞች ሥራ በማኅበራዊ ሚዲያ ዩኒቨስቲውን በመደገፍ ነፃ ህሊና ያላቸው ተማሪዎችን መፋለም ሆነ። እዚህም በስድቦችና ማስፈራሪያዎች ብዛት የተቃውሞ ድምጾችን ማዳከም ቻሉ። ከዚህ “ድል” በኋላ እያዳንዱ የትምህርት ተቋም የየራሱን ተሳዳቢ ቡድን ማደራጀት ጀመረ። የተቋም ስምን በተሳዳቢዎች መጠበቅ ራሱን የቻለ የሥራ ዘርፍ ሆነ።
በጃንዋሪ 2007 የቻይናው መሪ ሁ ጂንታኦ የቻንናን መልካም ገጽታ ለመገንባት “ጥራት ያላቸው በየድረገጹ አስተያየት ሰጭ ጓዶች” የመኖራቸው አስፈላጊነት ከተናገሩ በኋላ ይኸ “ሥራ” አገር አቀፍ እውቅና አገኘ። ከዚያ ወዲህ የቻይና የባህል ሚኒስትር የማኅበራዊ ሚዲያ “ኮሜንት” አድራጊዎችን በቋሚነት ማሰልጠንና ማሠማራት ጀመረ። በአሁኑ ሰዓት 300 000 የሚሆኑ “ኮሜንት አድራጊዎች” በቻይና የባህል ሚኒስትር ሥር እየሠሩ ይገኛሉ።
ከጥቂት “ከፍተኛ ካድሬ ተሳዳቢዎች” በስተቀር አብዛኛዎቹ ተቀጣሪዎች የሚከፈላቸው በሥራቸው መጠን ነው – ማለትም በፃፉት አሸማቃቂ ኮመንት ብዛት ነው። ታሪፉም ለአንድ ኮሜንት ግማሽ የን ነው። በዚህም ምክንያት ተረበኛው ሕዝብ የ50 ሳንቲም ፓርቲ (The 50 Cent Party) የሚል የወል መጠሪያ ሰጣቸው።
የቻይና የስድብ እድገት መዘዝ
አብዛኛዎቹ የ50 ሣንቲም ፓርቲ አባላት ክፍያቸው የሚታሰበው በኮመንት ብዛት ነው። በዚህም ምክንያት መንግሥትን የሚተቹ ጽሁፎች እንደወጡ በፍጥነት ይረባረባሉ። በአጭር ጊዜ ብዙ 50 ሳንቲሞን “ለመሸቀል” እንዲያመቻቸው አጫጭር አሸማቃቂ ስብዶችን ዘርዝረው ይዘው እንዳመጣላቸው ኮፒ ፔስት ማድረግ ልማዳቸው ሆነ። በዚህም ምክንያት አብዛኛውን ግዜ በጽሁፉ ይዘት እና በባላ 50 ሣንቲሙ ኮሜንት መካከል ምንም ዝምድና የለም። ስድቦቻቸውም የተለመዱ ናቸው “ባለጌ”፣ “ከሃዲ”፣ “የታይዋን አሽከር”፣ “የታይዋን ተላላኪ” የታይዋን ሰላይ” የሚሉ እና የመሳሰሉ ስድቦች የተለመዱ ሆኑ። ባለ50 ሣንቲሞች የቻይናን ማኅበራዊ ሚዲያ አቆሸሹት።
ይህ ደግሞ በበርካታ ምክንያቶች እንደገና መንግሥትን የሚያሳስብ ጉዳይ ሆነ።
ሀ) “የ50 ሣንቲም ፓርቲ” የሚለው መጠሪያ በሰፊው ከተሰራጨ በኋላ ኮሜንቶቹ ማሸማቀቃቸው ቀረ። እንዲያውም የሶሻል ሚዲያ ፀሀፊዎች መሸማቀቃቸው ቀርቶ በ50 ሣንቲሞች ስድቦች መዝናናት ጀመሩ፣
ለ) “የ50 ሣንቲም ፓርቲ አባል” መሆን ራሱ የሚያሸማቅቅ ነገር ሆነ፣
ሐ) የታይዋን ስም በመጥፎም ቢሆን ደጋግሞ በተነሳ ቁጥር ታይዋንን የሚያስተዋወቅ፣ ቻይናዊያን የታይዋን ሥርዓት ናፋቂዎች እንዲሆኑ የሚያደርግ ነገር ሆነ፣
መ) የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ከቻይና የልማት አቅጣጫዎች አንዱ ሆኖ እያለ የድረገጾችና የማኅበራዊ ሚዲያዎች መንግሥት በከፈለባቸው ስድቦች መቆሸሻቸው በረዥም ጊዜ የቻይናን ቢዝነስ እንደሚጎዳ ተረዱ።
በዚህም ምክንያት ለ50 ሣንቲም ፓርቲ አባላት ተግባር የሥነምግባር ደንብ ይውጣለት ተብሎ የሚከተሉትን ነጥቦች የያዘ ደንብ ወጣ። ይህ የስልጠና ሰነድ አፈልትልኮ ወጥቶ ተሰራጭቷል። ይዘቱም በአጭሩ የሚከተለው ነው።
(1) ትኩረታችሁ አሜሪካ ላይ ይሁን፤ ታይዋንን ናቋት፣ እንደሌለች ቁጠሯት፣
(2) የዲሞክራሲ ሃሳቦችን በቀጥታ አትቃወሙ፤ ይልቁንም “የቱ ዲሞክራሲ? ምን ዓይነት ዲሞክራሲ? የት አገር በተግባር ስለታየው ዲሞክራሲ ነው የምታወራው? … ወዘተ እያላችሁ አዋክቡ፣
(3) በዲሞክራሲ ስም ስለተነሱ ረብሻዎች፥ ስለሞቱ ሰዎች፣ ስለተፈናቀሉ ማኅበረሰቦች ማስረጃ በመዘርዘር ዲሞክራሲና ልማት አብረው እንደማይሄዱ የቅርብ ጊዜ ማስረጃዎችን በማንሳት አስረዱ፣
(4) አሜሪካና አውሮፓ በዓለም ዙሪያ ነውጦችን እያስነሱ የድሃ አገር ሕዝቦችን እርስ በርስ እንደሚያፋጁ ምሳሌ እየጠራችሁ ተከራከሩ፣
(5) ደም አፋሳሽ አብዮቶችን እያስታወሳችሁ፤ ምስሎችንም እየለጠፋችሁ ቻይና ውስጥ ነውጥ ቢነሳ የሚደርሰውን ውድመት በአንባቢያን አዕምሮ እንዲቀረጽ አድርጉ፣ እና
(6) የቻይናን ስኬቶች አወድሱ፤ ፈጣን ልማቷና ሰላሟን አድንቁ። የዓለም ኃያል አገር የመሆን ሕልሟን አጋሩ
እኔ እስከማውቀው ይህ አሁን ቻይና ያለችበት ሁኔታ ነው። የተሻለ መረጃ ያላቸው ወገኖቻችን ደግሞ የሚያውቁትን ያጋሩናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። የቻይናን የውስጥ ፓለቲካ መከታተል ለአገራችን ጠቃሚ መሆኑን በዚህ አጋጣሚ ማስታወስ እወዳለሁ። ስለዚህ ጉዳይ ተጨማሪ ለማንበብ ለሚፈለግ ለምሳሌ ያህል በዚህ ዓረፍተ ነገር ያሉ ሊንኮችን ይጫን።
ናይ ፌስ ቡክ ተፃረፍቲ
እነሆ ከቻይና ልምድ በመቅሰም ህወሓትም የፌስቡስ ተሰዳቢዎችን ቀጥሮልናል። አዲስ ክፍት የሥራ መደብ በመሆኑ በሚቀጥለው ጥቂት ወራት ውስጥ የእነዚህ ተሰዳቢዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን የሚጨምር ይመስለኛል። እኛም የስነልቦና ዝግጅት አድርገን ልንጠብቃቸው ግድ ይለናል።
እስካሁን ባለው ልምድ የኛዎቹ ናይ ፌስ ቡክ ተፃረፍቲ የቻይናዎቹ “አቻዎቻቸው” ሲነሱ በነበሩት ሁኔታ ነው ያሉት። እነዚህን ሰዎች “ኮተታሞች”፣ “ዝተታሞች” ብለው የሚጠሯቸው ባልደረቦች አሉኝ። የአዕምሮ ዝግመት ያለባቸው ስለሚመስል አባባላቸው እውነት አለው። የተለመዱ ስድቦችን ማዥጎድጎች እንጂ ደርዝ ይዘው መከራከር አይችሉም። ስድቦቻቸውም ያረጁና የተሰለቹ ናቸው። “ደደብ”፣ “አህያ”፣ “ጠባብ”፣ “ዘረኛ”፣ “ሻዕቢያ”፣ “የሻቢያ ቅጥረኛ” “የሻብያ ተላላኪ”፣ “አክራሪ”፣ እና በርካታ እዚህ ለመፃፍ የማይመቹ ቃላት ናቸው። በቆሻሻ ቃላት ማኅበራዊ ሚዲያውን በማቆሸሻቸው የፊስ ቡክ አካውንታቸውን የዘጉ ልባም ሰዎች መኖራቸውን አውቃለሁ። አብዛኛው ተጠቃሚ ግን ንቆ ትቷቸዋል።
ወደፊት ግን እንዲህ አይቀጥልም።
የሰለጠኑት ናይ ፌስ ቡክ ተፃረፍቲ ወደ “ፍልሚያ ሜዳ” የሚገቡት ከተሻሻለ ስትራቴጂ ጋር ይሆናል ብዬ እገምታለሁ። አሁንም ከቻይና ልምድ በመነሳት ምን ዓይነት ስትራቴጄ ይዘው እንደሚገቡ አስቀድመን መገመት እንችላለን። የራሳችን ግምት ለመስጠት ወያኔ በእርግጥ የሚፈራቸውን ነገሮች ማወቅ ይኖርብናል። እኔ እራሴን በደብረ ጽዮን ጭንቅላት ውስጥ አስገብቼ ሳስብ ያገኘሁት የሚከተለውን ነው።
I. በአገር ውስጥ
1. ከአገር በቀል ኃይሎች የወያኔ ቀዳሚ ሥጋት ያረፈው ግንቦት 7 ላይ ነው። ወያኔ ግንቦት 7 የድርጅት መዋቅሬን ሰርጎ ገብቷል ብሎ ያምናል። ስለግንቦት 7 ያለው ጥቂቱ መረጃ አስልቶና አሰላስሎ የሚራመድ ድርጅት እንደሆነ ይነግረዋል፤ ይህ ደግሞ ይበልጥ ያስፈራዋል። ትምህርትና ቴክኖሎጂ ባለበት ቦታ ሁሉ ግንቦት 7 አለ ብሎ ያምናል። በዚህ ፍርሃት ምክንያትም በልበሙሉነት የሚንቀሳቀሱ ኢትዮጵያዊያንን ሁሉ በግንቦት 7 አባልነት ይጠረጥራል።
2. በሁለተኛ ደረጃ የሚፈራው ኃይል ኦብነግን ነው። ኦጋዴን የሚንቀሳቀሰው ለቁጥጥር በማያመች ቦታ ነው። የሶማሊያ ሁኔታም ለአብነግ አመቺ ነው። ኦብነግ ድርጅታዊ ጥንካሬውን ካጎለበተ ፈታኝ ኃይል ሊሆን እንደሚችል ይገባዋል።
3. በሶስተኛ ደረጃ የሚመጣው የሙስሊሞች እንቅስቃሴን ነው። የሙስሊሞች እንቅስቃሴ ከቁጥጥሬ ሊወጣ ይችላል ኢህአዴግንም ሊከፋፍለው ይችላል ብሎ ይሰጋል። የሙስሊም አክቲቪስቶች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እውቀት ከፍተኛነት ስጋቱን አባብሶታል።
4. በአራተኛ ደረጃ የሚመጣው በህጋዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ናቸው። It’s the economy stupid እንዲሉ የድንጋይ ካቦችም ሆኑ “የተቀቀሉ” ቁጥሮች የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ያለበትን አሳዛኝ ሁኔታ መደበቅ አልቻሉም። ህጋዊ ፓርቲዎች እመዳፉ ውስጥ እንዳሉ ቢያውቅም በየቦታው የሚታዩ የሥርዓቱ መበስበሶችን ተጠቅመው ድንገት ሊያፈተልኩብኝ ይችሉ ይሆናል ብሎ ይሰጋል።
5. አምስተኛ ደረጃ የወያኔ ስጋት ኢህአዴግ ነው። የተማከለ አመራር እጦትና መረን የለቀቀው ሙስና የኢህአዴግ ድርጅቶችን እንዳይበታትናቸው ወያኔ ይሰጋል። የኦነግ መንፈስ በኦህዴድ ውስጥ አለ የሚለው ስጋት ወያኔን ምቾት የሚነሳ ነገር ነው።
II. በውጭ ግኑኝነት
1. ወያኔ ከሁሉም በላይ የሚፈራው የውጭ ጠላት ሻዕቢያን ነው፤ ሻዕቢያን በጦር ኃይል ማሸነፍ እንደማይችል ያውቀዋል።
2. ሁለተኛው አቢይ የወያኔ የውጭ ስጋት አልሸባብ ነው። መለስ በግብተኛነት የገባበት ድጥ፣ ማጥ ሆኖበታል።
3. ሶስተኛው ስጋት ያለው ደቡብ ሱዳን ነው። ይህ ገና በግልጽ ያለየለት ቢሆንም እረፍት የሚነሳ ነገር ነው፡
4. አራተኛውና የመጨረሻው ስጋት ግብጽ ነው። አባይ ለብዙ ሺህ ዓመታት ለኢትዮጵያ ነገሥታት “ረዥም ጦር ባይወጉበት ያስፈራሩበት” ዓይነት ነበር። አቅም ባይኖርም “አባይን እገድባለሁ” ለኢትዮጵያ መሪዎች ማስፈራሪያ ነበር። ያ የዘመናት ማስፈራሪያ ባላዋቂ እጅ ተነካና ግብጽ ሥጋት ሆነች። ለጊዜው ሁለቱም አገሮች ከዛቻ የማያልፉ በመሆኑ ግልጽ ስጋት የለም። ወደፊት ግን ግብጽ ብቻ ሳትሆን ግድቡ ራሱ የስጋት ምንጭ ሊሆን ይችላል።
የተመራቂ ናይ ፌስ ቡክ ተፃረፍቲ ስትራቴጂዎች
አሁን አንባቢዎቼ የተመራቂ “ናይ ፌስ ቡክ ተፃረፍቲ” ስትራቴጂዎች ምን ሊሆኑ እንደሚችል መገመት ይችላሉ ብዬ አምናሉ። ተራ ስድቦችን ቀንሰው ተቀርቋሪና ሩቅ አሳቢ መስለው ለመቅረብ ይሞክራሉ። ግን የፈለገውን ያህል ቢጥሩ ተፈጥሯቸው ስለማይፈቅድላቸው እጅግም መለወጥ አይችሉም። እነሱ ሳይሳደቡ ማውራትም ሆነ መፃፍ አይችሉበትም፤ እኛም እነሱን ለይተን ለማወቅ ጊዜ አይፈጅብንም። በስጋት ደረጃቸው ቅደም ተከተል ከላይ የቀረበውን ዝርዝር ገልጠው፤ የላዩን ታች የታቹን ላይ አድርገው ነው “ሜዳ” የሚገቡት። ዋና ዋናዎቹን ስትራቴጂዎችን ብቻ ላንሳ።
(1) አዳዲሶቹ ናይ ፌስ ቡክ ተፃረፍቲ ስለሻዕቢያ ብዙ እንዳይጽፉ መመሪያ ይሰጣቸዋል። ሆኖም አንዳንዴ – በነገር መሃል – ሻዕቢያን አናንቀው በፈለጉበት ቀንና ሰዓት ከአዲግራትና ዛላንበሳ በሚልኩት ፓሊስና ሚሊሽያ ሊያሸንፉት የሚችሉ ደካማ ኃይል አስመስለው ያቀርቡታል።
(2) የአዳዲሶቹ ተፃረፍቲ “ታርጌት” ጠላት አገር ግብጽ ይሆናል። በሽፍንፍንም በአጠቃላይ አረቦች ተነስተውብናል የሚል ስውር መልዕክት ለማስተላለፍ መጣራቸው አይቀርም። ግልጽ ስጋት ባይኖርም ግብጽ ላይ ያቅራራሉ፣ ይፎክራሉ።
(3) ግንቦት 7፣ ኢሳት፣ ሻዕቢያንና ግብጽን አሳክረው ያቀርባሉ።
(4) የሚቀጥለው ዓመት ምርጫ ትልቅ ስጋት ይዞ እንደሚመጣ አድርገው ማውራታቸው አይቀርም።
(5) ስለ ኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሰብ ሲያነሱ ሆነ ብለው ከአልሸባብ፣ አልቃይዳ እና ቦኮ ሃራም ጋር እያያዘው ይሆናል።
(6) አሁኑ ኢቲቪ በርትቶ እየሠራባቸው ያሉት “በአብዮቶች የማስፈራራት ስልት” ተጠናክሮ ይቀጥላል። ሊቢያ፣ ግብጽ፣ ሶሪያ፣ ዩክሬን በማስፈራሪያነት የሚነሱ አገሮች ይሆናሉ።
(7) በምግብ ራሳችን ችለናል፤ መካከለኛ ገቢ አላቸው አገሮች ምድብ ደርሰናል፤ አድገናል፤ አምሮብናል … የሚሉ ጉራዎች ተፋፍመው ይቀጥላሉ።
አዳዲስ ተመራቂዎችን እንዴት እንቀበላቸው
ይህ ጽሁፍ ከአቀባበል ዝግጅቶቻችን አንዱ ነው። ከመምጣታቸው በፊት ምን ይዘው ለመጣት እንደተዘጋጁ፤ ምን ዓይነቱ ስልጠና እንደተሰጣቸው የምናውቅ መሆኑ ማወቃቸው አዲሱ ሥራቸውን በመሸማቀቅ እንጂምሩት ያደርጋቸዋል። እንደሁኔታው የሚለዋወጥ ሁኖ ሶሻል ሚዲያ (በተለይም ፌስ ቡክ) የምንጠቀም ሰዎች የሚከተሉትን መርሆዎች በሥራ ላይ ብናውል ይበጃል ብዬ አምናለሁ።
1. ሶሻል ሚዲያን በተለይም ፌስቡክን ለእነሱ አለመቀቅ፤ በሚሰጧቸው አስተያየቶች በመሳቀቅ ፋንታ መዝናናት።
2. ናይ ፌስ ቡክ ተፃረፍቲዎችን ማስነወር፤ “ሥራቸው” ምን ያህል አዋራጅ እንደሆነ መንገር፤ እነሱን በማብሸቅ መዝናናት።
3. ከእነሱም መካከል ልባሞች አይጠፉምና ምስጥራዊ ግኑኝነት መመሥረት ሆኖም በቀላሉ አለማመን።
4. የሚታወቁበትን መንገድ፣ ዘይቤዎቻቸውን፣ ስልቶቻቸውን እየተከታተሉ ማጋለጥ።
5. የሚተማመኑ ወዳጆች የውስጥ ክበብ እና ለእውነት የቀረበው እውነታ (Virtual reality) እውነት እንዲሆን መጣር፤ ለምሳሌ በፌስ ቡክ የተዋወቁና በተወሰኑ መጠንም ቢሆን የሚተማመኑ ወዳጆች ከፌስ ቡክ ውጭ በሌሎች ሚዲያዎች የሚገናኙበት መንገድ መፍጠር።
6. በነፃነት ማሰብ የጀመሩ ወጣቶች የፈጠራ አቅም አስገራሚ ነው፤ ናይ ፌስ ቡክ ተፃረፍቲዎች ላይ መሳለቂያ የፈጠራ ዘዴዎችን መጠቀም።
7. በተለይ ኢትዮጵያ ውስጥ ሆነው ወያኔን የሚተቹ ጽሁፎን የሚጽፉ ወገኖቻችን ለዚህ ተግባር በስማቸው በተከፈቱ አካውንቶች ፈጽሞ አለመጠቀም ። ይህ በብዙዎች የሚታወቅ ቢሆንም ማንሳቱ ይጠቅማል።
እንደማሳረጊያ
እኔ፣ እንኳንስ በሳይበር ትግል ውስብስብ የሆኑ የሰላማዊ ትግል ስልቶችን ተጠቅመንም ቢሆን በሰላማዊ መንገድ ብቻ ኢትዮጵያ ውስጥ የሥርዓት ለውጥ ሊመጣ ይችላል ብዬ አላስብም። ኢትዮጵያ ውስጥ የሥርዓት ለውጥ እንዲመጣ ጉልበት መጠቀም የማይቀር እዳ ነው ብዬ አምናለሁ። ያም ሆኖ ግን ሁሉም ሰው በጉልበቱ መስክ አይሳተፍምና እያንዳንዱ እንደፍላጎቱና አቅሙ ለትግሉ የሚያበረክተው ነገር አለ። ትግሉ የሚካሄደው በሁሉም ቦታዎች ነው።
በተለያዩ መስኮች በሚደረጉ ትግሎች መካከል ያሉ ግኑኝነቶች ለጊዜው በግልጽ ላይታይ ይችላሉ። በመካከላቸው ያለው ከፍተኛ መደጋገፍ ግን በግልጽ የሚታይበት ጊዜ ይመጣል። በየተየሰለፍንበት ሜዳ ወያኔን ማሸነፍ ዓላማችን አድረገን መነሳት ይኖርብናል። ናይ ፌስ ቡክ ተፃረፍቲዎች ዝም ሊያሰኙን በፍጹም አይገባም።
አስተያየት ካለዎት tkersmo@gmail.com

በዞን 1 የሚገኙት ጀግኖቻችን በዛሬው እለት ተበታትነው እንዲደለደሉ ተደረገ! በህዝበ ሙስሊሙ ወኪሎች ላይ በማረሚያ ቤት እየተደረገ ያለው ወከባ በአስቸኳይ ይቁም ! (ድምፃችን ይስማ)


በሐሰት የሽብር ክስ ህገ መንግስታዊ መብቶችን በጣሰ ሁኔታ መሪዎቻችንን እያጉላላ የሚገኘው መንግስት በማረሚያ ቤት ውስጥ የሚያደርገውን ወከባ ቀጥሎበታል፡፡ ገና ወደማረሚያ ቤት ከተዛወሩበት ጊዜ አንስቶ ጠያቂዎችን በማጉላላት፣ የጥየቃ ሰአትን ከሌሎች በተለየ መልኩ በመገደብ፣ እንዲሁም በጠያቂዎች ቁጥር ላይ ገደብ በማድረግ በተለያዩ ወቅቶች መብታቸውን ሲነግፍ የቆየው መንግስት ዛሬ ደግሞ በታሪካዊው የካንጋሮ ፍርድ ቤት የችሎት ሂደት ምስክሮቻቸውን እያቀረቡና ትክክለኛው የህዝበ ሙስሊሙ ትግል ገጽታ በችሎት እየተመሰከረ ባለበት በዚህ ወቅት በፍርድ ቤት እየደረሰበት ያለውን ሽንፈት ለመቋቋም ወኪሎቻችን ላይ የተለያዩ ወከባዎችን እየፈጸመ ይገኛል፡፡ እስካሁን ድረስ በእስር ቤቱ ታሪክ በምንም መልኩ የማያስጠይቅን፣ ይልቁንም በማረሚያ ቤቱ ደንብ ጥበቃ የተደነገገለትን ገንዘብ የመያዝ መብት እንደወንጀል በመቁጠር በኮሚቴው ሰብሳቢ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ እና በሸኽ መከተ ሙሄ ላይ፣ እንዲሁም በሌሎች ታሳሪዎች ላይ ሲያደርስ የነበረውና በቅርቡ የተረጋጋው ወከባ መሪዎቻችንን የማጥቂያ ሰበብ ፍለጋ እንጂ ሌላ እንዳልሆነ ግልጽ ነበር፡፡Ethiopian Musilms
አሁንም ይህንኑ ህገወጥ ድርጊቱን የቀጠለበት የእስር ቤቱ አስተዳደር በዞን አንድ በሚገኙ ጀግኖቻችን፣ (ማለትም በሸኽ መከተ ሙሄ፣ በኡስታዝ አቡበከር፣ በኡስታዝ ካሚል ሸምሱ፣ በኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ፣ በጋዜጠኛ አቡበከር ዓለሙ፣ በወንድም አብዱረዛቅ አክመል እና በወጣት ሙባረክ አደም) ላይ በዞን አንድ በሚገኙት 8 ክፍሎች እንዲበታተኑና እንዲለያዩ ትእዛዝ አስተላልፏል፡፡ ጓዞቻቸውንም ወደየተመደቡበት ክፍሎች እንዲቀይሩ እንደተነገራቸው ታውቋል፡፡ ባለበት የጤና ችግር ምክንያት ልዩ ትኩረትና ረዳት ጓደኛ የሚያስፈልገውን ወንድም አብዱረዛቅን ድጋፍ ለማግኘት አስቸጋሪ እንደሚሆንበት እያወቁ ብቻውን መድበውታል፡፡ ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋንም እንዲሁ ጊዜያዊ ማቆያ ተብሎ በሚታወቀውና በእስረኞች ቶሎ ቶሎ ተለዋዋጭነት ምክንያት ማህበራዊ ትስስር መመስረት አስቸጋሪ በሆነበት ክፍል ሆን ተብሎ እንዲመደብ ተደርጓል፡፡
የማረሚያ ቤቱ ደንብ በአንድ የክስ መዝገብ ችሎት የሚከታተሉ ታራሚዎች በችሎታቸው ዙሪያ በየጊዜው መነጋገርና መወያየት እንዲችሉ በአንድ ዞን የመታሰር መብት የሚሰጥ ቢሆንም አስተዳደሩ ግን ይህንን የሚያደርገው ሆን ብሎ የችሎታቸውን ፍሰት ለማስጓጎል እንደሆነ የአደባባይ ምስጢር ሆኗል፡፡ ሆነ ተብሎ እነሱን ብቻ የለየ ጥቃትና የመብት ጥሰት የሚፈጸምባቸውም በእስር ቤት ውስጥ ባለቻቸው ውስን ነጻነት የገነቧትን ማህበራዊ ትስስር ለማፍረስና የመጪውን ረመዳን ጾምም ተረጋግተው መጾም እንዳይችሉ ጫና ለማሳደር መሆኑ አያጠራጥርም፡፡ አወዛጋቢው የፍርድ ሂደት ቀጥሎ የሰው ምስክርነት እየተደመጠ ባለበት ሁኔታ የመጨረሻ ውሳኔ የማስለወጥ ሃይል ባይኖረውም እየተደመጠ ያለው ምስክርነት እጅግ እንዳደናገጣቸውና በዚህም ይህንን እርምጃ ለመውሰድ እንደተገደዱም የሚያሳብቅ ሆኗል፡፡ መንግስት በሃሰት የሽብር ክስ ማንገላታቱ ሳያንሰው በእስር ቤት ውስጥ እንኳን ታራሚዎች ላይ የሚያደርሰው በደል በእርግጥም የአገሪቱ የፍትህ ስርአት የቁልቁለት ጉዞውን እያፋጠነ ለመሆኑ ከበቂ በላይ ምስክር ነው፡፡
የእስር ቤቱ አስተዳደር ውስጥ ያሉት አንዳንድ ሀላፊዎች በግፍ እስር ላይ ለሚገኙት የህዝበ ሙስሊሙ ወኪሎች ያላቸውን ጥላቻ በተለያዩ አጋጣሚዎች ሲያሳዩ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡ ካሁን ቀደም የደሴ ወጣት ታሳሪዎች ወደጨለማ ክፍል እንዲገቡ መወሰኑን ተከትሎ ሌሎች እስረኞች ተቃውሟቸውን ለማሰማት በተሰበሰቡበት ወቅት በቅጽል ስሙ ሻእቢያ ተብሎ የሚጠራው የማረሚያ ቤቱ የጸጥታ ሀላፊ ‹‹እኒህን አሸባሪዎች ይህን አጋጣሚ ተጠቅሞ መረሸን ነበር!›› ብሎ ቁጭቱን ሲገልጽ በግላጭ የተሰማ ሲሆን በተለያዩ አጋጣሚዎችም ጥቃት ከመፈጸም ወደኋላ እንደማይሉ መታዘብ ተችሏል፡፡ በማረሚያ ቤቱ ግቢ ውስጥ ካሁን ቀደምም በሌሎች በርካታ ታሳሪዎች ላይ አሰቃቂ የጅምላ ድብደባ ሲፈጸም የነበረ መሆኑ የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው፡፡
ህዝበ ሙስሊሙ ይህን መሰል የህገ መንግስቱን የእስረኛ አያያዝ ደንብ በግላጭ የሚጥሱ ወከባዎችና በደሎች በአስቸኳይ እንዲቆሙ ይጠይቃል! ህዝበ ሙስሊሙ ላይ ያወጁትን ጦርነት ሲያስፈጽሙ የቆዩት ደህንነቶችና የመዋቅራቸው አካላት ከህግ በላይ የሆነ አካሄዳቸውን በአስቸኳይ እንዲያቆሙም ያሳስባል! በህዝበ ሙስሊሙ ወኪሎች ላይ የሚፈጸም ማንኛውም ወንጀል በህዝበ ሙስሊሙ ላይ የሚፈጸም ወንጀል ነው፡፡ እነርሱ ላይ የሚደርስ በደል ፈርሞ ወደመንግስት በላካቸው ሰፊው ህዝበ ሙስሊም ላይ የሚደርስ በደል ነው፡፡ በመሆኑም በወኪሎቻችን ላይ አንዳች ነገር ቢደርስ ሃላፊነቱን ሙሉ በሙሉ የሚወስደው መንግስት መሆኑን እያስታወቅን ሰላማዊው ህዝበ ሙስሊምም ይህን መሰሉን ድንበር ያለፈ ጥቃት እስከመጨረሻው የሚፋረደው መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን!
በህዝበ ሙስሊሙ ወኪሎች ላይ በማረሚያ ቤት ውስጥ እየተደረገ ያለው ወከባ በአስቸኳይ ይቁም!
የእስር ቤቱ አስተዳደር ከህግ በላይ መሆኑን በአስቸኳይ ያቁም!
የህዝብ ወኪሎችን ማጉላላት ይብቃ!
ድምፃችን ይሰማ!
አላሁ አክበር!

Ethiopia’s Satellite Jamming Condemned


The Association for International Broadcasting (AIB) has condemned intentional jamming of broadcasts carried on Arabsat and Eutelsat satellites.AIB is lodging protests with the Ethiopian Foreign Ministry and its Missions
Programming from a range of regional and international broadcasters has been affected by jamming that technical research shows emanates from the territory of Ethiopia.
The jamming has affected AIB Members including the BBC, Deutsche Welle, France 24 and Voice of America, as well as a number of other channels from the Middle East and North America.
The deliberate harmful interference targeting Arabsat and Eutelsat and the broadcast channels these two satellite operators carry for viewers and listeners across the Middle East and Africa contravenes international agreements that govern the operation of satellite systems and the use of the radio frequency spectrum.
“AIB and its members call for the immediate and complete cessation of this unwarranted interference by Ethiopia in the region’s telecommunications and broadcasting services. Significant, harmful interference has been directed at satellites in the Arabsat and Eutelsat fleets, and consequently to the broadcasts of a wide range of TV and radio channels,” said Simon Spanswick, chief executive of the Association for International Broadcasting. “This deliberate interference is illegal and contravenes international law. It  deprives viewers and listeners across the region of access to news, information and entertainment. The interference also adversely impacts the important operational role that Arabsat and Eutelsat have in distributing content. It also harms their businesses. Extensive technical research has confirmed that the jamming originates within the territory of Ethiopia. AIB reminds the authorities in Ethiopia that causing interference is in direct contravention to the agreements that the Ethiopian government is party to at the International Telecommunication Union.”
AIB is lodging protests with the Ethiopian Foreign Ministry and its Missions in London, Berlin, Paris, Riyadh and Washington DC.

Who is afraid of the Ethiopian bloggers?


Who is afraid of  Eskinder Nega, Reeyout Alemu, Woubshet Taye, Zone Nine bloggers…?Who is afraid of  Eskinder Nega, Reeyout Alemu, Woubshet Taye, Zone Nine bloggers…?
The “dean” of independent Ethiopian journalists and blogger extraordinaire, Eskinder Nega, is serving an 18 year sentence for blogging. The late Meles Zenawi personally ordered Eskinder’s arrest and even determined his sentence. Meles Zenawi feared and hated Eskinder Nega more than any other journalist in Ethiopia. Meles feared Eskinder for the same illogical reason elephants “fear” mice.
In a recent “open letter” from prison to his eight year-old son Nafkot, Eskinder wrote, “ I have reluctantly become an absent father because I ache for what the French in the late 18th Century expressed in three simple words: liberté, egalité, fraternité.” Eskinder is a blogger for liberty, equality and brotherhood. That is why he is my personal hero!
Reeyot Alemu, the 34 year-old undisputed Ethiopian heroine of press freedom, was also jailed by Meles Zenawi for 14 years. She has been internationally recognized as  “Ethiopia’s Jailed Truth Teller.”  Reeyot was jailed for writing a  “scathing critique of the ruling political party’s fundraising methods for a national dam project, and drew “parallels between the late Libyan despot Muammar Gaddafi and Meles Zenawi.” Reeyot refused to be gagged and muzzled even in prison and courageously kept on speaking truth to the abusers of  power. “I believe that I must contribute something to bring a better future [in Ethiopia]. Since there are a lot of injustices and oppressions in Ethiopia, I must reveal and oppose them in my articles… I knew that I would pay the price for my courage and I was ready to accept that price,” said Reeyot in her moving handwritten letter smuggled out of prison.  The regime has denied Reeyot basic medical care to punish her for unyielding defiance.  According to the London-based Media Legal Defence Initiative reported in Al Jazeera, Reeyot “has received severely inadequate treatment for the fibroadenoma she was diagnosed with. She has had surgery without anaesthesia, has been left with surgical stitches in her breast for over a year and never received proper aftercare.” She is my personal heroine!
The indomitable journalist and editor Woubshet Taye has also been silenced and languishes in a hell-hole called Zwai (“Zenawi”) prison. He is sentenced to 14 years. Woubshet would not back down from using his newspaper as a watchdog on the regime’s corruption and abuses of power. Woubshet has also been denied medical care for a severe kidney condition. Denial of medical care (a crime against humanity) is a routine punishment imposed on prisoners of conscience in Ethiopia. Woubshet’s five year-old son Fiteh (meaning “justice”) keeps asking, “When I grow up will I go to jail like my dad?”  Fiteh is too young to realize that he is already in an open air prison now.
A few weeks ago, Ethiopia’s “Zone Nine Bloggers” (named after a prison block  holding political prisoners at  the infamous “Meles Zenawi Kality Prison” a few kilometers outside of the capital) and other journalists including Atnaf Berahane, Zelalem Kibret, Befeqadu Hailu, Abel Wabela, Mahlet Fantahun, Natnael Feleke, Asmamaw Hailegeorgis, Tesfalem Waldyes and Edom Kassaye were arrested and detained on unknown charges. The “police” are trying to figure out what charges to bring against them(Ethiopia is the ONLY country in the world where the police arrest and detain a suspect and then go out looking for evidence of wrongdoing!!! The “courts” deny bail to detainees and grant endless continuances and delays to “prosecutors” to enable them to fabricate evidence. That’s one of the reasons I call them “kangaroo courts”.) The real crime of the “Zone 9ers” is  “advocating freedom of expression and what they call Dreaming of a Better Ethiopia.” A recent scheduled “court” hearing for the “Zone 9ers” was closed to the public and diplomatic observers.
Why they are afraid of  Eskinder Nega, Reeyout Alemu, Woubshet Taye, Zone Nine bloggers… ?
“Four hostile newspapers are more to be feared than a thousand bayonets,” fretted Napoleon Bonaparte, dictator of France, as he declared war on that country’s independent press. For the regime in Ethiopia, the pens and computer keyboards of a handful of independent journalists and bloggers are more to be feared than ten thousand bayonets mounted on AK-47s.  All dictators and tyrants in history have feared the enlightening powers of the independent press. The benighted dictators in Ethiopia fear the enlightening powers of an independent press more than the firepower of several fully equipped infantry divisions.
Total control of the media and suppression of independent journalists remains the wicked obsession of the regime. They believe that by controlling the flow of information, they can control the hearts and minds of the people. They believe they can fabricate truth out of falsehood by controlling the media. By crushing the independent press, they believe they can fool all of the people all of the time. But they know deep down in their stone cold hearts that “truth will not forever remain on the scaffold, nor wrong remain forever on the throne.” They live each day in the land of living lies fearful of losing their throne.
The benighted dictators in Ethiopia today confront a reality Napoleon confronted long ago. “A journalist is a grumbler, a censurer, a giver of advice, a regent of sovereigns and a tutor of nations.” It was the fact of “tutoring nations” — teaching, informing, enlightening and empowering the people with knowledge– that was Napoleon’s greatest fear of a free press. He understood the power of the independent press to effectively countercheck his tyrannical rule and hold him accountable before the people. He spared no effort to harass, jail, censor and muzzle journalists for criticizing his use of a vast network of spies to terrorize French society. The press exposed his military failures, condemned his indiscriminate massacres of unarmed protesters in the streets and  for jailing, persecuting and killing his political opponents. Ethiopia’s dictators now face Napoleon’s nightmare and are jailing and persecuting young bloggers and independent journalists. They spend sleepless nights in cold sweat afraid of the truth!
The E bloggers and journalists are special Ethiopian heroes and heroines. They are truth-tellers and -warriors. They fight tyranny with their pens and computer keyboards. Their ammunition are truth, words, ideas, facts and opinions. They slay falsehoods with the sword of truth. They chase bad ideas with good ones and advocate replacing old ideas with new ones. They fight the people’s despair with words of hope. They teach the people that fear is overcome with acts of courage. They fight ignorance and powerful ignoramuses with knowledge and reason. They stand up to arrogance and hubris with defiant humility. They seek to transform intolerance with forbearance; resist oppression with perseverance and defeat doubt with faith. They fight with their pens and keyboards on the battleground that is the hearts and minds of the Ethiopian people.
Living on Planet denial-istan, lies and fear
The regime in Ethiopia lives on a planet of its own where lies are truth, the truth is mangled daily and the con artists live in fear. The regime has upended the Cartesian principle. “We think, therefore things exist or do not exist.” The demigod of the regime, the late Meles Zenawi, was a master of denial. He always denied the existence of political prisoners in his prisons: “There are no political prisoners in Ethiopia at the moment. Those in prison are insurgents. So it is difficult to explain a situation of political prisoners, because there are none.” He denied the occurence of famine and starvation during his overlordship; he said there were only  pockets of severe malnutrition in some districts in the south and an emergency situation in the Somali region.” He denied any violations of human rights. “We are supposed to have burned villages [in the Ogaden]. I can tell you, not a single village, and as far as I know not a single hut has been burned. We have been accused of dislocating thousands of people from their villages and keeping them in camps. Nobody has come up with a shred of evidence.” The fact that the American Association for the Advancement of Science confirmed the burning of Ogadeni villages with satellite images meant nothing on Planet Zenawi. Meles declared with a straight face that his press law which has resulted in the imprisonment and exile of dozens of  Ethiopia’s topindependent journalists and bloggersa  is “on par with the best [press laws] in the world.” Following the 2010 “election”, Meles said his party won the 2010 “election” by 99.6 percent because the people love his party. Meles was an Orwellian archetype. He used “political language to make lies sound truthful and murder respectable, and give an appearance of solidity to pure wind.”
There are certain undeniable truths about those running the regime in Ethiopia today. They all live in FEAR. They live in FEAR of the TRUTH.  They fear the power of the free press as the exposer of the truth. They fear the press as much as their one-time ideological master V.I. Lenin: “Why should freedom of speech and freedom of the press be allowed? Why should a government which is doing what it believes to be right allow itself to be criticized? It would not allow opposition by lethal weapons. Ideas are much more fatal things than guns. Why should any man be allowed to buy a printing press and disseminate pernicious opinion calculated to embarrass the government?”
They fear the TRUTH because they know the TRUTH makes the people free. They fear FREEDOM because they fear new IDEAS. They fear new ideas because they fear CHANGE. A free people armed with the truth, animated with ideas of freedom is free to change its form of government at will.
What is the truth about the regime in Ethiopia? The truth is that they are  criminals against humanity; they have no legitimacy; they cling to power by force of arms; they steal elections; they are corrupt to the core; they abuse and misuse their power;  they flout the rule of law and they are outlaws who rule by the law of the jungle.  The truth is they are total frauds practicing bushcraft as statecraft. The truth is that they are thugtators who operate Africa’s most ruthless thugtatorship.
They fear independent journalists and bloggers because these journalists and bloggers expose the truth about their crimes and corruption, failed policies, incompetence and ignorance. They fear the independent journalists and bloggers as much as the demons who possess their victims fear exorcists and holy water. They have done everything in their power to keep the truth from the people for whom the truth is manifest. They have jammed satellite transmissions, clamped down on internet access, shuttered newspapers and jailed journalists. Just last week, Arabsat informed the International Communication Union and the Arab League that Ethiopia is jamming its transmissions and vowed to take “all appropriate actions to prosecute the culprit” and recover compensation for “any damage already incurred or to be incurred as a result of the jamming.”  The regime is today harassing, threatening and arresting newspaper peddlers on the streets who sell copies of the few newspapers mildly critical of the regime.
The truth is that the Chinese are the invisible hands behind the suppression of free expression in Ethiopia. They provide not only the electronic jamming technology to the regime but also the telecommunication  infrastructure used for mobile and internet services. They are the one stop shop for the whole kit and caboodle used to suppress and constrict the free flow of information into and out of Ethiopia. Two years ago almost to the day, former U.S. Secretary of State Hilary Clinton visiting Zambia said of China in Africa, “We saw that during colonial times, it is easy to come in, take out natural resources, pay off leaders and leave. And when you leave, you don’t leave much behind for the people who are there. We don’t want to see a new colonialism in Africa.” The truth is that the Chinese are not only staying and expanding their neocolonial hegemony in Ethiopia, they are principally responsible for the suppression of free expression by providing the regime technical support and equipment used in audio and video surveillance and electronic jamming.
They fear FREEDOM. What is freedom? The essence of all human freedom is the freedom from FEAR. In practical terms, freedom is not fearing to speak one’s mind; not fearing to write what one pleases; not fearing to believe or not believe in any idea, religion or philosophy; not fearing to come together with anyone one chooses. The ultimate freedom any human being can experience is to live in a society where those in power fear and respect the people who have given them power.
They fear IDEAS. “Ideas are much more fatal things than guns,” warned Lenin. Ideas power change in science, politics and all other areas of human endeavors. The world is not flat after all. But the dictators in Ethiopia are the new flat-earthers. They think they can rule like kings, czars and maharajahs without the consent (or stolen consent) of the people. They have few wholesome ideas and do not have the intellectual capacity to understand and appreciate new ones. But their minds are supreme diabolical workshops for destructive ideas that create ethnic division, perpetuate bigotry and hatred, incite strife, provoke conflict, spread and proliferate corruption, instigate disunity and animosity and arouse suspicion and distrust among the people. They are incapable of generating ideas that unite people, create ethnic harmony, forge national unity, build consensus, establish solidarity and inspire faith.
The centophobic (those who fear new ideas) dictators in Ethiopia pretend to be visionaries, men of new and grand ideas. They want the people and the world to believe they are forward looking, imaginative and creative dreamers and innovators; but one cannot dream living a nightmare of fear. They are clueless about what it takes to be visionary leaders: integrity, acceptance of personal responsibility, ability to inspire others, learning from mistakes and failures instead of repeating them mindlessly, saying “I am sorry” when they make mistakes, open mindedness, fairness and passion about doing the right thing. They are myopic “leaders” who are passionate about doing the wrong thing. They can clearly see the wads of stolen loot bulging their pockets but they are completely blind to the dire consequences of what they are doing now in the foreseeable future. A powerful idea — an idea whose time has come — is unstoppable. The yearning for freedom by the people of Ethiopia is unstoppable and once unleashed, it will sweep away everything in its path with tornadic force.
They fear CHANGE. What is change? Change is that eternal universal law which governs the processes of growth and decay in all things. The regime in Ethiopia fears change because they fear they will lose their dominant economic and political position in society. They will crush any attempt, including peaceful ones, to bring about change. They fail to understand that “Those who make peaceful revolution impossible will make violent revolution inevitable.”
Because of lack of political legitimacy and lack of state capacity, Ethiopia today is in a state of terminal political decay; it has become a failed state. For the past quarter century, the policy of ethnic division (“ethnic federalism”) has left Ethiopia with two options, despite the silly propaganda about the “developmental state” surging forward with  “double-digit growth.” Only their lies are growing with double and triple digits.
Ethiopia stands at the crossroads today. It may go forward as a nation united, or splinter into mini-“thugistans” carved out of the so-called “kilils” (Ethiopia’s version of apartheid-style bantustans). If Ethiopia becomes a collection of mini-thugistans, the biggest losers will be the regime in power, their cronies and supporters. Not only will they lose political power, they will lose all of the loot they have stolen and accumulated, at least inside the country. It is in the rational self-interest of those in power to work for peaceful change and for political regeneration and bring the people together as one nation. It is in their self-interest to harmonize relations with opposition groups and leaders and provide for political space. Change in Ethiopia may be like a train that arrives late. The winds of change that blew over Eastern Europe and the Middle East will certainly blow over Ethiopia too. The only question is whether those winds will be breezy or hurricane-force.
The TRUTH shall make you free if you are free but torments those who are not
It is written that the “truth shall make you free.” Free and fear are mutually exclusive. The sole purpose of the independent press and bloggers is to tell the truth as they see it. They are free to give their opinions of the truth without fear. But the people already know the truth. Despite the bold-faced lies that “Ethiopia is growing by double digits”, the people know the truth. They know they do not have enough to eat and millions starve every day; they do not have adequate water supply or electrical power; they receive little medical care; the young people are under-educated and unemployed;  the regime is corrupt and routinely commits crimes against humanity. The people know they live in an open-air prison.
The crime of the independent journalists and bloggers is disclosing to the people what they already know. Their crime is digging 24/7 at the mine of corruption and abuse, unearthing new evidence of crimes against humanity.  That is why the regime is are afraid of them. The regime wants the truth to remain buried and forgotten. The regime believes  that by suppressing the truth and jailing and silencing the truth-tellers, they could permanently silence and kill the truth. As George Orwell observed, “In a time of deceit telling the truth is a revolutionary act.” The E-bloggers are Ethiopia’s revolutionary vanguards today.
Weaponization of fear in the media
The regime has long decided to use its quintessential weakness into its forte. It has used fear as its preferred weapon of mass confusion, division, deception, demonization and distraction.  The regime has used the public media to conduct a relentless campaign of fear, smear and demonization. They have broadcast much-ballyhooed “documentaries” (“docutrash”) to paint all who oppose the regime as “terrorists”. In a revolting and scandalous docutrash entitled “Akeldama”, they depicted  Ethiopia as a country under withering terrorist attack by Ethiopian Diaspora opposition elements and their co-conspirators inside the country and other “terrorist” groups. “Akeldama” stitched revolting and gruesome video clips and photomontage of terrorist carnage and destruction throughout the world to tar and feather all opponents of the late Meles Zenawi as stooges of Al-Qaeda and Al-Shabaab in Somalia.
In another docutrash entitled  “Jihadawi Harakat”, they tried to stoke the fires of Islamophobia by spreading fear and loathing between Christians and Muslims. They thought they could scare Ethiopian Christians into believing that the same Muslims with whom they have coexisted peacefully for a millennia have been suddenly transformed into bloodthirsty “Islamic terrorists” secretly planning to wage a jihadist war to establish an Islamic government.
They have used Ethiophobia and ethnophobia  to spread fear and loathing among the people, and place themselves as the only salvation to an imaginary ethnic and sectarian strife and carnage. They have played one ethnic group against another. They have used ethnic cleansing in the name of “ethnic federalism”. They have resurrected historical grievances to stoke the fires of ethnic hatred. They have used their own fears as a weapon against the people.
The war on Ethiopian journalists and bloggers is a war on truth itself
The regime’s war on Ethiopia’s independent journalists and bloggers is a war on truth itself. The regime has been the victor in all of the battles and skirmishes over the last quarter of a century. But there will be a final decisive war  between the dictators who swing swords and brandish AK47s and the journalists and bloggers who wield pens and computer keyboards. That war will be waged in the hearts and minds of the Ethiopian people. I have no doubts whatsoever that the outcome of that war is foreordained. In fact, I believe that war has already been won. For as Edward Bulwer-Lytton penned in his verse, in the war between sword holders and pen holders, final victory always goes to the pen holders:
‘True, This! –
Beneath the rule of men entirely great,
The pen is mightier than the sword. Behold
The arch-enchanters wand! – itself a nothing! –
But taking sorcery from the master-hand
To paralyze the Caesars, and to strike
The loud earth breathless! – Take away the sword –
States can be saved without it!’
But if the paramount question is to save the regime in Ethiopia or to save Ethiopia’s independent press and bloggers, I would, as Thomas Jefferson chose,  save the latter: “The basis of our government being the opinion of the people, the very first object should be to keep that right; and were it left to me to decide whether we should have a government without newspapers or newspapers without a government, I should not hesitate a moment to prefer the latter. But I should mean that every man should receive those papers & be capable of reading them.”
Were it left to me to decide whether we should have a regime without independent journalists and bloggers or independent journalists and bloggers without a regime, I should not hesitate a moment to prefer the latter. After all, I am a hard-core, proud-as-hell, dyed-in-the wool, rootin’-tootin’, foot stompin’, unapologetic, unabashed and unrelenting E-blogger!!!
Power to independent journalists and E-bloggers!
Professor Alemayehu G. Mariam teaches political science at California State University, San Bernardino and is a practicing defense lawyer.
Previous commentaries by the author are available at:
Amharic translations of recent commentaries by the author may be found at: