Monday, August 19, 2013

የነሱ ድፍረት የኛ ፍርሀት ነው (ሉሉ ከበደ)

ሉሉ ከበደ
ሙስሊም ወንድሞቻችን ሁለት አመት ለሚጠጋ ጊዜ እየተገደሉ ነው።  በጽናት፤ በጀግንነትና በብልሀት እናም በመስዋእትነት የመብት ትግላቸውን ቀጥለዋል። በለተ – አውዳመት ኢድ አልፈጥርም የመስዋእትነት ደማቸውን፤ …ኢትዮያን የተቆጣጠራት የትግራይ ዱር አራዊት መንጋ አፍሷል። የሞቱትን ሁሉ አላህ በጀነት ነፍሳቸውን ያኑር ከማለት በቀር ምን ይባላል ?  ለሁሉም ወገኖቻችን ለቤተሰቦቻቸው፤ ለዘመዶቻቸው አላህ ጥናቱን ይስጥ እላለሁ። በከንቱ ለፈሰሰ ደማቸውም እሱ በማያልቅበት ስልጣኑ ፍርዱን ይስጥ። ሳይውል ሳያድር።…አላህ ሁ አክባር!!!
አፋር ለብቻው እየተቀጠቀጠ ሀብቱን ንብረቱን እየተቀማ እየተዘረፈ ነው። ኦሮሞ ለብቻው እየተቀጠቀጠ ሀብቱን ንብረቱን እየተቀማ እየተዘረፈ  ነው። ሶማሌ ለብቻው እየተቀጠቀጠ ሀብቱን ንብረቱን እየተቀማ እየተዘረፈ ነው። አማራው  እየተቀጠቀጠ ሀብቱን ንብረቱን እየተቀማ እየተዘረፈ ነው። ደቡቡም ቤኔሻንጉሉም…ሁሉም! ድፍን ኢትዮጵያ….
የኢትዮጵያ ሳተላይት ሬዲዮና ቶሌቪዥን ከተመሰረተ ወዲህ፤ ይህ ህዝብ፤ አንዱ ባንዱ ላይ የሚደርሰውን ሰቆቃ መከራና ግፍ ሌላው ሳይሰማ ቀርቶ አይደለም፤ ከዳር እዳር ለአመጽ ያልተነሳው። አንዱ ላንዱ ለመድረስ ሳይፈግ ቀርቶ ሳይሆን፤ አንድ ሆኖ የጋራ ጠላቱን ህውሀትንና የየክልሉን ባንዳዎች አምርሮ የሚታገልበት ድፍረቱ የጠፋው ነው የሚመስለው።  ከየቋንቋው ተናጋሪ፤ ዛሬን ኖረን እንሙት ብለው በቆረጡ የጥቅም ምርኮኞች ወያኔ ያዋቀረው የስላላ መረብ፤ የማያፈናፍን በመሆኑም ሊሆን ይችላል ህዝቡ ከየአቅጣጫው መነሳት ያቃተው። የህውሀት ሰላዮች አብዛኛዎቹ የትምህርት ደረጃቸውና የስራ ልምዳቸው የማያስገኝላቸውን ጥቅም ለማግኘት ሲሉ ወገኖቻቸውን አሳልፈው የሚሰጡ፤ ይህ ስልጣን ላይ ያለው ቡድን ንቅንቅ የማይል ነው ብለው የሚያምኑ ናቸው። ህልውናቸውን ከስር አቱ ጋር ስላቆራኙት ተግተው ወገኖቻቸውን ሁሉ ያስበላሉ። ይህ ፍርሀት በያንዳንዱ ሰው ልብ ውስጥ ነግሶ ይሆን ?  ከሁሉም በላይ ግን ሁሉንም አንድ ላይ መጨፍለቅ የሚችለው የህዝብ ቁጣ ነው። ለምን ይሆን የዘገየው የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጣ ?
መልካሙ ነገር ወያኔ በመላው ኢትዮጵያ ከትግራይ ክፍለሀገር ጨምሮ የጠላቶቹን ቁጥር እያበራከተ መሄዱ ነው ። ይህም በመሆኑ የሚወስደው እርምጃ ሁሉ የውስጥ ፍርሀቱንም ጭምር ይገልጻል። የሚፈራውም  አንድ ቀን፤ ከአንድ ጥግ፤ ወይ ከመሀል የሚነሳ የተንቀለቀለ ቁጣ ማእበሉ በሚያስገርም ፍጥነት በመላ ሀገሪቱ ተስፋፍቶ፤ ወያኔ ለወሬ ነጋሪ እንኳ እንዳይተርፍ ሊያደርገው ይችላል። አንባገነኖች አፈናውንና ጭቆናውን እያበዙት በሄዱ ቁጥር፤ የፍርሀታቸውም መጠን እየጨመረ መሄዱ የማይቀር ነው። የፍርሀታቸው መጠን በጨመረ ልክ፤ በህዝብ ላይ የሚፍጽሙትም ግፍ እየከፋ ይሄዳል። በሙስሊም ወንድሞቻችን ላይ የሚያካሂዱት ጭፍጨፋ ይህንኑ ያመለክታል።
ባንድ አጋጣሚ መብቱንና ነጻነቱን ለማይረቡ ደካሞች አሳልፎ የሰጠ ህዝብ፤ በውዴታ ወይም በክብር መልሶ ነጻነቱን ሊያገኝ ከቶም አይቻለውም። በቁጣ እና በሀይል ነው ከጅ ያመለጠ ነጻነት የሚገኘው። በተደራጀ ሀይልና በቆራጥ ትግል ነው ከጅ ያመለጠ ነጻነት የሚገኘው። ወያኔዎች በተቀናጀ የፖሊስና የጦር ሀይል ህዝብን በማሸበር ስራ ላይ ተሰማርተው ህዝቡን አሸባሪ ይሉታል። ህዝቡን እየገደሉት ተገደልን ይላሉ። ባንዲራ ቀደው እያራገቡ ህዝቡን ባንዲራ ቀደደ ይሉታል። ዘጠና ሚሊዮን ህዝብ ይህችን ምድር ትቶላቸው ወዴት እንዲጋዝ አስበዋል? አዎ ይህን ህዝብ አሸንፈውታል። ጥለውታል። ፈሪ ከጣለው ላይ አይነሳም እንዴ?… ፈሪ ግልግል አያውቅም እንዴ? ካንድ መንደር የተውጣጡ ወሮበሎች ይህን ህዝብ በሀይል ጸጥ አድርገው እየገዙ እንድሚዘልቁ አምነዋል? እኛስ እየተረገጥን ተገዝተን መኖር እንዳለብን አምነን ተቀብለናል?
ምን ጊዜም የአንባገነኖች ብርታትና ጥንካሬ የህዝብ ፍርሀትና መንበርከክ ነው። የኛ ችግር ደግሞ ከፍተኛ ፍርሀት በልባቸው ውስጥ መኖሩን አውቀን መድፈር አለመቻላችን ነው። እነሱ ይህን ስልጣን ተነጥቀው በጃቸው ያስገቡትን የሀገሪቱን ሀብት እንዳያጡ ይፈራሉ። እኛ ደሞ ከሞቱት በላይ ከነሱ በታች አድርጋ የምታኖረንን ኩርማን እንጀራ እንዳናጣ እንፈራለን። እየፈራንም ድንገት ባላሰብነው ሁኔታ ያቺን የምንፈራላትንም ጥቅም አሳጥተውን እንደምንወድቅ አሳይተውናል። ስንት ሺ ህዝብ ነው በማያውቀው ምክንያት ከስራ የሚባረረው? ብረት የተሸከመው መለዮ ለባሽ ሳይቀር ስንቱ ሺ ስንት ጊዜ ከሰራዊቱ ተባረረ? መፍራቱ፤ አቤት ወዴት እያለ ለነሱ መታዘዙ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ለኑሮና ለህይወት ዋስትና ነው ብሎ የሚያምን ይኖር ይሆን?
ሀይሌ ገብረስላሴ እግራቸው ስር የወደቀው ፕሬዚደንት እሆናለሁ እያለ መለፍለፍ የጀመረው ሀብቱን ንብረቱን ሊዘርፉት እንደሚችሉ ጠንቅቆ በመረዳቱ ይመስላል። የሚወደውን የኢትዮጵያ ህዝብ ጠልቶ አይመስለኝም እነሱ ስር መለጠፍ የፈለገው። ጨካኝ ወንጀለኞች መሆናቸው አስፈርቶት ነው። ስልጣኑ አይደለም አንባገነኖችን ጨካኝና ጨፍጫፊ የሚያደርጋቸው። ጥቅሙ ነው። ያን ጥቅም የማጣት ፍርሀት ነው ክፉ የሚያደርጋቸው ። ጥቅሙ የሚገኘው ስልጣኑን ተከትሎ ነውና።

Is America Disinventing Human Rights?

by Alemayehu G. Mariam
In his 1981 farewell speech, President Jimmy Carter said, “America did not invent human rights. In a very real sense, it is the other way round. Human rights invented America.”America did not invent human rights.
In a New York Times op-ed piece in June 2012, Carter cautioned, “At a time when popular revolutions are sweeping the globe, the United States should be strengthening, not weakening, basic rules of law and principles of justice enumerated in the Universal Declaration of Human Rights. But instead of making the world safer, America’s violation of international human rights abets our enemies and alienates our friends.”
Carter also raised a number of important questions: Has the U.S. abdicated its moral leadership in the arena of international human rights? Has the U.S. betrayed its core values by maintaining a detention facility at Guantánamo Bay, Cuba, and subjecting dozens of prisoners to “cruel, inhuman or degrading treatment or punishment” and leaving them without the “prospect of ever obtaining their freedom”? Does the arbitrary killing of a person suspected to be an enemy terrorist in a drone strike along with women and children who happen to be nearby comport with America’s professed commitment to the rule of law and human rights?
In 1948, the U.S. played a central leadership role in “inventing” the principal instrument which today serves as the bedrock foundation of modern human rights. The Universal Declaration of Human Rights (UDHR), adopted by the UN General Assembly in December 1948, set a “common standard of achievement for all peoples and all nations” in terms of equality, dignity and rights. Mrs. Eleanor Roosevelt, the widow of President Franklin D. Roosevelt, chaired the committee that drafted the UDHR. Eleanor remains an unsung heroine even though she was the mother of the modern global human rights movement. Without her, there would have been no UDHR; and without the UDHR, it is doubtful that the plethora of subsequent human rights conventions and regimes would have come into existence. Remarkably, she managed to mobilize, organize and proselytize human rights even though she had no legal training, diplomatic experience or bureaucratic expertise. She used her skills as political activist and advocate in the cause of freedom, justice and civil rights to work for global human rights.
Is America disinventing human rights?
It seems the U.S. is “disinventing” human rights through the pursuit of  double (triple, quadruple) standard of human rights policy wrapped in a cover of diplocrisy. In Africa, the U.S. has one set of standards for Robert Mugabe’s Zimbabwe and Omar al-Bashir’s Sudan. Mugabe and Bashir are classified as the nasty hombres of human rights in Africa. The U.S. has targeted both regimes for crippling economic sanctions and diplomatic pressure. The U.S. has frozen the assets of Mugabe’s family and henchmen because the “Mugabe regime rules through politically motivated violence and intimidation and has triggered the collapse of the rule of law in Zimbabwe.”
The U.S. calls “partners” equally brutal regimes in Africa which serve as its proxies. Paul Kagame of Rwanda, Yuweri Museveni of Uganda and the deceased leader of the regime in Ethiopia are lauded as the “new breed of African leaders” and crowned “partners”. Uhuru Kenyatta, recently elected president of Kenya and a suspect under indictment by the International Criminal Court (ICC) for crimes against humanity is said to be different than Bashir who faces similar ICC charges. In  2009,  Ambassador Susan E. Rice, then-U.S. Permanent Representative to the United Nations, demanded Bashir’s arrest and prosecution:  “The people of Sudan have suffered too much for too long, and an end to their anguish will not come easily. Those who committed atrocities in Sudan, including genocide, should be brought to justice.” No official U.S. statement on Uhuru’s ICC prosecution was issued.
The U.S. maintains excellent relations with  Teodoro Obiang Nguema Mbasogo of Equatorial Guinea who has been in power since 1979 because of that country’s oil reserves; but all of the oil revenues are looted by Obiang and his cronies. In 2011, the U.S. brought legal action in federal court  against Obiang’s son to seize corruptly obtained assets including a $40 million estate in Malibu, California  overlooking the Pacific Ocean, a luxury plane and a dozen super-sports cars worth millions of dollars.  The U.S. has not touched any of the other African Ali Babas and their forty dozen thieving cronies who have stolen billions and stashed their cash in U.S. and other banks.
Despite lofty rhetoric in support of the advancement of democracy and pr