Wednesday, December 4, 2013

በመርካቶ ከፍተኛ ቃጠሎ ተከሰተ::

December 4/2013

በአዲስ አበባ መርካቶ የተነሳው የ እሳት ቃጠሎን ይህ ዜና ለዘ-ሐበሻ እከደረሰበት ሰዓት ድረስ የከተማዋ የ እሳት አደጋ ሊቆጣጠረው አለመቻሉን የዘ-ሐበሻ ዘጋቢዎች ከአዲስ አበባ አስታወቁ። ዘጋቢዎቻችን እንዳሉት መሃል መርካቶ ከከምዕራብ ሆቴል ወደ በርበሬ በረንዳ በሚወስደው መንገድ ወይም በተለምዶው ቦምብ ተራ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በተነሳ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ ከፍተኛ ንብረት እየወደመ ነው። በዛው አካባቢ በሚገኙት ሜትሮ ሆቴል. ሐረር ዳቦ ቤት፣ ዓለም ሽንሽንና ጌጣጌጥ መሸጫ መደብሮች በዚህ ቃጠሎ የተጠቁ ሲሆን ከአንድ ሰዓት በላይ በፈጀው የእሳት ማጥፋት ሥራ ቃጠሎውን ሊቆጣጠሩት አለመቻላቸውን የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
ይህ በ እንዲህ እንዳለ ትናንት ማክሰኞ በትራንስፎርመር መቃጠል ምክንያት 70 ዎርክሾፖች በ06 ቀበሌ (ኢንዱስትሪ ዞን) በእሳት ቃጠሎ መውደማቸውን አብረሃ ደስታ ከመቀሌ መዘገቡን ዘ-ሐበሻ ላይ አስነብበን ነበር። ዛሬም አብርሃ ከመቀሌ እንደጻፈው “ዛሬ ሮብ ሌሊት ደግሞ በዓዲ ሐቂ ገበያ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ደርሶ ብዙ ንግድ ቤቶች ወድመዋል። በተመሳሳይ አጋጣሚ ዛሬ ሮብ ጠዋት በዓዲሹምድሑን ሰፈር በእሳት ቃጠሎ አደጋ ንብረት ወድመዋል።” ብሏል። አብርሃ ‘መቐሌ በሁለት ቀናት ዉስጥ በሦስት አቅጣጫዎች (ሰሜን፣ ምዕራብና ደቡብ) የእሳት አደጋ ሰለባ ሆናለች። የማክሰኞው አደጋ በትራንስፎርመር መቃጠል ምክንያት ሲሆን የዛሬው የዓዲ ሐቂና የዓዲሹምድሑን ቃጠሎ መንስ ኤ ግን እስካሁን በትክክል አልታወቀም።” የደረሰበትን መረጃ በፌስቡክ ገጹ አካፍሏል።
አብርሃ የመቀሌውን ዜና ከዘገበ በኋላ በአንዳንድ ሰዎች የተሰጠውን አስተያየት ሲተች “መቐለ በ18 ሰዓታት ዉስጥ ሦስት የእሳት ቃጠሎ አደጋዎች አስተናግዳለች (06፣ ዓዲሐቂና ዓዲሹምድሑን)። ህዝብ ተጨንቀዋል፣ አዝነዋል፣ ተገርመዋል። ባለስልጣናቱ ግን ምንም ዓይነት ቅድመ ጥንቃቄ ለማድረግ እንኳን ዝግጁ አይመስሉም። ካድሬዎቹም አደጋው ከመከላከል ይልቅ ‘ንብረት ወደመ’ ስንል ‘ቃላት ተሳሳቱ’ እያሉ ያሸፉብናል። በመቐለ ከተማ በወደመው ንብረት ለማዘን ስለ እሳት አደጋው መስማት በቂ ነው። ስለ ቃላት አመራረጥ ማተኮር ግን ጥሩ አይመስለኝም። ምክንያቱም ጥረታችን ፅሑፍ መፃፍ ሳይሆን ስለ ደረሰው አደጋ መረጃ መስጠት ነው።” ብሏል።

Call for Action by All Ethiopian Groups around the World


For Immediate Release
The Global Alliance for the Rights of Ethiopians in Saudi Arabia (GAFRESA)
The Global Alliance for the Rights of Ethiopians in Saudi Arabia (GAFRESA) has been formed recently in response to the killings, gang rape, torture and other forms of crimes being committed against Ethiopian migrants in Saudi Arabia.
GAFRESA was created at a time when Ethiopians across the globe have been expressing outrage on such criminality and savage thuggery that has affected the lives of tens of thousands of Ethiopians who have faced not only such an appalling and inhuman mistreatment in the hands of Saudi security forces and criminal vigilantes but also herded en masse in harsh concentration camps in the scorching desert where food, water and medical help is deliberately withheld and denied.
Realizing the fact that more organized and concerted efforts are needed to stop the crimes and the ensuing humanitarian crisis, GAFRESA has started taking steps to alleviate the suffering of our compatriots who are facing horrific physical and mental abuse as well as deaths in the hands of Saudi security forces and unruly vigilantes. As a result of the robust response of Ethiopians around the world, the international community has now been well-informed of the situation.  The Saudi authorities, including the King, have also been made aware of not only the direct consequences of committing such egregious crimes against innocent Ethiopians but also the inevitable backlash that will permanently tarnish the image of the Kingdom of Saudi Arabia.
In collaboration with activists and concerned Ethiopians, GAFRESA has also taken the Ethiopian government to task for failing to protect the rights, safety and security of our citizens. It bears full responsibility for willfully or negligently failing to take the necessary timely steps needed to protect the victims from such degrading mistreatment, including the death of several Ethiopians.
Within a few days, GAFRESA has managed to bring together a number of Ethiopian activists, journalists, scholars and advocates for the rights of Ethiopians. It has also planned to expand its base and reach out to all Ethiopians that are eager to work earnestly to alleviate the suffering victims in Saudi Arabia and elsewhere.
We have also realized that raising awareness of the scale and depth of the crisis is not enough. GEFRESA has, therefore, drawn short, medium, and long-term plans to tackle this daunting and unfolding humanitarian crisis in the absence of a government that hardly cares for the rights, safety and security of Ethiopian citizens.
The founders and members of GAFERSA recently held an emergency meeting to discuss the changing reality on the ground due to the swift deportations being executed by the Saudi authorities in collaboration with the tyrannical TPLF regime as well as creating an accountable and transparent organizational structure.
The alliance has now formed a permanent operation center in Washington DC to coordinate efforts more effectively and efficiently. . Resource mobilization & relief aid, foreign relation & advocacy, Legal defense, Public relations and management & financial service units have been organized.
As of this Press Release has reached on the following decisions:
1. To send a delegation to Saudi Arabia and Yemen as soon as possible; for fact finding and to make arrangements for delivery of immediate relief assistance;
2. To send emergency aid to the victims via credible international organizations;
3. Calls upon Ethiopian Muslims across the globe to hold special prayers on Friday, December 6, 2013;
4. Calls upon Ethiopian Christians across the world to hold prayers and vigils on Sunday, December 8, 2013;
5. Calls upon Ethiopians across the globe to hold a one-day hunger strike or fasting on Tuesday, December 10, 2013( Human Rights Day) The objective of such a measure is to protest the mistreatment, gang rape, killings and abuses that our sisters and brothers are facing in faraway places;
6. Urges religious leaders to lead and unify the people during this difficult and trying time in Ethiopian history where our brothers and sisters dispersed around the world have faced great dangers, heart wrenching abuses, deaths and destruction;
7. The Alliance also calls upon all Ethiopian community and grassroots organizers around the world to work in tandem with GAFRESA to help it fulfill its plans to make its base and leadership as diverse as possible and mobilize  the much needed help to our compatriots;
8. The Alliance urges Ethiopian-Americans residing in the United States to contact the Congressional Black Caucus (CBC) and make them aware of the Humanitarian Crisis that is befalling Africans in Saudi Arabia;
The Alliance has also launched a website, www.defendethiopians.org , to serve as an information hub and gateway to donate money to fund the effort. We encourage Ethiopians across the globe to make donations through the PayPal account for fast, reliable and secure
service with global accessibility.  In addition, the following bank account has also been set up.
Bank Name: Chase Bank
Branch Name: Frandor Branch-197
Address: 3118 E. Saginaw St.
Lansing, Michigan 48912
Telephone: 517 351 0229
Fax:       517 351 6390
Account Number: 994431476
Swift Code: CHASUS33
Bank Routing Number: 072000326

For those who want to send a check, please make the check payable to:
Global Alliance for the Rights of Ethiopians and mail to:
c/o ESAT USA
P.O. Box 11261
Alexandria, VA 22312

Contact information:
Tel. (877) RING-ETHIOPIA or (877)746 -4384

ወያኔን አትንኩ የሳውዲ መንግስትን ተቃወሙ፣ ከመረቁ አቅርቡልኝ ከሥጋው ጾመኛ ነኝ


አዜብ ጌታቸው
ማቆሚያ ያጣው የክህደት – እርከን
የሳውዲ መንግስት በወገኖቻችን ላይ የፈጸመው ግፍና ኢ.ሰባዊ ተግባራት በመላው አለም የሚገኘውን ኢትዮጵያዊ ሁሉ አስቆጥቷል! አስቆጭቷል!።
ይህ በወገኖቻችን ላይ የተፈጸመው ግፍና በደል ብሄራዊ ውርደት እንጂ ተራ-ወንጀል አይደለም፡: ብሄራዊ ውርደት ደግሞ የደም- እዳ ነው!። በደም ሥሮቹ ዋሻ ኢትዮጵያዊ ደም የሚሹለከለክበት ዜጋ ሁሉ ይህን የደም-እዳ ሊጋራ ተፈጥሮ ግድ ይለዋል። ግድ የማይለው ካለ፦ እሱ አንድም ከተፈጥሮ እዝ ውጭ ነው። አልያም ኢትዮጵያዊ አይደለም። ከተፈጥሮ እዝ ውጭ የሆነ ፍጡር ሊኖር እንደማይችል ከግንዛቤ በማስገባት፤ ለግዜው ኢትዮጵያዊ አይደለም የሚለውን ይዘን እንጓዝ።
በህውሃት አስኳልነት የሚንቀሳቀሰው የወያኔ መንግስት እንደ መንግስት ላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ግዚያት የሃገርን ህልውና የሚቧጥጡ ፤ የሕዝብን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ፤ እንደ ግለሰብም የግለሰብ መብትን የገሰሱ እጅግ በርካታ ጥፋቶችን በጥናት ሲያከናውን ቆይቷል። የወያኔ መንግስት በህዝብ ላይ ቂም የሚይዝ ጉደኛ መንግስት ነው። የወያኔ መንግስት የሚያስተዳድረውን አገርና ሕዝብ የሚጠላ! ከዚህ በፊት በሃገራት ታሪክ ያልታየ ወደፊትም ሊታይ የማይችል የአለማችን ብርቅዬ  መንግስት ነው።
ወያኔ ይህን አደረገ ሲባል ሁሌ እንደነቃለን /SURPRISE/። ከዚህ በላይ ምንም አይነት ክህደት ሊፈጽሙ አይችሉም ብለን ስንደመድም እነሱ ግን የክህደታቸውን ደረጃ ከፍ አድርገው ያስደንቁናል/SURPRISE/
ድንበር ቆርሰው ለጎርቤት አገር ሰጥተው አስደነቁን/ SURPRISE/። ከዚህ በላይ ምን ሊመጣ ነው? ከዚህ በላይስ ምን ሊያደርጉ ይችላሉ? ብለን የድንበር መሬት ቆርሶ ለባዕድ መስጠት ማለት ከክህደቶች ሁሉ የከፋ የክህደት ጣራ ነው ስንል ደመደምን። ወያኔ ደግሞ የለም ይህ የመጨረሻው ክህደት አይደለም ። የድንበር መሬቱ ሲገርማችሁ እትብታችሁ የተቀበረበትን የመሃል አገር መሬታችሁንም ለውጭ ኢንቨስተር እንሸጣለን። እናንተንም አፈናቅለን ከነልጆቻችችሁ ጎዳና  እንጥላለን አሉና ስንቱን ጎጆ አፍርሰው ስንቱን አባ-ወራ ለጎዳና አዳሪነት ዳርገው አስደነቁን /SURPRISE/።
ቀጠሉም፦ የክህደት እርከናቸውን ብቻ ሳይሆን አድማሱንም አሰፉት። ከዓለማዊ (በህዝብና በሃገር ላይ ከሚፈጽሙት) ክህደት ወደ መንፈሳዊ ክህደት ተሸጋገሩ። የሃገር ቅርስ እያላችሁ የምትመጻደቁበትን ገዳም አርሰን ሸንኮራ እንዘራለን አሉ፡፡ የሙስሊሙን ወገን እውነተኛ መንፈሳዊ መሪዎች አባረው አብዮታዊ ዲሞክራት መሪዎችን አስቀመጡ።
መንፈሳዊው ክህደት ግን እንደ ዓለማዊው ክህደት እዳው ገብስ አልሆነላቸውም። መናንያኑ በሱባኤና በጸሎት ለአንድዬ ፋክስ ላኩ፤ ሼኮቹም በሰላት አላህን ምን እስክንሆን ነው የምትጠብቀው? አሉ። አንድዬ/አላህ ከብርሃን ፍጥነት በቀደም መልስ ሰጠ፡፤ ከሸንኮራውም ሆነ ከስኳሩ ቀድሞ “የህውሃቱ አንድዬ”ይሟሟ ዘንድ ማዘዣ ጻፈ!።ያም ግን የክህደታቸው እርከን መጨረሻ አልሆነም።
አሁን በቅርቡ ደግሞ የሳውዲ አረቢያ መንግስት በወገኖቻችን ላይ ግፍና በደል በፈጸመበት ቅጽበት  “የሳውዲ መንግስት ስደተኞቹን ማባረር መብቱ ነው” በማለት የክህደት እርከናቸውን ከፍ አድርገው አስደነቁን።/SURPRISE/
ነገ ደግሞ ከዚህ የባሰ ምን አይነት ክህደት ፈጽመው እንደሚያስደንቁን ማሰብም መገመትም የሚከብድ ይመስለኛል። እውነት! እውነት! እላችኋለሁ! እነሱ ግን እኛ ለማሰብና ለመገመት እንኳ የሚያዳግተንን ቀጣዩን የክህደት እርከን በማንጠብቀው ፍጥነት በተግባር ፈጽመው ዳግም ያስደንቁናል።
ይህ ሂደት ደግሞ እነሱ እስካልጠፉ ካልጠፉ ወይም ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር እስካልጠፋች ቀጣይ ነው። የኛ ጫንቃ መሸከሙ ይክበደው እንጂ የነሱ የክህደት እርከን ከፍ እያለ መሄዱ አይቀርም።ፕሮፌሰር መስፍን የክህደት ቁልቁለት ያሉትን ልብ ይሏል።ለእኔ ግን የክህደት ዳግት …እየሆነ ነው።
ወደ ሁለተኛው የጽሁፌ ክፍል ልግባ፡ በሣውዲ አረቢያ በሚገኙ ወገኖቻን ላይ የተፈጸመው ግፍና አረመኔያዊ ተግባር ያስቆጣው በተለያዩ አገራት የሚገኝ ኢትዮጵያዊ በሚገኝበት ሃገር የሳውዲ ኤንባሲ እየተገኘ ተቃውሞውን በምሬት ገልጿል። በኔ እይታ ይህ በመላው አለም የሚገኘው ኢትዮጵያዊ ያሰማው ተቃውሞ ከዚህ በፊት በየትኛውም አገር ዜጋ በዚህ መጠንና ርብርብ የተደረገ አይመስለኝም። የምዕራቡ አለም ታላላቅ ሚዲያዎች ለጉዳዩ በቂ ሽፋን ሰጥተውት ቢሆን ኖሮ የኢትዮጵያዊያኑ ተቃውሞ ምን ያህል የአለማችን መነጋገሪያ ሆኖ በሰነበተ ነበር። ያም ሆነ ይህ በቂ ሽፋን ተሰጠውም አልተሰጠው የኢትዮጵያኑ ድምጽ ከፍ ብሎ ተሰምቷል።ውጤትም አስገኝቷል።
የሳውዲን መንግስት በመቃወም ረገድ ኢትዮጵያዊው ሁሉ አንድ ሆኖ ቆሟል። ለምን ቢባል ብሄራዊ ውርደት ነውና ! ብሄራዊ ውርደት ደግሞ ከላይ ለመግለጽ እንደሞከርኩት የደም እዳ በመሆኑ ኢትዮጵያዊ  ሁሉ ስሜቱ ሊነካ ግድ ብሏል።
ይህ ብሄራዊ ውርደት ያስቆጨው አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ቁጣውን በሳውዲ መንግስት ላይ ብቻ አልገደበም። የአረብና የምዕራባዊያን ሎሌነቱን በተደጋጋሚ ባረጋገጠው የወያኔ መንግስት ላይ ጭምር እንጂ።ለምን ካልን? ይህ ብሄራዊ ውርደት እንዲፈጸም ምክንያት የሆነው ሃገርና ሕዝብ ጠሉ የወያኔ መንግስት በመሆኑ የሚል ነው መልሱ።
በተለያዩ ጸሃፍትና ሚዲያዎች ሲገለጽ የነበረውን መደጋጋም ባይሆንብኝ በሳውዲ የሚገኙ የበርካታ ሃገራት ዜጎች በሳውዲ መንግስት የተሰጠው የ7 ወር ግዜ ሳይጠናቀቅ ዜጎቻቸውን ወደ ሃገራቸው በመመለስ ከዚህ መሰሉ ችግር ታድገዋቸዋል። የወያኔ ባለስልጣናት ግን በተቃራኒው የኢትዮጵያዊያኑን ህገ-ወጥነት በመመስከር የተፈጸመውን ግፍ የተጋነነ እያሉ ሰነበቱ። በመሆኑም የኢትዮጵያኑ ቁጣ ከሳውዲ ባላነሰ በወያኔ መንግስት ላይ በረታ።ይህ ብቻ አይደለም፤ ሰማያዊ ፓርቲ በአዲስ አበባ ሳውዲ ኤንባሲ የጠራውን የተቃውሞ ሰልፍ የአጋዚ ታጣቂዎች በዘግናኝ ቅጥቀጣ በመበተን የወያኔ መንግስት በሳውዲ የተፈጸመብን ግፍ ተባባሪ መሆኑን አረጋገጠ። ይህም ደግሞ ኢትዮጵያዊያኑ በወያኔ መንግስት ላይ የሚያሰሙትን ቁጣ አጠናከረው።
ይህ በእንዲህ እያለ ተቃዋሚውን ኢትዮጵያዊ የተቀላቀሉ የወያኔ ካድሬዎችና ቅልቦች የሳውዲን መንግስት እንጂ ወያኔን መቃወም ትክክል አይደለም። ወያኔን አትንኩ ሳውዲን ብቻ ተቃወሙ በማለት ከመረቁ አቅርቡልኝ ከሥጋው ጾመኛ ነኝ ሲሉ እንደሰነበቱም ተመልክተናል።
እንደኔ እንደኔ እነዚህ ወገኖች የሳውዲ መንግስትን ለምን እንደሚቃወሙም የገባቸው አይደሉም። የማድረግ እንጂ የማሰብ ሃላፊነት ስላልተሰጣቸው አንዳንዴ የሚያደርጉትና የሚናገሩት ነገር ሲቃረን እንኳ አያስተውሉም።
ይህ ብሄራዊ ውርደት አለም አቀፍ መልክ መያዙ ወይም በውጭ መንግስት መፈጸሙ እንጂ ልዩ ያደረገው፤ የወያኔ  መንግስት በሃገር ውስጥ ባለው ዜጋና በሃገሪቷ ላይ ተደጋጋሚ ሃገርና ህዝብ አዋራጅ ተግባር ፈጽሟል።
እነዚህ የወያኔ ቅልቦች፦ በደል፤ ግፍና ግድያ ድንበር ዘለል እስካልሆነ ድረስ በሃገር ውስጥ በተፈጸመ ግድያና ክህደት ላይ ተቃውሞ ሊቀርብበት አይገባም እያሉ እንደሆነ የተረዱ አልመሰለኝም።
እነዚህ የወያኔ ቅልቦች፦ የሚያገባን ከሪያድና ከጅዳ የተባረረው ኢትዮጵያዊ ጉዳይ እንጂ  ከጉራ ፋርዳ በግዴታ የተፈናቀለው ኢትዮጵያዊ ጉዳይ የኛ ጉዳይ አይደለም እያሉ እንደሆነ የገባቸው አይመስለኝም።
እነዚህ የወያኔ ቅልቦች፦ የሚያንገበግበን በሪያድ ጎረምሶች የተደፈሩት እህቶቻችን ጉዳይ እንጂ በወያኔ ታጣቂዎች የተደፈሩት የተቃዋሚ ድርጅት አባላት ጉዳይ አያገባንም። ይህም ሲያንሳቸው ነው እያሉ እንደሆነ ያወቁ አልመሰለኝም። ለነገሩ የተሰጣቸው ሃላፊነት የማድረግ እንጂ የማሰብ አይደለምና ሊረዱም፤ ሊገባቸውም ሆነ ሊያውቁም አይችሉም።
ለነኚህ ወገኖች ላመላክት የምሻው (ማንበብ ከተፈቀደላቸው) የሳውዲ መንግስት እነሱ አትንኩብን ከሚሉት ከወያኔ መንግስት ምን ያህል የተሻለ መሆኑን ነው።
  • በመጀመሪያ ደረጃ እኛ በሳውዲ መንግስት ላይ የተቆጣነው ወገኖቻችንን ከሳውዲ እንዲወጡ በማዘዙ አይደለም። የሳውዲ መንግስት ያንን ማድረጉ መብቱ ነው።  ቁጣና ተቃዉሟችን ትእዛዙን በአግባቡና ሰባዊ በሆነ መልክ ባለመፈጸሙ ነው፡፡ እንደሰማነው ደግሞ የሳውዲ መንግስት ስደተኞችን የሚያስወጣው ለዜጎቹ ስራ ዕድል ለመክፈት ነው፡፤ በአንጻሩ የወያኔ መንግስት ዜጎቹን ወልደው ከብደው ከኖሩበት ሃገር የሚያፈናቅለው ለውጭ ሃብታሞች የስራ ዕድል ለመስጠት ነው። ልብ ካላቸሁ ልዩነቱን ልብ በሉ ።የሳውዲ መንግስት ለዜጎቹ ሲል ስደተኛን አባረረ።ወያኔ ለውጭ ባለሃብት ሲል ዜጎቹን አፈናቀለ አሰደደ።
  • ሴቶቻችን ላይ የመድፈር ወንጀል የፈጸሙት የሳውዲ ጎረምሶች እንጂ የሳውዲ መንግስት ፖሊሶችና ታጣቂዎች አይደሉም። ሃገር ውስጥ ባሉ በተቃዋሚ ድርጅት አባላት ላይ የመድፈር ወንጀል የሚፈጽሙት ግን መንግስት  ደሞዝ የሚከፍላቸው የስርአቱ አካሎች ናቸው።  ! ተደብቃችሁም ቢሆን ይህንንም አስቡ።
በቅርቡ ተክሌ የተባሉ አንድ ጸሃፊ ከወደ ካናዳ “…ሰልፋችንን ልንቀማ …” በሚል ርዕስ ለንባብ ያቀረቡት ጽሁፍም ይህንኑ የወያኔ ቅልቦች “የወያኔ መንግስት አይነካብን” ግርግር በስፋት ተመልክቷል። አቶ ተክሌ ስጋት አላቸው። ሰልፋንም ይቀሙናል የሚል።በርግጥም አንዳንድ ቦታ ተስክቶላቸዋል ተብሏል።ስኬት በምን እንደሚለካ ግልጽ ባይሆንም…በበኩሌ የአቶ ተክሌን ስጋት እጋራለሁም አልጋራምም።
የአቶ ተክሌን ስጋት እጋራለሁ
የወያኔ መንግስት ዲያስፖራውን ለመበተን ከፍተኛ ባጀት መድቦ በተለይ ወጣቶችን በልዩ ልዩ ጥቅማጥቅም በመደለል ወደ ሃገር ቤት ጠርቶ ስልጠና ሰጥቶ ሊያሰማራ መሆኑን ከሰማሁበት ቅጽበት ጀምሮ ይህ መንግስት እድሜው ካላጠረ መጪው ግዜ አስፈሪ መሆኑ ታይቶኛል።የኢትዮጵያዊነትን እሴቶች በአግባቡ ለመረዳት እድሉና አጋጣሚው (exposure) ያልነበረው በውጭው አለም ያደገ ትውልድ የወያኔ መንግስት እነኚህን እሴቶች ለማጥፋት የሚሄድበትን መንገድና ተንኮል እንዲረዳ አይጠበቅበትም። መኖሩን ስለማያውቀው ነገር መጥፋት ሊያውቅ አይችልምና።ይህን ክፍል እንደ አውቆ አጥፊዎቹ ጎልማሳና አዛውንት የወያኔ ቅልቦች ልንኮንነውም ሆነ በጥፋተኝነት ልንጠይቀውም ይከብደናል።
የወያኔ መንግስት እንኳን በውጭው አለም ለሚገኝ ወጣት ትውልድ ቀርቶ በሃገር የሚገኘውንም ወጣት በግሎባ ላይዜሽን ጥራዝ ነጠቅ ፍልስፍና በውጭው አለም ባህል፤ ሙዚቃ፤ አልባሳት፤ ፊልሞችና በመሳሰሉት ግሳንግሶች እያጠመደው እንደሆነ እያየነው ነው።በመሆኑም በተለይ በወጣቶቻችን ላይ ከፍተኛ ትኩረት መስጠት ይገባናል እላለሁ። በወጣቶች ጀርባ የሚንቀሳቀሱ ተባዮችን በማጋለጥ ወጣቱን ማንነቱን የማያውቅ ዜጋ ከመሆን ልንታደገው ይገባል። ይህ ወያኔን ከመቃወም እንቅስቃሴ ባላነሰ በትኩረት ሊሰራበት የሚገባ ተግባር ነው።የአቶ ተክሌን ስጋት የምጋራውም በዚህ ምክንያት ነው።
የአቶ ተክሌን ስጋት አልጋራም
የአቶ ተክሌን ስጋት የማልጋራው ደግሞ በአንድና አንድ ምክንያት ብቻ ነው። የወያኔ መንግስት ምንም እንኳ ከፍተኛ በጀት መድቦ ከዚህ ቀደም በነበረበት የጥንካሬ መሰረት ላይ ተመልሶ ለመቀመጥ እየተንደፋደፈ መሆኑ እውነት ቢሆንም ከውስጡ በተከሰቱና ከውጭም ባሉ ችግሮች እንደ አንጋሬ ተወጥሮ የሚገኝበት ወቅት ነው። በሚከተላቸው የተሣቱና የሃገሪቷን አቅም ያላገናዛቡ ፖሊሲዎች ምክንያት የተከሰተው የኑሮ ውድነት ከአጋዚ ሰራዊት ሰደፍ በበለጠ ህዝቡን እየደቆሰው ነው። ሙስሊሙ፤ ክርስቲያኑ፤ ገበሬው፤ የዩኒቨርሲቲ ተማሪው፤ መምህራኑ፤ ሰራዊቱ ….ሁሉም ውስጥ ቁስል አለ።ሁሉም ፍትኑን መድሃኒት ይሻል። መደሃኒቱ ደግሞ ወያኔን ማስወገድ ነው። ወያኔ እንደ መንግስት ደግፈው ያቆሙትን ምሶሶዎች አጥቷል፡፤ ከዚህ አንጻር የወያኔ ደጋፊዎች እንኳን የኛን ሰልፍ ለመንጠቅ ቀርቶ ራሳቸውም ከወያኔ ጓዳ ጓዛቸውን ጠቅልለው እብስ የሚሉበት ግዜ ሩቅ የሚሆን አይመስለኝም።በዚህ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተመርኩዤ የአቶ ተክሌን ስጋት  ስቃኘው ከኛ ይልቅ ወይኔ ነው መስጋት ያለበት ባይ ነኝ።
ይህን ስል ግን እጃችንን አጣጥፈን እየተመለከትን ወያኔ እንደ ባሉን ከሰማይ ወርዶ እግራችን ስር ፈንድቶ ይጠፋል በሚል ግብዝነት አይደለም። እንዲያውም ከመቼውም ግዜ በበለጠና በተለየ መልክ መንቀሳቀስና መስራትን የሚጠይቅ የታሪክ አጋጣሚ ላይ እንደምንገኝ አጽንኦት ሰጥቼ መግለጽ እሻለሁ።ምክንያቴም፦ የወያኔ መንግስት ከፍተኛው ስጋት የዲያስፖራው እንቅስቃሴ መሆኑ ግልጽ ነው። በመሆኑም የሚጨብጠው የሚይዘው ያጣው የወያኔ መንግስት ከፍተኛ በጀት የመደበበት ዲያስፖራውን የማዳከም የመበተን ከተቻለም የመቆጣጠር ፕሮጀክት በርካታ ወገኖችን ሊያነሆልል ስለሚችል ይህን እድል እንዳያገኝ በተደራጀ መልክ ልንቀሳቀስ ይገባልና ነው።
ምን ማድረግ ይገባናል?
ከዚህ በፊት የነበረው የተቃውሞ እንቅስቃሴ በዘፈቀደ የሚከናወን፤ በአብዛኛው የወያኔ መንግስት ለሚፈጽመው ኢሰባዊና ኢ.ዲሞክራሲያዊ ተግባራት የተቃውሞ ምላሽ መስጠትን ብቻ ያለመ ነው። አለፍ ሲልም የወያኔ የግፍ በትር ያረፈባቸውን ተጎጂ ዜጎች በገንዘብና በሞራል መርዳት ነው። አልያም በተቃዋሚነት ቆመው የሚታገሉ የተደራጁ ወገኖችን መርዳት ነው።  ይህ ብቻ ደግሞ የወያኔን መንግስት አውርዶ የምንናፍቀውን ዲሞክራሲያዊ ስርአት ለመገንባት የሚደረገውን ትግል ከግብ አያደርስም።
ከዚህ በኋላ በውጭው አለም ያለው የወያኔን መንግስት ብሄራዊ ጥፋት ለማስቆም የሚታገል ኢትዮጵያዊ ሁሉ! ሕዝባዊና አካባቢያዊ ድርጅት መፍጠር ይገባዋል፡፤ይህ ህዝባዊ ድርጅት ፡ ኢትዮጵያን እንታደግ የሚል አንድና ግልጽ አላማን ያማከለ የየትኛውም የፖለቲካ ድርጅትን ፕሮግራምና አቋም በተለይ የማይቀበል ወይም በተለይ የማይነቅፍ የፖለቲካ ድርጅት አባል የሆነው ያልሆነው በጸረ ወያኔ አቋሙ ብቻ ተመዝኖ የሚቀላቀልበት ሆኖ ተጠሪነቱም በዛው በተቋቋመበት ሃገር ላለው ኢትዮጵያዊ ብቻ የሆነ አደረጃጀት መከተል ይገባል።
እስካሁን ትግላችንን የጎዳው እርስ በርስ መጠራጠርና አልያም ግዴለሽነት በመሆኑ ይህ አዲስ አደረጃጀት ከምንም ነገር በፊት ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባው ፍጹም በሆነ መቀራረብና መተማመን ላይ የተመሰረተ አባላት ሊያከብሩት የሚገባ የዲሲፒሊንና የአሰራር ደንብ  አውጥቶ ተግባራዊ ማድረግ ነው።
ይህ ህዝባዊ ድርጅት አደረጃጀቱ እንደ እድርና ማህበር ሁሉ ሕዝባዊ መልክ ኖሮት እንቅስቃሴው ግን እንደ ፖለቲካ ድርጅት ልዩ ልዩ ንኡሳን ኮሚቴዎች የያዘ ሊሆን ይችላል።
ለምሳሌም የመረጃ  ክፍል፤ የዲሲፒሊንና ሥነ ስርአት ክፍል፤ የመድረክ ዝግጅት ክፍል፤ የፋይናንስ ክፍል፤ የአባላት ምልመላ ክፍልና ሌሎችም እንደአካባቢው ሁኔታ ሊኖሩ የሚገባቸው ክፍሎችን ማካተት ይችላል።
የመረጃ ክፍሉ፤  በአባላት መካከል የነቃ የመረጃ ልውውጥ የሚደረግበትን መንገድ እያመቻቸ በአካባቢው ያሉ የወያኔ ጀሌዎችን  ለይቶ በማወቅ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ ተከታትሎ የማጋለጥ ሚና ይጫወታል።
የዲሲፒሊን ክፍሉም በአባላት ቸልተኝነት የሚፈጠሩ ስህተትና ጥፋቶችን በአግባቡ በማረም የህዝባዊ ድርጅቱን ውስጠ ደንብ ተግባራዊነት ያረጋግጣል። መተማመን እንዲሰፍንና አባላት ለህገ ደንቡ ተገዢ እንዲሆኑ ያደርጋል።
የቅስቀሳና መድረክ ዝግጅት ክፍሉም የወቅቱ ሁኔታን አስመልክቶ ልዩ ልዩ መድረኮችን በማዘጋጀትና በማመቻቸት የአባላትን ሁለንተናዊ ግንዛቤ የሚያበለጽጉ ስራዎችን ይሰራል።ሌሎቹም ንዑሳን ክፍሎች እንደዛው የተሰጣቸውን ሃላፊነት ይመራሉ።
አደረጃጀቱ በተለይ በህቡ ቢሆን ጠቀሜታው የጎላ ይሆናል። ምክንያቱም በወያኔ ጀሌዎች የሚደረግን እንቅስቃሴ ለማክሸፍም ሆነ በየአካባቢው የሚኖሩ እንደ ቸርች ኢትዮጵያ ኮሚኒቲ የስፖርት ኮሚቴ የወጣቶች ኮሚቴ ፤ የሴቶች ኮሚቴ፤ የመሳሰሉትን ተቋማት ድምጽ ሳይሰማ ያለ ችግር መቆጣጠር ያስችለናል።
ይህ እንግዲህ ቀጣይ እንቅስቃሴያችንን በመንደፍ ረገድ እንደ መነሻ የቀረበ ሃሳብ ሲሆን፡፤ በጽሁፌ ላመላክተው የፈለኩት አብይ ጉዳይ ግን ከዚህ ቀደም ስናደርገው የነበረው የትርፍ ግዜ የዘፈቀደ “ሲያመች ብቻ” አይነት እንቅስቃሴ የትም እንደማያደርሰንና በአፋጣኝም ተቀራርበን ተማምነንና ተግተን የምንሰራበትን መንገድና ዘዴ መፈለግ እንዳለብን ነው። ይህን ማድረግ ካልቻልን የወያኔን ዘላለማዊ መንግስትነት የኛንም ዘላለማዊ ተቃዋሚነት ተቀብለን ሲገሉ እያለቀስን፤ ሲያስሩ እንዲፈቱ እየጠየቅን፤ ሲያፈናቅሉ ተፈናቃዩን እየረዳን፤ …. የራሳችንንም የሀገራችንንም መጨረሻ መጠበቅ ነው……
azebgeta@gmail.com

ወያኔ የአፄ ምኒልክ 100ኛ አመት መታሰብያ በዓል እንዳይከበር ፍቃድ ከለከለ


የሰማያዊ ፓርቲ የአፄ ምኒልክ 100ኛ አመትን በተለያዩ ዝግጅቶች አስቦ ለመዋል በጃንሜዳ የመሰብሰብ ፍቃድ እንዲሰጠው ጥያቄ አቅርቦ ነበር፣ ይሁንና መንግስት ጥያቄውን ተልካሻ ምክንያቶችን በመደርደር ውድቅ ማድረጉን የሚገልጽ ደብዳቤ ለሰማያዊ ፓርቲ ልኳል።
Semayawi party, Addis Ababa
brhanutekleyared
የፊታችን ታህሳስ 3 የእምዬ ምኒልክን 100ኛ እረፍት በሰማያዊ ፓርቲ አዘጋጅነት እንደሚዘክር የታወቀ ነዉ፡፡ በፕሮግራሙ ላይም በርካታከሀገር ዉስጥና ከዉጪ ሀገር ምሁራን ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ይገኛሉ ተብሉ ይጠበቃል፡፡ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ሰማያዊ ፓርቲ ለዝግጅቱ በሚያስፈልጉ ጉዳዩች ላይ ስራ እየሰራ ይገኛል! በስብሰባና ሰላማዊ ሰልፍ አዋጅ መሰረትም ስብሰባ እንደሚያደርግ ለስብሰባና ሰልፍ ማሳወቂያ ክፍል ደብዳቤ በትናንትናዉ እለት ያስገባ ሲሆን ዘሬ በደብዳቤ የተመለሰዉ መልስ እጅጉን አስቂኝና አጠያያቂ ሆኖ አግኝቸዋለሁ፡፡
በደብዳቤዉ ላይ ለምታደርጉት ስብሰባ እዉቅና ልነሳጥችሁ አንችልም ምክንያቱም የፖሊስ ጥባቃ መመደብ አንችልም የሚል ነዉ፡፡ የሚገርመዉ ደግሞ የፅፈት ቤቱ ሀላፊ ተብዬዉ አቶ አሰግድ በንቀት ደግሞ ማናችሁና ምኒልክ ምናምን የምትሉት ደግሞ ምኒልክ ማነዉ በሚል በእብሪት የመለሰዉ መልስ ነበር፡፡
እንኳን ድንኳን ጥሎ ለመሰብሰብ ይቅርና ጎዳና ሙሉ ህዝብ በመላበት የሩጫ የሰልፍ መሰል የገዢዉ ፓርቲ መልካም ፈቃድ ያገኙ ፕሮግራሞች ከህዝቡ እኩል ፌደራል ፖሊስ ለጥበቃ እንደሚታዘዝላቸዉ እየታወቀ ፤ በሌላ መልኩም በድፍረት እንወጣለን ብለን በተለያየ ምክንያት በተጠሩ ሰልፎች ላይ ለድብደባ የሚላከው ቁጥር ስፍር የሌለዉ የፀጥታ ሀይል አሁን ምን ቢውጠው ነዉ የጥበቃ የሚሆን የሰዉ ሀይል ልናስተባብር አንችልም ስለዚህ ዝግጅታችሁን እዉቅና አንሰጠዉም መባሉ??? ይህ ከእብሪት በላይ ምን ሊሆን ይችላል!!!?
ያም ሆነ ይህ ዝግጅቱ በታቀደለት ምልኩ እንደሚፈፀም በተለመደ ቁርጠኝነት ላይ ነን! ሲፈልጉ ለጥበቃ የከለከሉትን ሀይል ለድብደባ ይላኩት!!! እኛ የምንዘክራቸዉ ፍርሃት ካልፈጠረባቸዉ ሞተዉም መንፈሳቸዉ ካልተለየን እምቢ ባይ አባቶቻችን ተወልደናል፡፡
ድል ለኢትየጵያ ህዝብ!!!

አቶ ከፍያለው ሃይሉ፡ የቀድሞ አየር ወለድ አሰልጣኝና የበረራ ደህንነት ባለሙያ አረፉ

አቶ ከፍያለው ሃይሉ፡ የቀድሞ አየር ወለድ አሰልጣኝና የበረራ ደህንነት ባለሙያ አጭር የህይወት ታሪክ
አቶ ከፍያለው ኃይሉ ከአባታቸው ከአቶ ኃይሉ ተሰማ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ጉዳይ ዓለሙ ግንቦት 29 ቀን 1942 ዓ.ም. በጎጃም ክፍለ ሀገር በደብረ ማርቆስ ከተማ ተወለዱ፡፡
ዕድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰ በደብረ ማርቆስ ከተማ የቀድሞ ስሙ ንጉስ ተክለሀይማኖት እየተባለ በሚጠራው ትምህርት ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ እያሉ ሀገራቸውን ለማገልገል በነበራቸው ከፍተኛ ፍላጎት እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር በ1959 ዓ.ም. የኢትዮጵያ የምድር ጦር አየር ወለድ ክፍልን ተቀላቀሉ፡፡ ከዚያም ተገቢውን ወታደራዊ ስልጠና በፍቼ ማሰልጠኛ ጣቢያ ከአጠናቀቁ በኋላ ደብረዘይት በሚገኘው የአየር ወለድ ክፍል የመጀመሪያ የዝላይ ስልጠና ትምህርት አጠናቀው በቀጣይነት የ9ኛው ኮማንዶ ኮርስ ስልጠናቸውን እና ሌሎችንም ወታደራዊ ትምህርቶች በብቃት አጠናቀቁ፡፡ ከዚያም አየር ወለድ ጦር በተሰማራባቸው የስራ መስኮች  ሁሉ ፣ አቶ ከፍያለው በብቃት ግዳጃቸውን ተወጥተዋል።A short tribute for Ato Kefyalew Hailu
አቶ ከፍያለው በተሰለፉበት የተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ባሳዩት ንቁ ተሳትፎና ወታደራዊ ብቃት ከሌሎች ዕውቅ ጓዶቻቸው ጋር ለ3ኛው የአየር ወለድ የፓራ ኮማንዶ አሰልጣኝነት ኮርስ ተመርጠው በአጥጋቢ ውጤት አጠናቀዋል፡፡ በጊዜው አብረዋቸው ከአጠናቀቁት ታዋቂና ብቁ የኮማንዶ አስተማሪዎች ውስጥ እብስቱ አያሌው፣ ድንበሩ በኩረ፣ ታዬ ቶላ፣ ተስፉ ተፈራና ፀጋዬ ሳይንቴ ይጠቀሳሉ፡፡ ዛሬ ሁሉም በተለያየ መስክ ተሰልፈው ለሀገራቸው መስዋዕትነት ከፍለዋል፡፡
አቶ ከፍያለው በደብረዘይት ከተማ የፓራ ኮማንዶ አስተማሪ በመሆን ብዙ የሀገር ገንቢ ወጣት የሰራዊት አባላትን በማፍራትና የሌሎችን ነፃ አውጭ ሰራዊት አባላት በማሰልጠን ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል፡፡ ቀጥሎም በዕድገት በህብረት የእውቀትና የሥራ ዘመቻ ተሰማርተው በተለያዩ ቦታዎች በመንቀሳቀስ ወገናቸውን አገልግለዋል፡፡
ከ1970 – 1982 ዓ.ም. ድረስ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በበረራ ደህንነት ስራና በአሰልጣኝነት ተመድበው  ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከማድረጋቸው በላይ በተለያዩ የውጭ እና ወዳጅ አገሮች ጥያቄ የበረራ ደህንነት ትምህርት ስልጠና ሰጥተዋል፡፡ ከሰጡባቸው አገሮችም ውስጥ የመንና ጋና ይገኙበታል፡፡
በታሪካዊው የሕዝብ ለሕዝብ የኪነት ቡድን አባል በመሆንም አብረው ተጉዘዋል፡፡ በአጠቃላይ ለ24 ዓመታት ባገለገሉበት ከላይ በተጠቀሱት አርአያነት ባለው ተግባሮቻቸው የተለያዩ ሽልማቶችንና የምስክር ወረቀቶችን አግኝተዋል፡፡
አቶ ከፍያለው ኃይሉ ከወ/ሮ የኔነሽ ጥላሁን ጋር ህጋዊ ጋብቻ ፈጽመው 37 ዓመታት በፍቅርና በመተሳሰብ ኖረው 3 ልጆችን አፍርተው ለቁም ነገር አብቅተዋል፡፡ ወደ አሜሪካ በመምጣት ኑሮአቸውን በመጀመሪያ በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ከዚያም ወደ ካሊፎርኒያ ግዛት በመዛወር በሳንሆዜ ከተማ ኑሮ መስርተው እስከዕለተ ዕረፍታቸው ድረስ ከሀገሩና ከወገኑ ርቆ በውጭ የሚኖር ወገናቸው በማሰባሰብ፣ በማፅናናትና በመርዳት የሚታወቁ ነበሩ፡፡
አቶ ከፍያለው ኃይሉ ፈርሀ እግዚአብሔር ያደረባቸው ለተቸገሩ ደራሽ ቅንና ሩህሩህ በሁላችንም ዘንድ ሲታወሱ የሚኖሩ ባህሪያቸው በመሆኑ በአበረከቱት ቅን አገልግሎትና በጎ ተግባር ከሀዘናችን እንጽናናለን፡፡
ለባለቤታቸው ለወ/ሮ የኔነሽ ጥላሁን ፣ ለልጆቻቸው፣ ለመላ ቤተሰባቸውና ወዳጅ ዘመድ መጽናናትን እንመኛለን ቸሩ አምላክ ነፍሳቸውን ይማርልን፡

Why and How? Critical Questions We Couldn’t Address Effectively Yet


by T.Goshu
I want to believe that we know what has gone terribly wrong with the discourse of our political lives, and consequently with our human dignity and national pride. Our decry the political tyranny, the socio- economic misery, and the total upside-down of the rule of law  for the last several years and particularly since the 2005 national election is a clear testimony of our awareness about the extent and intensity of what went wrong, and who is the very notorious root- cause . Needless to say, the notoriously ruthless ruling circle (TPLF/EPRDF) is the very cause of the untold sufferings we have experienced and we still continue to experience.  Simply put, we as a people who had no and still have no a political culture (system) that was aimed or is aiming at governing for the well-being of the general will, the question of what went wrong and who is at the forefront of responsibility is not controversial at all. Yes, it is the ruling elites of TPLF/EPRDF who have caused an incalculable damage not only to politics as we know; but to the very moral/cultural/ ethical values of the generation and to the very survival of the country.
Let’s on the other hand, honestly and courageously admit that we as individuals, as a community/ grouping, and as a people in general have contributed and still continue to contribute to the continuation of the horrible situation we found ourselves in. This has to do a lot with our politics of focusing on rhetoric after rhetoric about the magnitude of our dehumanization both at individual and national level. I strongly argue that given the very nature/ behavior and political agenda of the tyrannical ruling circle and our terrible failure to stand and act in unison, the current gravely inhuman treatment we are facing across the Red Sea (Saudi Arabia) is neither surprising nor unexpected. Unless we want to play avoidance of political challenge, there is no doubt that the current extremely disturbing situation is the climax symptom of the political illness that badly requires a truly curable solution by aiming at attacking the real cause, the breeding ground of the poisonous political game.
Do not get me wrong that I am trying to undermine or discredit expressing condemnation against any act of inhuman treatment to our compatriots whenever and wherever it occurs leave alone the one we have witnessed in Saudi Arabia. It goes without saying that the very extensive, intensive, and above all deeply- felt and loudly heard voices of Ethiopians abroad against the barbaric treatment to our sisters and brothers in Saudi Arabia have had a lot to do with at least saving the lives of thousands .There is no doubt that this kind of truly self-mobilized togetherness against any outrageous action by any state (government) and non-state (non-governmental) actor clearly shows that we are powerful enough to change the very ugly situation in which we are languishing ; and create a situation in which we can live in peace, with dignity and shared prosperity. What I am trying to say is that unless we wisely, persistently and decisively go to the very bottom of the general crisis we are being struck hard (an extremely ill-guided politics) and answer the question of why? honestly and adequately, our reactive responses to countless and horrible sufferings both within our country and wherever we may reside will not take us anywhere, but back to square one.   And we have to be honest and courageous enough to admit that this has been the very unfortunate side of our political history and culture.
Yes, the question of WHY do we repeatedly and terribly fail to take our legitimately powerful emotion against the ruthless ruling elites of TPLF/EPRDF to a more well-thought, well- organized, well-planned and well-coordinated action is not still genuinely and appropriately addressed. Are we now seriously ready to interpret our leading sloganENOUGH IS ENOUGH in to a material force that should bring down the tyrannical ruling party which has turned the country and its resources in to its own property by exposing innocent Ethiopians to the horrible situation we are witnessing both within and abroad?  The very slogan “ENOUGH IS ENOUGH – Baqa!” has been the powerfully inspirational reflection throughout our protests /demonstrations and political conversations for the last two decades and especially since the 2005 election that ended up with heartbreaking tragedy.
And we are chanting this powerfully declarative expression at this very critical moment. We march to the streets of foreign cities; we demand foreign governments to side with the people, not with tyrants; we condemn the bloody political game going on in our country right at the gates of “our” diplomatic missions;   and we protest inhuman treatment to our compatriots by foreign governments (Saudi Arabia) in all corners of the world. But, it is extremely hard to explain how and why the concerned Ethiopians are not only deprived of the right to make their voices heard on behalf of those who are victims of senseless violence but also being themselves victims of the inhuman treatment in their own homeland by their own military and police force. I remember the title of one of the very deeply powerful poets of Yohanes Admasu of that patriotic generation of the 1960s/70s which say “Egna eko yelenim (Non-existent we are)” to express the magnitude of the suffering of the people from a horribly wrong political system. Another author/poet, Abera Lemma has a very powerful of his own which is titled “Ewunetem Egan Liyu Nen (We really are Unique)” to express his deep feeling about our terrible weaknesses  as far as the need to work together towards achieving a common good is concerned.
Let me sum up by saying that we have at the moment a compelling reason to take our reactive efforts to a persistent and proactive political works. Let us organize inclusive, critical, analytical, and substantial and above all result –oriented discussion forms and/or conferences. Let those forms/conferences serve as real mechanisms and resources to figure out why and how can break the political culture of rhetorical tug of war among ourselves, particularly among political groupings. Let us come up with courageous and honest state of mind and figure out why and how we are interested to form our own circles (be it party, movement, coalition, congress, council, etc.) while we all claim that we stand for the same cause: living in country in which freedom, peace, equal citizenship and shared prosperity prevail.  Believe or not, without this kind of patriotic step, our reactive response to our untold political and socioeconomic dehumanization by themselves will never take somewhere.

THIOPIANS IN LONDON ECHO THE PLIGHT OF THEIR COMPATRIOTS IN SAUDI ARABIA


by Wondimu Mekonnen, UK
London residents of Ethiopia protest
London residents of Ethiopia came out again on 2 December 2013 to protest in front of the Saudi Arabian Embassy for the 2nd time in less than 10 days. Although we are aware that some Ethiopians have been transported to Addis Ababa, there are still tens of thousands of Ethiopian immigrants in captivity in that Kingdom, held in subhuman conditions, without food, and sanitary for women. Horrendous news trickling out to the rest of the world through various sources tells gross violation of human rights in that Kingdom, targeting particularly Ethiopians as if Ethiopians. The Muslim script quotes their Prophet saying: ““Leave the Ahbash (Abyssinians or Ethiopians) alone so long as they do not disturb you, for no one will recover the treasure of the Ka’ba, except Zul-Suwayqatayn from Abyssinia.”
(“ترك أهباش (أبيسينيانس أو الإثيوبيين) وحدها طالما أنها لا تخل لك، لأن لا أحد سوعدا ذو-سووايقاتاينمن الحبشة. ف استرداد كنز (الكعبة، ما
Contrary to all that, the prophet’s followers, the keepers of the faith, Saudi Arabian government and citizens targeted Ethiopians and victimised, murdered the men and gang-raped the women. This is a disgrace and the most shameful act of transgression against humanity on the part of Saudi Arabia.
Ethiopians demanded to end the murder, the gang rape and treat Ethiopians like human beings, rather than what their citizens uttered in public beating up Ethiopians. The following link leads to a video showing a tangible evidence of the vibrant demonstration in London.
Among the demonstrators there were guests from other nations, who joined Ethiopians to show their solidarity with Ethiopian victims in Saudi Arabia. One such Muslim demonstrator in solidarity with Ethiopians spelt out how Islam owes Ethiopia, for she gave shelter and protected followers of the Prophet from those who wanted to kill them. He led the demonstrators in shouting the slogans in support of Ethiopian victims in Saudi Arabia. He made a moving solidarity speech with Ethiopians, the country that was the cause for his faith to survive.  He pointed out that The Prophet sent his persecuted men and women to Ethiopia, land of justice, who was ruled by a just King. He said he himself worked in Jeddah, in the land where there is no justice. He said Ethiopia shall overcome this disgrace because she stretches her hands unto God. He concluded with a slogan “Viva Ethiopia!”
Obang Metho, the leader of Solidarity Movement for a New EthiopiaAnother speaker was our own brother, Obang Metho, the leader of Solidarity Movement for a New Ethiopia, all the way from Canada. Obang, with his usual moving speech cheered the crowed by expressing how happy he was to be among his compatriots voicing for the voiceless victims in Saudi Arabia. He reminded the Saudis that Ethiopians are human beings just like them and not dogs as they were seen uttering on videos he watched while they were savagely beating up Ethiopians. He demanded that Saudi learn how to treat human beings, particularly his unfortunate fellow Ethiopians that ended up in their country for work but nothing else. He also reminded the Ethiopian regime that it would be held responsible for the mess, the national humiliation in reference to what had happened to our brothers and sisters in Saudi Arabia. Ethiopians would have never left their country had the regime was responsible enough to take care of its citizens rather than persecuting them. He reminded all Ethiopians to stand together regardless of their ethnic background, as humanity comes before ethnicity. He stressed that no one would be free until everybody is free. Obang called for national reconciliation, including the brutal regime itself, to get out of the quagmire we all found ourselves in. He concluded his moving speech with “ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!”
Dr Bekele Gessesse, a well-respected Ethiopian in London had to take off his clothes above waist in the chilling December London cold weather, to share the pain and suffering of his brothers and sisters in Saudi Arabia, regardless of the protestors attempt to prevent him from doing so, fearing for his own health and safety (Flicker picture IMGP350). He did it anyway and demanded that the Saudis stop that barbaric act of murdering and raping innocent Ethiopians whom misfortune led them to that Kingdom of Hell. He was fighting back his tears while speaking.
There was a very moving speech from our brave sister, Hirut Mesfin, who was so much disgusted with Saudi Arabian act of transgression against her brothers and sisters in Saudi Arabia. She alerted the demonstrators on the fact that right then, about 30,000 Ethiopians had been robbed of their possessions, dignity and horded by Saudi Police like animals, transported to the dessert on the border with Yemen and left there unprotected in the open air without water, food or any shelter. She also said the Saudi Arabians, as members of the United Nations should be acting like one, responsible enough to restrain themselves from carrying out such a barbaric act against humanity. She demanded to stop the racial profiling. She demanded to stop practicing slavery and join the 21st century. She told Saudi Arabians that they had money but lacked humanity. Hirut electrified the place with an emotional speech that clearly spelt out that what had taken place in Saudi Arabia was “Holocaust 2013”, carried out against Ethiopians. It was an act of genocide. The Ethiopians who went there looking for work. And they did work for them as loyal maids and servants.  She questioned where the United Nations was when such gross violation of human rights was perpetrated by one of their member states against human beings! She also questioned the International Labour Organisation on their silence when such inhuman act of barbarism was carried out against migrant workers in Saudi Arabia.
The fight to rescue Ethiopians from murder, rape and torture in Saudi Arabia continues until the last Ethiopian is taken out of that hell on earth.
More pictures and videos can be seen at: http://www.flickr.com/photos/16899129@N08/

Ethiopian mom and baby killed in Springs


Johannesburg – A bullet to the head while she lay in the arms of her mother ended the life of baby Happy.
16-month-old baby Happy Kebede.
16-month-old baby Happy Kebede.
The 16-month-old infant was resting on her mother’s chest when they were both shot and killed in what is believed to be an attack on foreign nationals in Ekurhuleni townships.
The incident happened on Sunday night when Wangore Kebede took his family to Everest in Springs to collect a shipping container from which he operated his shop.
“He wanted to find a new place for it because people were complaining,” said Ramadan Ibro, interpreting for him.
His wife Vigist Chufamjo, baby daughter Happy and Vigist’s brother had left a church in Dunnottar, Springs, with Wangore in the afternoon to fetch the container.
Around 9pm, while the family was at the container, shots were fired at Wangore and his wife’s brother.
16-month-old baby Happy Kebede and her mother, Vigist Chufamo
16-month-old baby Happy Kebede and her mother, Vigist Chufamo, were killed at Everest in Springs on Sunday after they were shot while in their car. Photo: Matthews Baloyi
THE STAR
“It was dark and they could not see who was there, so they ran away,” said Ibro.
Once out of sight, the shooters turned to the bakkie that was parked on the other side of the container.
“His wife and child were sitting in the vehicle when they were gunned down,” said Ibro.
Vigist was shot in the chest and Happy in the head.
When Wangore returned to the bakkie, he rushed his family to hospital. Happy died on the way, while Vigist was declared dead on arrival.
On Sunday, friends and family gathered at a relative’s house in Dunnottar to mourn their loss.
The family are now trying to raise money to send the bodies back to Ethiopia for a proper burial. Kebede’s family believe the murders were related to recent attacks on foreign nationals in Ekurhuleni.
“We all used to stay in Duduza and tried to make ends meet. What will happen to us after this?” asked Yannas Solomon, one of the foreign businessmen who had been targeted. The Ethiopians have been living in Dunnottar for four months after being displaced from Duduza.
Wangore Kebede   Vigist s husband and Happy s father
Wangore Kebede Vigist s husband and Happy s father mourns their deaths after they were shot in what is believed to be an incident of xenophobia. Photo: Matthews Baloyi
THE STAR
In August, a teenager was shot by a Somali businessman, resulting in attacks on all foreign-owned businesses in Duduza.
In October, the Johannesburg High Court ordered the Ekurhuleni municipality to address the plight of victims of xenophobic violence after Somali, Bangladeshi and Ethiopian communities in Duduza and surrounding townships suffered attacks between August and October.
The attacks resulted in around 200 shops being looted and 800 foreigners displaced.
Ayob Mungalee, of the People Seeking Justice Action Group, said they would be moving the foreign nationals back to Duduza in a week’s time.
“They are not aliens, they have documents and live peacefully,” he said.
Mungalee believes the attack is part of an ethnic cleansing where specific foreigners are targeted.
“We will not hesitate to protect their lives and properties,” he said.
Springs police spokesman Captain Paul Ntsane said a murder docket had been opened and investigations were continuing.
No arrests had been made.
mpiletso.motumi@inl.co.za