Sunday, May 18, 2014

ግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ላለፉት ሶስት ወራት ያሰለጠናቸውን የአራተኛ ዙር ታጋዮችን አስመረቀ


የኢትዮጵያዊያንን ስቃይና መከራ ሊያቅብና እንባቸውን ሊየብስ፤ ሀገራችን ኢትዮጵያ በጎጠኛው ሕወሃት የደረሰባትንና እየደረሰባት ያለውን ውርደት ወደ ክብር ለመለወጥና የናቋትና ያዋረዷት በፍትህ ሚዛን ላይ እንዲቀመጡና ፍርዳቸውን እንዲያገኙ ለማድረግ ዓላማየ ብሎ ምሎ ዱሩ ቤቴ ካለ ገና ሁለት ዓመት እንኳ ያልሞላው ግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል በቃሉ መሰረት አራተኛውን ዙር የታጋዮች የምረቃ በአል ሚያዚያ 26 2006 ዓ/ም ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት ማክበሩን አስታወቀ። ይህ የአራተኛው ዙር ስልጠና በሰልጣኞች ቁጥርም ሆነ በስልጠናው ጥንካሬ ካለፉት ሶስት ዙሮች በእጅጉ የተለየ እንደነበር የተገለጸ ሲሆን በአሁኑ ሰአት ያለውን የሀገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘበና ወቅቱ የሚፈልገውን ቴክኖሎጅ በመጠቀም መረጃን መቀበልና ማስተላለፍን የጨመረም እንደነበር ተያይዞ ተጠቅሷል።Ginbot 7 Popular Force - GPF formed
በሀገር ውስጥ ፋሽስት ወያኔ እያደረሰው ባለው መረን የወጣ ግፍ የተበሳጩና ሁሉም ልክ እንዳለው ለማሳየት ቆርጠው የተሰለፉት እነዚህ ምሩቅ ታጋዮች ከወታደራዊው ስልጠና በተጨማሪ የፖለቲካ፣ መረጃና ደህንነት እንዲሁም ሌሎችንም ተያያዥ ክህሎቶችን በበቂ ሁኔታ እንደቀሰሙም ተጠቁሟል። ስልጠናው ታጋዮቹ ወደፊት ከሚያጋጥማቸው ጠንካራ ፈተናና ከሚሰለፉበት ጥብቅ ግዳጅ አንጻር በቀላሉ ተስፋ እንዳይቆርጡ ለማድረግ በአካልም ሆነ በመንፈስ ዝግጁ እንደሚያደርጋቸው የተገለጸ ሲሆን የተጀመረው ሕዝባዊ ትግል በግለሰብ ደረጃ ሳይሆን በጋራና በተቀነባበረ ሃይል ለድል እንደሚበቃና ይህን የጋራ ሃይል በጠነካራ እጆች ላይ ላመስቀመጥም የተሰጠው ስልጠና ከበቂ በላይ ነበር ተብሏል።
ግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል በሀገር ውስጥ እንደማእበል እየገነፈለ ያለውን የአታግሉን የሕዝብ ጣያቄ በተደራጀና በተቀነባበረ መንገድ በተገቢው መልኩ ለማስተናገድ እንዲችል እንደ ድርጅት ከመቼው በላይ ራሱን እያደራጀና እያጠነከረ እንደሚገኝና ምቹ አታጋይ ተቋም ሆኖ ለመውጣት ሌት ተቀን እየደከመ መሆኑም ተያይዞ ተጠቅሷል። በታጋዮች ስልጠና ወቅት የተገኙ አንዳንድ የክብር እንግዶች እንደጠቆሙትም ”ባሁኑ ሰአት በሀገር ውስጥ ያለው ሁኔታ ከመቼውም በላይ የተመቻቸ ነው” ካሉ በሗላ ”ሕወሃት የሚተማመንበት ወታደሩ እንኳ ቁጥሩ ካልሆነ በቀር ልቡም ሆነ መንፈሱ ከሕዝብ ጋር ነው፤ በሁሉም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች እየሆነ ያለው ወያኔ በእርጅና ዘምኑ ማብቂያ ላይ መሆኑን ነው የሚያመለክተው። ስለሆነም በመረጃ መንቀሳቀስና በትብብር መስራት ባጭሩ ለድል ያበቃል። ለዚህ ደግሞ የዛሬ ምሩቅ ታጋዮች ያገኙት ስልጠና ለታሰበው ስኬት የሚያበቃቸው ነው” በማለት ትዝብታቸውን አጠቃለዋል።
በምረቃው ማብቂያ ላይ ራሱን ግንቦት 7 ሕዝባዊ ሃይል ብሎ ከሰየመበት ጊዜ ጀምሮ ለፋሽስት ወያኔ ከፍተኛ ስጋት እንደሆነ በማስረገጥ የጠቆሙት የሕዝባዊ ሃይሉ ሃላፊዎች፤ ከዚህ በፊት ፋሽስት ወያኔ በከፍተኛ ወጭና ጥንቃቄ ሕዝባዊ ሃይሉን ለማፈራረስና ለማትፋት በከፍተኛ ሁኔታ የሰራ ቢሆንም በሕዝባዊ ሃይሉ መረጃና ደህንነት ክፍል መክሸፉን አስታውሰው፤ ዓላማችንን ከዳር ለማድረስና የሕዝባችንን አርነት ለመመለስ ሀገራችንንም ከወያኔ አገዛዝ ነጻ ለማውጣት በምናደርገው ትግል የኢትዮጵያ ሕዝብ ከመቼውም ጊዜ በላይ ከጎናቸው እንዲቆም ጥሪ አስተላለፈዋል። ይህን ታሪካዊ ጥሪ ለመመለስና የሀገርና የትውልድ ጠላት የሆነውን ወያኔ ሕወሃትን ለማስወገድ አብረን እንቁም ሕዝባዊ ሃይላችንንም ተቀላቀሉ ሲሉም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ምንጭ፣ ግንቦት 7

Ethiopia: An urgent Call for Unified Action by OLF


The Oromo Liberation Front (OLF) under the leadership of Brig. Gen. Kamal Galchu would like to call upon all forces that work for democracy, justice and freedom in Ethiopia to openly denounce and condemn the massacre of innocent Oromo students and other members of the Oromo nation by the minority dictatorial regime in Ethiopia, and support the democratic and constitutional demands of Oromo Students.Oromo Liberation Front (OLF)
The Oromo students in particular and the Oromo people in general have been struggling against the TPLF tyrannical regime in Ethiopia. By doing that the Oromo people and Oromo students have paid the ultimate sacrifice to exercise their unalienable God given human rights. The ongoing Oromo students peaceful struggle to halt the illegal displacement of Oromo farmers from their ancestral land under the pretext of integrated master plan development of Addis Ababa should be supported by all Ethiopian people’s irrespective of their ethnic back ground, region and religion. The hidden motive of the master plan is to uproot the Oromo farmers from their lands and to sell their lands for national and international millionaires under the pretext of development.
Similarly, we recall the recent Waldeba Monastery, a historic site established in the 4th century that was up rooted by the TPLF regime for sugar plantation which is a crime against historical heritage of the country.
We have also witnessed the forced displacement and villagization in Gambella region, where government forcibly moved tens of thousands indigenous people in the western Gambella region. The motive was to lease a large area of land for commercial agriculture. These indigenous people neither consulted nor paid adequate compensation. As a usual, they were left alone with nothing but despair. These are just few injustices committed by TPLF regime against Ethiopian peoples.
The TPLF regime was /is/ able to perpetuate these atrocities by pitting Ethiopian people against each other by spreading hatred and animosity that the Ethiopia peoples thus far could not be able to form strong united action against this barbaric regime. These inhuman actions of TPLF should not be allowed to continue. What the TPLFregime has already done against all Ethiopians , and currently against Oromo students should be a wakeup call for all Ethiopia peoples to be united and get eliminate this savage regime. All democratic forces and all Ethiopian nations and nationalities should come together for the sake of our people and forge unified action soon. If these atrocities are allowed to continue unabated, the TPLF diabolical motives will knock all doors that the sooner is the better to form unified action against this looming danger on all Ethiopian peoples. Unless we overcome the TPLF’s malicious policy of divide and rule soon, we will remain slave and destitute in our country. The TPLF will do all tricks in the book to remain in power for ever. Though we are saddened and outraged by the massacre of Oromo students, their blood will urge us to form unified struggle against the TPLF regime. Silence under this condition business as usual is a triumph for TPLf evil action. If left unchecked, today’s Oromo students and Oromo people’s sufferings may be the suffering of other peoples in Ethiopia tomorrow, let‘s unite against this regime leaving aside our minor difference that will be decided by Ethiopia peoples. The urgency is to be united and remove the TPLF regime in all means necessary by having unified voice nationally and internationally.
Therefore, we call upon all forces that work to bring down the TPLF dictatorial regime to work together to create a new Ethiopia where all of its peoples live in freedom, peace, equality and justice under rule of law.
Oromo Liberation Front (OLF)