Saturday, May 4, 2013

ይህ ሰው የወያኔ ሰላይ ነው፣ መልኩን በደንብ ያጥኑት፣ ራስዎን ይከላከሉ

 

ECADF – የዚህን ሰው ፊት በደንብ ይመልከቱ። ይህ ሰው በቅርቡ በወያኔ ተላላኪዎች አማካኝነት አንድ ጽሁፍ ጻፈ ተብሎ ያስነበበን ሰው ነው። ይህ ግለሰብ ባስነበበን ጽሁፍ “በቅርቡ ከግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል እጅግ ፈታኝ ሁኔታዎችን አምልጬ ሱዳን ገባሁ። ሱዳንም ውስጥ ሆኜ ጽሁፍ አውጥቼ ላክሁ። ወደፊትም በቀጣይነት በሌሎች ሚድያዎች ስለግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይል ገለጻ አደርጋለሁ” ብሎናል።EPRDF/TPLF spy in Addis Ababa
ግለሰቡ ቀደም ሲል ይኖር በነበረበት ደቡብ አፍሪካ ያሉ ኢትዮጵያውያንና ሌሎችም ግለሰቡን በቅርብ ከሚያውቁት ሰዎች ጋር ተነጋግረን እንዳጣራነው ከሆነ ይህ ሰው በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ ያለምንም ችግር በመንቀሳቀስ ላይ ያለ መሆኑን ለማወቅ ችለናል። በተጨማሪም፣
1ኛ – ከግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይልና ከኤርትራ መንግስት አምልጦ የሄደ ሳይሆን ቀድሞውኑ ለስራ የተመደበው በሱዳን እና ኢትዮጵያ ድንበር አካባቢ እንደነበር ለመውጣትም ለመግባትም ምንም ችግር ያልነበረበት እንደነበር፣
2ኛ – ከህዝባዊ ሃይሉ ከድቶ በ24 ሰአት ውስጥ አዲስአበባ ከተማ የደረሰ መሆኑ፣
3ኛ – በወያኔ የደህንነት መስሪያ ቤት ሙሉ ወጭው ተሸፍኖለት በሆቴል ተቀምጦ እንደነበር፣
4ኛ- ይህ ሰው ጻፍኩ በማላት የወጣው ጽሁፍ እሱ በተባባሪነት እንጂ ዋናው ጸሃፊዎቹ የወያኔ የደህንነት ሰዎች መሆናቸውን,፣
5ኛ – ጽሁፉ ወደተለያዩ ሚዲያዎች የተላከው በወያኔ የደህንነት ቢሮ በኩል እንደሆነ፣
6ኛ – ይህ ግለሰብ ሚያዝያ 22፣ 2005 ዓ.ም የወያኔ ደህንነት በቅርቡ ግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሃይልን በተመለከተ ለማዘጋጀት ላሰበው አኬልዳማንና ጂሀዳዊ ሀረካትን መሰል ድራማ ዋናው ተዋናይ እንዲሆን ኮተቤ ከሚገኘው የቤተሰቦቹ ቤት ፕሮግራሙ ወደሚሰራበት መስሪያ ቤት ተወስዶ ስራ የጀመረ መሆኑን ለማጣራት ችለናል።
ከላይ ያስቀመጥናቸውን መረጃዎች ይዘን ወደ “ግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሀይል” ቃል-አቀባይ ደውለን ነበር። የህዝባዊ ሀይሉ ቃል-አቀባይም ግለሰቡን እንደሚያውቁትና ለተወሰነ ግዜ የህዝባዊ ሃይሉ አባል እንደነበረ ገልጸውልን፣ ስለግለሰቡ ያጠናቀርናቸው መረጃዎች ትክክል መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ሆኖም ግን ይህ ግለሰብ በወያኔ ደህንነት ቢሮ አማካይነት ተዘጋጅቶ እንዲበተን ባደረገው ሰነድ ውስጥ በሰፈሩ ዝርዝር ጉዳዮች ላይ አስተያየት እዲሰጡን ጠይቀን የሰጡን ምላሽ፣
“ይህ የግንቦት ሰባት ህዝባዊ ሀይል መርህ ነው። የወያኔ ደህንነትና ፕሮፓጋንዲስቶችም ሆኑ ከህዝባዊ ሀይላችን ያፈነገጡና የከዱ ሰዎች ህዝባዊ ሀይላችንን በተመለከተ ለሚያሰራጯቸው የሀሰትና የፈጠራ ታሪኮች መልስ ስንሰጥ አንገኝም፣ ዛሬም ብቻ አይደለም ወደፊትም አቋማችን ይህ ነው የሚሆነው። በኛ እምነት ህዝባዊ ሀይላችን መግለጫ እና መረጃ የሚሰጠው የወያኔን እብሪት ለማስተንፈስ የተወሰዱ እርምጃዎችን ለህዝብ ለማብሰር እና መሰል ጉዳዮችን በተመለከተ ነው። ቴዎድሮስ በሚል ስም በወያኔ ስለላ ድርጅት የተጻፈው ሰነድ ወያኔ ገና ከጥዋቱ ህዝባዊ ሀይሉ ምን ያህል እንዳሰጋው የሚያመላክት በፈጠራ ድርሰት የተሞላ ነው። ይህ ምላሽ የሚያስፈልገው አይደለም” ብለዋል። አያይዘውም “በእንደዚህ ያለ ቀውጢ እና ሰው የጠፋ ዕለት ሰው በሚያስፈልግበት ጊዜ በርካታ አንድ ለእናቱዎች የሚፈጠሩትን ያህል በርካታ ባንዳዎችም እንደሚፈጠሩ ታሪክ ብዙ ይነግረናል:: ይህ ግለሰብ በደቡብ አፍሪቃ በነበረበት ወቅት ያሳይ የነበረው ጸረ ወያኔ አቋምና አሁን በወያኔ ጉያ ተሸጉጦ የሚሰራውን የወያኔ ተላላኪነት ስራ ለተመለከተ በዚህ የትግል ወቅት የፖለቲካ ድርጅቶች ከወያኔ ሰዎች ቡርቦራ ራሳቸውን ለመከላከል ብዙ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባቸው ትልቅ ትምህርት የሚያስተምር ነው” ብለዋል።

Reporters Without Borders honored the trio “Terrorist” Journalists

 


Theodros Arega
Stockholm, Sweden

Yesterday, on May 3 at the United Nations World Day for Press Freedom, parts of speech organization RSF (Reporters Without Borders) Swedish chapter granted its Press Freedom Award 2013 to Mesfin Negash, Ethiopian exiled journalist and to the duo Swedish journalists Martin Schibbye and Johan Persson.
According to RSF’s press release the annual press freedom award is intended in honor of people who are fighting for free speech around the world. The award is focusing this year on Ethiopia, a country that systematically silences anti-regime voices. They get the award because they dared to challenge the limits of press freedom in a country where free journalism branded as terrorism.
Following the award, Mesfin Negash says “First and foremost, I see Press Freedom award in recognition of my Ethiopian journalist colleagues who either imprisoned or working in difficult conditions. Personally, being awarded is an encouragement to continue my work in exile.”
Swedish freelance journalist Martin Schibbye who was imprisoned for 14 months and released last September on his part says that “We are honored, above all, it feels great to be physically able to receive the prize. We could stop counting after 438 days, a number of our colleagues in Ethiopia still counting. Colleague Reeyot Alemu has today been jailed for 685 days for having done her job”.
The photographer Johan Persson underscored that The threats to freedom of the press must be challenged with more journalism. There needs to be continued effort to monitor what is happening in the country which remains the world leader when it comes to predator of free speech and forcing journalists to flee their country.

Open letter to Mr. Ban Ki-moon, Secretary General of the United Nations

 

by Ephrem Shaul
I am writing this letter with believe that your office will coordinate and act for demanding the release of political prisoners in Ethiopia.
We Ethiopians also expected from your recent trip that you would raise the need for genuine democratic change and respect of freedom of speech in Ethiopia. We believed that your Excellency would publicly request for the release of all political prisoners in Ethiopia. Unfortunately in the statement with Tedros you have publically raised nothing in this regard. Ethiopians have been requesting from your office for a principled support to secure the release of all political prisoners and towards genuine democratic transition.
Open letter to Mr. Ban Ki-moon, Secretary General United Nations
The belligerence act the current totalitarian regime in Ethiopia has made the country practically one party state. Its brutal imprisoning of political opponents and critics, with trumped up charges, violates Ethiopia’s constitution and international laws. Moreover the United Nations panel of five independent experts ruled that Eskinder’s imprisonment came “as a result of his peaceful exercise of the right to freedom of expression.”
However the kangaroo “supreme court” in the country yesterday upholds the 18 years illegal sentencing on Eskinder Nega and life imprisonment on Andualem Arage. In this regards the United States stated “it is disappointed that Ethiopia’s Federal Supreme Court upheld the conviction of Eskinder and Andualem”. In spite of this worsening situation in Ethiopia, coordinated and insistent approach from the international community particularly the United States and Europe never materialized.
I request Your Excellency to coordinate a united response by the international community against the repressive act of the regime to secure the release of all political prisoners in Ethiopia and for genuine democratic transition. I again further stress the need to devise a mechanism to reach intended poor people than channeling climate funding, facilitated by your office, for the current repressive regime in Ethiopia. The climate funding for the current dictatorial and repressive regime in the country neither reaches the intended poor nor contributes for democracy in country.
Highest Regards,