Thursday, March 27, 2014

ዓባይና የአሜሪካ ጨዋታ (ፕ/መስፍን ወልደ ማርያም)


አሥራ ዘጠነኛው ምዕተ-ዓመት አስተሳሰብ ከዚህ ቀጥሎ የተጠቀሰው ዓላማ ለአውሮፓ ቄሣራውያን ዋና ግባቸው ሆኖ እስከሃያኛው ምዕተ-ዓመት ዘልቆአል፤ አሀን ፈጽሞ በተለየ ዘመን አሜሪካ ይህንን አስተሳሰብ ይዞ የተነሣ ይመስላል።
ኢትዮጵያን የተቆጣጠረ ዓባይን ይቆጣጠራል፤ ዓባይን የተቆጣጠረ ግብጽን ይቆጣጠራል፤ ግብጽን የተቆጣጠረ ኃይልቀይ ባሕርን ከመግቢያና መውጫው 
ጋር ይቆጣጠራል፤ቀይ ባሕርን ከመግቢያና መውጫው ጋር የተቆጣጠረ ኃይልዓለምን ይቆጣጠራል።
አሜሪካ በግብጽ ላይ የተከለው ጥፍሩ ሲነቃነቅ መነቀሉ አለመቅረቱን ስላወቀው ሌላ የሚተክልበት አገር ይፈልጋል፤ በአካባቢው የግብጽን ነፍስ የሚነካ ከኢትዮጵያ የተሻለ አገር የለም፤ ለአሜሪካ ዓለም-አቀፍ ዓላማ ኢትዮጵያ ስትመረጥ የአሁኑ የመጀመሪያው አይደለም፤ በመሀከለኛው ምሥራቅ የአረቦችን የተባበረ ኃይል ለመቋቋም የተመረጡ ሦስት አረብ ያልሆኑ አገሮች — ቱርክ፣ ኢትዮጵያና ፋርስ (ኢራን) — ነበሩ፤ በኢትዮጵያ በኩል ደግሞ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የአሜሪካ ዓለም-አቀፍ ኃይል መሰማት በጀመረበት ጊዜ ኢትዮጵያን ከከበቡአት የአውሮፓ ቅኝ ገዢዎች ጋር የነበርዋትን የቆዩ ውዝግቦች ለመቋቋም የአሜሪካ ድጋፍ በጣም አስፈላጊ ነበር፤ አሜሪካን ከአውሮፓ አገሮች ጋር እየመዘኑና እያመዛዘኑ የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር የተደረገው ዲፕሎማሲ (ዓለም-አቀፍ የሰላም ትግል) የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን መንግሥት በእውነት ከሚያኮሩት ተግባሮች አንዱ ነው፤ ይህንን ትግል አምባሳደር ዘውዴ ረታ ምስጋና ይድረሰውና የኤርትራ ጉዳይ በሚለው መጽሐፉ ግሩም አድርጎ አሳይቶናል።
ምናልባት ገና ያልተጠና ጉዳይ በዘመኑ ኢትዮጵያ የነበራት ታሪካዊ ክብር ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ታሪክና ዝና ጋር ተዳምሮ በአፍሪካ ተደማጭነት ነበራት፤ ይህንን ኢትዮጵያ በአፍሪካ አገሮች ላይ የነበራትን ጫና (የዛሬውን አያርገውና) በመጠቀም አሜሪካ አፍሪካን በሙሉ ለዓላማዋ ለማሰለፍ ኢትዮጵያን መሣሪያዋ ለማድረግ ትሞክር ነበር።
እየቆየ የኢትዮጵያ መንግሥት የነጻነት መንፈስን በማሳየት ለአሽከርነት አልመች በማለቱና ለአሜሪካም አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች (የእውቀት ጥበቦች) በመፈጠራቸው ኢትዮጵያ ለአሜሪካ ዓለም-አቀፍ ዓላማ አስፈላጊነትዋ በመቀነሱ አሜሪካ ኢትዮጵያን ችላ ማለት ጀመረ፤ የ1966 ግርግር ከዚህ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑን ጠለቅ ብሎ ማጥናት ያስፈልጋል፤ በዚህ መሀልም የሶቭየት ኅብረት ዓለም-አቀፋዊ ጉልበት እየተሰማ በመሄዱ አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የነበረውን ዓላማ ቀስ በቀስ እየለወጠ ሄደ፤ ከዚህም ጋር የሶቭየት ኅብረት ተጽእኖ እያደገ ሄደ፤ የአሜሪካ አያያዝ እየላላ ሲሄድ የሶቭየት ኅብረት አያያዝ እየጠበቀ ሄደ፤ 1966 የአሜሪካ መውጫና የሶቭየት መግቢያ ሆነ ለማለት ይቻል ይሆናል፤ ከዚሁ ጋር አብሮ የሚታየው በኢትዮጵያ የባህላዊው ሥርዓት መሰነጣጠቅና የቆየው ትውልድ መዳከም ነው፤ የአሜሪካ መዳከም ሶቭየት ኅብረትን ሲያጠነክር፣ የአሮጌው ትውልድ መዳከም አዲሱን ትውልድ አጠነከረ፤ ይህ ማለት አሮጌው ትውልድ ከአሜሪካ ጋር የተያያዘውን ያህል አዲሱ ትውልድ ከሶቭየት ኅብረት ጋር ተያያዘ፤ የኢትዮጵያ የውስጥ ሁኔታ ብቻውን ለውጥ እንዳላመጣና ዓለም-አቀፍ ሁኔታዎችና የልዕለ ኃያላኑ ተጽእኖም ምን ያህል እንደነበረ አመላካች ነው።
የአጼ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት መውደቅና የአሜሪካ ተጽእኖ መዳከም በአንድ በኩል፣ የደርግ መፈጠርና የእነኢሕአፓና መኢሶን በአጋፋሪነት መውጣት ከሶቭየት ኅብረት ተጽእኖ መጠናከር ጋር በሌላ በኩል በኢትዮጵያ ውስጥ አዲስ ሁኔታን ፈጠሩ፤ የአዲሱን ሁኔታ አዲስነት በግልጽና በትክክል መገንዘብ ያስፈልጋል፤ በኢትዮጵያ ለብዙ ሺህ ዓመታት ተከብሮና ታፍሮ የቆየው የዘውድ ሥርዓት ተናደ፤ ተዋረደ፤ በኢትዮጵያ ስር እየሰደዱ የነበሩ መሳፍንትና መኳንንት ከስራቸው ተመነገሉ፤ አዲስ የመሬት አዋጅ ወጣና የመሬት ከበርቴዎችን ሙልጭ አውጥቶ ገበሬውን በሙሉ እኩል ባለመሬት አደረገው፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ነጻ ወጣ ባይባልም የኢትዮጵያ መሬት ነጻ ወጣ፤ ወታደር፣ ገዢ ሰላማዊው ሕዝብ ተገዢ ሆነ፤ ትርፍ መሬትና ትርፍ ቤት ሁሉ ተወረሰ፤ ቤትን የሚያከራዩ የኪራይ ቤቶችና ቀበሌዎች ብቻ ሆኑ፤ ደሀዎችንና መሀከለኛ ገቢ ያላቸውን ሰዎች ኑሮ ለማቃለል ከሦስት መቶ ብር በታች የነበረው የቤት ኪራይ ሁሉ ተቀነሰ፤ ደርግ በሁለት ዓመታት ውስጥ የአብዛኛውን ገበሬ ኑሮና የአብዛኛውን የከተማ ነዋሪ ኑሮ የሚነኩ መሠረታዊ ለውጦችን አወጀ፤ እያደር ደርግ አስከፊ እየሆነና እየተጠላ ቢሄድም እነዚህ ሁለት አዋጆች ብዙ ኢትዮጵያውያንን እስከዛሬ ድረስ ለደርግ ባለውለታ አድርገዋል፤ እነዚህ አዋጆች ወያኔ ገና አፍርሶ ያልጨረሳቸው የደርግ ሐውልቶች ናቸው።
በውጭ አመራር ደግሞ የአሜሪካ ተጽእኖ ክፉኛ ተበጠሰ፤ አሜሪካ ማለት ስድብና ውርደት ሆነ፤ አሜሪካ ማለት በዝባዥነትና የቄሣራዊ ተልእኮ አራማጅ ማለት ሆነ፤ የአሜሪካ ማስታወቂያ ቢሮ ተዘጋ፤ ብዙ የአሜሪካ እንደወባ መከላከያ ያሉ የተራድኦ ድርጅቶች ተዘጉ፤ አሜሪካ ለዩኒቨርሲቲዎች ሲያደርግ የነበረውን እርዳታ አቋረጠ፤ በዚህ በተለይም የዓለማያ ዩኒቨርሲቲ በጣም ተጎዳ፤ የወባ ቢምቢም ከ‹‹ኢምፒሪያሊዝም›› ጭቆና ነጻ ወጣችና  አዲስ አበባ ደረሰች! ይባስ ብሎም አለማያ ዩኒቨርሲቲ ያፈራቸው አሉ የተባሉት በተለያዩ የእርሻ ሙያዎች የተካኑት አብዛኞች ሙልጭ ብለው ከአገር ወጡ።
አሜሪካ ከደርግ ጋር እየተጋገዘ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ክፉኛ አዳከመው፤ አያይዞም በኢትዮጵያ ዳር ዳር የሚነደውን እሳት አቀጣጠለው፤ በአንድ በኩል የውስጥ ተገንጣይ ቡድኖችን — የትግራይ ነጻ አውጪ ድርጅት፣ የኤርትራ ነጻ አውጪ ድርጅት፤ የኦሮሞ ነጻ አውጪ ድርጅት — በሌላ በኩል በድንበርም ሆነ በሌላ ምክንያት ከኢትዮጵያ ጋር የሚፋለሙትን አገሮች ሶማልያንና ሱዳንን በግልጽ መርዳት ጀመረ፤ እንዲያውም ከግብጹ ፕሬዚደንት ሳዳት ጋር እየተመካከረ ኢትዮጵያን ለማዳከም ሞከረ፤ ከመሞከርም አልፎ ኤርትራን አስገነጠለ፤ የኢትዮጵያን ዙፋን ለወያኔ አመቻቸ፤ አሜሪካ ኮሚዩኒስት ነኝ የሚለውን ወያኔን በጎሣ ፖሊቲካ አስታጥቆ ቀለቡን እየሰፈረ በኢትዮጵያ ላይ ሠራው፤ ደርግ በሰይፍ ብቻ አንድነትን ለማምጣት መሞከሩና ሕዝቡን ለጦርነት ማነሣሣቱ አሜሪካንን አስደንግጦታል፤ ለአሜሪካ ደርግ የቀሰቀሰው የአንድነት ብሔራዊ ስሜት የኢትዮጵያን ድንበር አልፎ የሚፈስስ መስሎ ታየው፤ በዚህም ምክንያት የኢትዮጵያን የአንድነት ብሔራዊ ስሜት የማፈራረስ እቅዱን አወጣ፤ የሚያሳካለትንም ቡድን አገኘ።

ጣህሪር አደባባይና ዓባይ
ስንት ሰዎች በካይሮ ያለው አደባባይ ከዓባይ ጋር ግንኙነት አለው ብለው ያምናሉ? እስቲ ጠጋ ብለን እንመርምረው፤ ጣህሪር አደባባይ የግብጽ ሕዝብ የነጻነት ጥሪ ነበር፤ በአሜሪካ አጋዥነት ተጭኖት የነበረውን አገዛዝ ለማውረድ ቆርጦ መነሣቱን የገለጸበት አደባባይ ነው፤ የጣህሪር አደባባይን ማእከል ባደረገ ቆራጥ ትግል አገዛዙን አንኮታኩቶ አወረደው፤ በሰላማዊና ሕጋዊ ምርጫ የግብጽ ሕዝብ አዲስ መንግሥትን መሠረተ፤  የእስልምና ወንድማማቾች የሚባለው ቡድን አሸናፊ ሆኖ መውጣቱን አሜሪካም ሆነ እሥራኤል በጸጋ የተቀበሉት አይመስልም፤ ስጋት አላቸው፤ ለግብጻውያን ከአገዛዙ ጋር የሚወርድ ሌላ ጭነት አለባቸው፤ አሜሪካ ለራስዋም ዓላማ ሆነ ለእሥራኤል ዓላማ በግብጽ ላይ የምታደርገውን ከባድ ጫና ማንሣት ከትግሉ ዓላማዎች አንዱ ነበር፤ አሜሪካንና እሥራኤልን ያሰጋው የለውጡ ዓላማ አገዛዙን መጣሉ ሳይሆን በእነሱ ጥቅም ላይ ያነጣጠረውን ክፍል ነበር፤ በጦር መሣሪያ በኩል ግብጽ የአሜሪካ ጥገኛ ነች፤ ቀደም ሲል የሶቭየት ኅብረት ጥገኛ ነበረች፤ በአሁን በአለው የጊዜው ትርምስ አሜሪካ ግብጽ አንዳታመልጠው ይፈልጋል፤ ስለዚህም ስጋት አለው።
ግብጽን ሰንጎ ለመያዝና ለማስጨነቅ ከዓባይ የበለጠ ኃይል የለም፤ ዓባይን ሰንጎ  ግብጽን ለማስጨነቅ ከኢትዮጵያ  የበለጠ  ምቹ  አገር  የለም፤ በተጨማሪም ኡጋንዳን፣  ኬንያንና ደቡብ ሱዳንን ከአሰለፈ ለአሜሪካ ሁኔታው ይበልጥ ይመቻቻል፤ ጫናው በግብጽ ላይ የጠነከረ ሊመስል ይችላል፤ አሜሪካ የግብጽን ወዳጅነት ለዘለቄታው ለማጣት ይፈልጋል? ለእኔ አይመስለኝም፤ አሜሪካ የአረቦችን ሁሉ ጠላትነት ይፈልጋል? ለእኔ አይመስለኝም፤ ታዲያ እስከምን ድረስ ነው አሜሪካ ግብጽን ለማስጨነቅ የሚፈልገው? ዋናው ጥያቄ ይህ ነው
ትልቁ የአስዋን ግድብ ሲሠራ የነበረውን ውዝግብና መካካድ ለማንሣት ይዳዳኛል፤ ግን ሰፊ በመሆኑ አልገባበትም፤ አንዳንድ ሁነቶችን ብቻ ልጥቀስ፡– የምዕራብ ኃይሎች በተለይም አሜሪካና ብሪታንያ ለግድቡ ሥራ አስተዋጽኦ ለማድረግ ቃላቸውን ከሰጡ በኋላ ሀሳባቸውን ለወጡ፤ የሶቭየት ኅብረት አንድ ቢልዮን ተሩብ ያህል ዶላር ለማበደር ዝግጁ ሆነ፤ ግብጽም ብድሩን ለመክፈል እንድትችል በዓለም-አቀፍ ኩባንያ ይተዳደር የነበረውን የስዌዝ ቦይ ብሔራዊ ሀብትዋ አድርጋ አወጀች፤ ይህንን በመቃወም ብሪታንያ፣ ፈረንሳይና እሥራኤል ግብጽን ወረሩ፤ በተባበሩት መንግሥታት ግፊት (አሜሪካና የሶቭየት ኅብረት በተባበሩት መንግሥታት መድረክ ላይ በአንድ ላይ የቆሙበት ብርቅ ሁኔታ ነበር፤) ወረራቸውን አቁመው ከግብጽ ወጡ፤ በኋላ ነገሩ ሁሉ ተገለባብጦ ግብጽ ሶቭየት ኅብረትን ትታ የአሜሪካ ወዳጅ ሆነች!
አሜሪካ የሶርያን ሳይጨርስ፣ የኢራንን ሳይጀምር ከግብጽ ጋር ውዝግብ ቢጀምር ምን ጥቅም ያገኛል? ደግሞስ በዓባይ ጉዳይ በኢትዮጵያና በግብጽ ውዝግብ የሚያሸንፈው አሜሪካ መሆኑ ያጠራራል ወይ? አሜሪካ ሲያሸንፍ ግን ከኢትዮጵያና ከግብጽ አንዳቸው ይወድቃሉ፤ ወይም ይቆስላሉ፤ ሁለቱንም እኩል አያቅፋቸውም፤ ደርግ አሜሪካንን በማስቀየሙ በአለፉት ሃያ ዓመታት በኢትዮጵያ መሬትና በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ያስከተለው መዘዝ እያሰቃየን መሆኑን ልንረሳው አይገባንም
በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያና በግብጽ መሀከል ያለው ጉዳይ አህያ ላህያ ቢራገጥ ዓይነት አይመስለኝም።

Free Reeyot Alemu, an Ethiopian Prisoner of Conscience



Reeyot Alemu is an Ethiopian school teacher and columnist whose wings have been clipped and her mouth sealed. Reeyot has been in prison, after an unfair trail, for the past 1000 days.
Reeyot, prior to her unjust incarceration, wrote a weekly column for many Amharic-language newspapers. One of the fall-outs of the Arab Spring was that authoritarian governments in the MENA region panicked. As is wont with tyrants, many governments were afraid that the wave of dissent might spread to their country and engulf their regime.
In Ethiopia, Reeyot and four other journalists who were arrested in 2011 and convicted based on a trumped up charge of terrorism. The other journalists are Woubshet Taye, Eskinder Nega, Yusuf Getachew and Solomon Kebede.  
On June 21, 2011, Reeyot Alemu was abducted from the high school where she taught English Language. The place of her arrest and the charges for which she was being detained were concealed from her family. According to the Safe World for Women, Reeyot’s dignity was assaulted by Ethiopian authorities for “refusing offers of clemency in exchange for providing information on other journalists, was punished with nearly two weeks in solitary confinement.”
What was Reeyot Alemu’s crime? Safe World for Women explains: “Four days before her arrest, Alemu had written a scathing critique of the ruling political party’s fundraising methods for a national dam project, and had apparently drawn parallels between late Libyan despot Muammar Gaddafi and Ethiopia’s then-Prime Minister, Meles Zenawi.”
Reeyot was held in solitary confinement for three months before her trial, without legal counsel. Her charges were both vague and witnesses sprung from thin air to implicate her. And as though that were not enough, in a pre-mediated media framing, a documentary ran on state television in Ethiopia that painted Reeyot as a terrorist.
Eventually Reeyot was handed a 14 year sentence after a sham trial. In August 2012, the appeal court commuted the 14 years sentence to a five years prison sentence. The court also threw out the terrorism charges against her.
Reeyot Alemu is currently has a tumour in one of her breasts, which is also bleeding. Sadly her condition is without proper medical diagnosis, thus giving great concern about her health conditions. It should be noted that women with malignant breast lumps, in absence of specialized and immediate treatment stand chances of losing a whole breast or even death. 
Reeyot deserves to be free; it is not a privilege but a human right. Her dignity has been violated, her voice has been so forcefully silenced and above all her life hangs treacherously on a thin line. Reeyot Alemu, a prisoner of conscience, should be commended not condemned. This woman of valor should be praised not imprisoned. Free Reeyot now before she dies in prison!By Nwachukwu Egbunike
posted by Daniel tesfaye

The flaw in Bill Gates’ approach to ending global poverty

By William Easterly, Seattle Times
SOMEHOW — probably my own fault — I have wound up on Bill Gates’ list of the world’s most misguided economists. Gates singled me out by name in his annual 2014 letter to his foundation as an “aid critic” spreading harmful myths about ineffective aid programs.
I actually admire Gates for his generosity and advocacy for the fight against global poverty through the Bill & Melinda Gates Foundation in Seattle. We just disagree about how to end poverty throughout the world.
Gates believes poverty will end by identifying technical solutions. My research shows that the first step is not identifying technical solutions, but ensuring poor people’s rights.
Gates concentrates his foundation’s efforts on finding the right fixes to the problems of the world’s poor, such as bed nets to prevent malarial mosquito bites or drought-tolerant varieties of corn to prevent famine. Along with official aid donors, such as USAID and the World Bank, the foundation works together with local, generally autocratic, governments on these technical solutions.
Last year, Gates cited Ethiopia in a Wall Street Journal guest column as an example, a country where he described the donors and government as setting “clear goals, choosing an approach, measuring results, and then using those measurements to continually refine our approach.”
This approach, Gates said, “helps us to deliver tools and services to everybody who will benefit.” Gates then gives credit for progress to the rulers. When the tragically high death rates of Ethiopian children fell from 2005 to 2010, Gates said this was “in large part thanks to” such a measurement-driven program by Ethiopia’s autocrat Meles Zenawi, who had ruled since 1991. Gates later said Meles’ death in August 2012 was “a great loss for Ethiopia.”
Do autocratic rulers like Meles really deserve the credit?
Gates’ technocratic approach to poverty, combining expert advice and cooperative local rulers, is a view that has appealed for decades to foundations and aid agencies. But if technical solutions to poverty are so straightforward, why had these rulers not already used them?
The technical solutions have been missing for so long in Ethiopia and other poor countries because autocrats are more motivated to stay in power than to fix the problems of poverty. Autocracy itself perpetuates poverty.
Meles violently suppressed demonstrations after rigged elections in 2005. He even manipulated donor-financed famine relief in 2010 to go only to his own ruling party’s supporters. The donors failed to investigate this abuse after its exposure by Human Rights Watch, continuing a long technocratic tradition of silence on poor people’s rights.
Rulers only reliably become benevolent when citizens can force them to be so — when citizens exert their democratic rights.
Our own history in the U.S. shows how we can protest bad government actions and reward good actions with our rights to protest and to vote. We won’t even let New Jersey Gov. Chris Christie get away with a traffic jam on a bridge.
Such democratic rights make technical fixes happen, and produce a far better long-run record on reducing poverty, disease and hunger than autocracies. We saw this first in the now-rich countries, which are often unfairly excluded from the evidence base.
Some developing countries such as Botswana had high economic growth through big increases in democratic rights after independence. Botswana’s democrats prevented famines during droughts, unlike the regular famines during droughts under Ethiopia’s autocrats.
Worldwide, the impressive number of developing countries that have shifted to democracy includes successes such as Brazil, Chile, Ghana, South Korea and Taiwan, as well as former Soviet Bloc countries such as the Czech Republic, Poland and Slovenia.
If the democratic view of development is correct, the lessons for Gates are clear: Don’t give undeserved credit and praise to autocrats. Don’t campaign for more official aid to autocrats. Redirect aid to democrats. If the democratic view is wrong, I do deserve to be on Gates’ list of the world’s most misguided economists.

William Easterly is professor of economics at New York University and author of “The Tyranny of Experts: Economists, Dictators, and the Forgotten Rights of the Poor.”

ኢትዮጵያ፡ በቴሌኮም ላይ የሚደረግ ክትትል መብቶችን ያቀጭጫል


Ethiopia, Amhara Region, holy city of Lalibela, cyber cafe(በርሊን፤ መጋቢት 16 ቀን 2006 ዓ.ም) የኢትዮጵያ መንግስት በሃገር ውስጥ እና ከሃር ውጭ የሚገኙ ተቃዋሚዎች እና ጋዜጠኞች ላይ በስፋት የሚያካሂደውን የቴሌኮም ክትትል ለማጠናከር ከውጭ ሃገራት የሚገኝ ቴክኖሎጂ እንደሚጠቀም ሂዩማን ራይትስ ዎች ዛሬ ይፋ ባደረገው ሪፖርት ገለጸ፡፡
“ ‘የምንሰራውን ነገር ሁሉ ያውቃሉ’፡በቴሌኮም እና ኢንተርኔት የሚደረግ ክትትል
በኢትዮጵያ” የተሰኘው ባለ 100 ገጹ ሪፖርት የኢትዮጵያ መንግስት በሃገር ውስጥ እና ከሃገር ውጭ በሚኖሩ የፖለቲካ ተቃዋሚዎች ናቸው ተብለው በሚታሰቡ ሰዎች ላይ የሚያደርገውን ክትትል ለማስፈጸም ከተለያዩ ሃገራት በማግኘት ጥቅም ላይ ያዋላቸውን የቴክኖሎጂ ውጤቶች በዝርዝር አስቀምጧል፡፡ መንግስት የሚያካሂደው ይህ ክትትል ሃሳብን የመግለጽ፣ የመደራጀት እና መረጃ የማግኘት ነጻነቶችን የሚጥስ ነው፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በተሰኘው እና ሙሉ ባለቤትነቱ በመንግስት በተያዘው ብቸኛ የቴሌኮም አገልግሎት ሰጭ አማካኝነት መንግስት የሞባይል እና የኢንተርኔት አገልግሎትን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩ ክትትል የማድረግ ስልጣኑን ባልተገባ መልኩ እንዲጠቀም ምቹ ሆኖለታል፡፡
በሂዩማን ራይትስ ዎች የቢዝነስ እና ሰብዓዊ መብቶች ዳይሬክተር አርቪድ ጋንሰን “የኢትዮጵያ መንግስት የቴሌኮም አገልግሎትን በመቆጣጠርየተቃውሞ ድምጾችን ለማፈን እየተጠቀመበት ነው” ብለዋል፡፡ አርቪድ ጋንሰን እንዳሉት “የኢትዮጵያን ህገወጥ የክትትል ተግባር ለማቀላጠፍ ምርቶችን እና አገልግሎቶችን እያቀረቡ የሚገኙ የውጭ ሃገራት ድርጅቶች የመብት ጥሰት ወንጀል ተባባሪ የመሆን እድላቸውን እያሰፉት ነው::”
ሪፖርቱ እ.ኤ.አ ከኖቬምበር 2012 እስከ ጃንዋሪ 2014 ዓ.ም. ባለው ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ እና ሌሎች 10 ሃገራት የሚገኙ የጥቃቱ ሰለባዎችን እንዲሁም የቀድሞ የደህንነት ሠራተኞችን ባካተቱ ከ100 በላይ ቃለ-መጠይቆች ላይ የተመሰረተ ነው ፡፡ የቴሌኮም አገልግሎት ስርዓቱን መንግስት ሙሉ በሙሉ ስለሚቆጣጠረው የኢትዮጵያ የደህነነት ባለስልጣናትም ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የስልክ ተጠቃሚዎችን የተቀረጸ የስልክ መልዕክት ልውውጥ ያለምንም ገደብ ያገኛሉ፡፡ አንድም ሕጋዊ ሥርዓት ሳይከተሉ ወይም ያለምንም የበላይ አካል ተቆጣጣሪነት በመደበኛነት እና በቀላሉ የስልክ ልውውጦችን ይቀርጻሉ።
ከታገዱ ድርጅቶች ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል ተወንጅለው በዘፈቀደ የሚታሰሩ ሰዎች ላይ ህገወጥ ምርመራ በሚደረግበት ወቅት ከቤተሰብ አባላት እና ከጓደኞቻቸው ጋር ያደረጓቸውን እና በተለይም ደግሞ የውጭ ሀገራት ቁጥር ያላቸውን የተቀረጹ የስልክ ውይቶችን ያስደምጧቸዋል፡፡ በሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ወቅት የሞባይል ኔትወርኮች የሚዘጉ ሲሆን የተቃውሞ ሰልፍ ተሳታፊዎች የሚገኙባቸው አካባቢዎችም ከሞባይል ስልኮቻቸው በሚገኙ መረጃዎች አማካኝነት ተለይተው ይታወቃሉ፡፡
አንድ የቀድሞ የተቃዋሚ ፓርቲ አባል ለሂዩማን ራይትስ ዎች ሲናገር “አንደ ቀን አሰሩኝ እና ሁሉንም ነገር አሳዩኝ፡፡ ሁሉንም የስልክ ልውውጦቼን ዝርዝር ካሳዩኝ በኋላ ከወንድሜ ጋር ያደረኩትን የስልክ ንግግር አሰሙኝ፤ ያሰሩኝ በስልክ ስለፖለቲካ ስላወራን ብቻ ነው፤ ለመጀመሪያ ጊዜ የያዝኩት የራሴ ስልክ ነበርና ከዚያ በኋላ በነጻነት ማውራት የምችል መስሎኝ ነበር፡፡”ብሏል
መንግስት በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ማንኛውንም አይነት ነጻ እና ጠንከር ያለ ትንተና የሚያቀርቡ ድረ-ገጾችን በማገድ መረጃ የማግኘት ነጻነትን ገድቧል፡፡ ሂዩማን ራይትስ ዎች እና በኢንተርኔት ደህነንት እና መብቶች ላይ ምርምር የሚያደርገው የቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲ ሲትዝን ላብ የጥናት ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ በ2013 ዓ.ም ያደረጉት ሙከራ ኢትዮጵያ የተቃዋሚ ቡድኖችን፣ የመገናኛ ብዙኃንን እና የብሎገሮችን ድረ-ገጾች እንደምታግድ አረጋግጧል፡፡ ነፃ መገናኛ ብዙሃን እምብዛም በሌሉበት እንደ ኢትዮጵያ ባለ ሀገር ከድረ ገጾች የሚገኙ መረጃዎችን ማግኘት መቻል እጅግ ወሳኝ ጉዳይ ነው።
የኢትዮጵያ መንግስት በሞባይል ተጠቃሚዎች ላይ የሚያደርገው ክትትል ብዙ ጊዜ የኦሮሞ ብሔር አባል የሆኑ ሰዎችን ዒላማ ያደርጋል። በቁጥጥር ስር የዋሉ ሰዎች ለኦሮሞ ሕዝብ ሰፋ ያለ የራስ ገዝ አስተዳደር ለማጎናጸፍ የሚንቀሳቀሰው የኦሮሞ ነጻነት ግንባርን ከመሳሰሉ የታገዱ ድርጅቶች ጋር ግንኙነት ስለማድረጋቸው ወይም የእነዚህ ቡድኖች አባላትን በተመለከተ መረጃ እንዲሰጡ በማስገደድ የእምነት ቃል ለመቀበል የተጠለፉ የስልክ ልውውጦች ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ በሃገሪቱ አወዛጋቢ የጸረ-ሽብር ህግ መሰረት በፍርድ ቤት ትእዛዝ መሰረት ስለመፈጸማቸው ምንም አይነት ማሳያ በሌለበት ሁኔታ የተጠለፉ የኢሜይል እና የስልክ ልውውጦች ለፍርድ ቤት በማስረጃነት ይቀርባሉ፡፡
ከኢትዮ ቴሌኮም ዳታቤዝ ውጭ በሆኑ የስልክ ቁጥሮች ከኢትዮጵያ ውጭ ስልክ የተደወለላቸው ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ ተደርጎባቸዋል። በዚህም ምክንያት በርካታ ኢትዮጵያዊያን በተለይም በገጠራማው የሃገሪቱ ክፍል የሚኖሩ ሰዎች ወደውጭ ስልክ ለመደወል ወይም ከውጭ ሃገራት የሚደወሉ ስልኮችን ለመመለስ ይፈራሉ፤ ይህ ደግሞ በርካታ ዜጎቿ በውጭ ሃገራት ስራ ላይ ለሚገኙባት ሃገር ከፍተኛ ችግር ነው፡፡
በኢትዮጵያ ያለውን የቴሌኮም አገልግሎት ለመቆጣጠር የሚውለው አብዛኛው ቴክኖሎጂ የሚቀርበው ዜድ ቲ ኢ ከተባለው የቻይናው ትልቅ የቴሌኮም ኩባንያ ሲሆን ኩባንያው እ.ኤ.አ ከ 2000 ዓ.ም ጀምሮ በሃገሪቱ ውስጥ የሚገኝ እና በተለይ ደግሞ እ.ኤ.አ ከ2006 ዓ.ም እስከ 2009 ዓ.ም ብቸኛ የቴሌኮም እቃዎች አቅራቢ ሆኖ የቆየ ነው፡፡ ዜድ ቲ ኢ በአፍሪካ እና ብሎም በዓለም ደረጃ የቴሌኮም ኢንዱስትሪ ከፍተኛ ሚና የሚጫወት ነው፤ በማደግ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቴሌኮም ኔትዎርክ እድገትም ቁልፍ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል፡፡ ህገወጥ ከሆነ የሞባይል ክትትል ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን ለመከላከል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ስለመሆን አለመሆኑ ከሂዩማን ራይትስ ዎች ለቀረበለት ጥያቄ ዜድ ቲ ኢ ምላሽ አልሰጠም፡፡
በርካታ የአውሮፓ ኩባንያዎችም በተለይ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ዒላማ ለማድረግ የኢትዮጵያ መንግስት የሚጠቀምበትን ላቅ ያለ የስለላ ቴክኖሎጂ አቅርበዋል፡፡ በዩናይትድ ኪንግደም እና ጀርመን መቀመጫውን ካደረገው ጋማ ኢንተርናሽናል ኩባንያ ፊንፊሸር የተሰኘውን ቴክኖሎጂ እንዲሁም በጣሊያን መሰረቱን ካደረገው ሃኪንግ ቲም ኩባንያ ሪሞት ኮንትሮል ሲስተም የሚባለውን ቴክኖሎጂ ኢትዮጵያ አግኝታለች። እነዚህ ቴክኖሎጂዎች የደህንነት እና የስለላ ተቋማት የተጠቃሚዎችን ኮምፒውተሮችን ዒላማ በማድረግ በፈለጉት ጊዜ የኮምፒውተር ፋይሎችንና መረጃዎችን ለማግኘት እንዲሁም የዒላማውን እንቅስቃሴዎች ለመከታተል ያስችሏቸዋል። እነዚህ ቴክኖሎጂዎች ኮምፒውተሮችን በመክፈት፣ የማለፊያ ቃል (ፓሰዎርድ) በማስገባት እንዲሁም የኮምፒውተር ካሜራዎችን (ዌብ ካም) እና ማይክሮፎኖችን በመክፈት ኮምፒውተሩን ወደ ማዳመጫ መሳሪያነት መቀየር ያስችላሉ፡፡ በዩናይትድ ኪንግደም፣ በሰሜን አሜሪካ፣ በኖርዌይ እና በስዊትዘርላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በእነዚህ የኮምፒውተር ሶፍትዌሮች አማካኝነት ዒላማ ከተደረጉ ሰዎች መካከል ይገኙበታል፤ በሰሜን አሜሪካ እና ዩናይትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ መንግስት ከፈጸማቸው ሕገወጥ የመረጃ ጠለፋዎች ጋር የተያያዙ ክሶች ለፍርድ ቤቶች ቀርበዋል። ዒላማ ከተደረጉ የኢትዮጵያውያን ኮምፒውተሮች የተወሰዱ የስካይፕ ንግግሮች የመንግስት ደጋፊ በሆነ ድረ ገጽ ላይ እንዲወጣ ተደርጓል።
የሰብዓዊ መብቶች ይዞታቸው ደካማ የሆነ መንግስታት የቴክኖሎጂ ምርቶቹን እንዳያገኙ ወይም እንዳይጠቀሙ የሚያግድ ትርጉም ያለው አሰራር ይኖረው እንደሆነ ሂውማን ራይትስ ዎች ለጋማ ጥያቄ ቢያቀርብም ኩባንያው ምላሽ አልሰጠም፡፡ ሃኪንግ ቲም በአንጻሩ ምርቶቹ ያለአግባብ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ የተወሰነ ቅድመ ጥንቃቄ የሚያደርግ ቢሆንም እነዚህ ቅድመ ጥንቃቄዎች ለኢትዮጵያ መንግስት በተሸጡት ምርቶቹ ላይ ስለመተግበራቸው ሊያረጋግጥ አልቻለም፡፡
“ኢትዮጵያ በውጭ የሚገኙ የተቃዋሚ አባላትን ለማጥቃት የምትጠቀማቸው የውጭ ሃገራት ቴክኖሎጂዎች ቁጥጥር የሌለበት የዓለምዓቀፍ ንግድ ከፍተኛ አደጋ እየፈጠረ ስለመሆኑ የሚያሳይ አደገኛ ምሳሌ ነው” ያሉት ጋንሰን “የእነዚህ መሳሪያዎች እና ቴክኖሎጂዎች አምራቾች መሳሪያዎቹ ያለአግባብ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ የሚያስችሉ አስቸኳይ እርምጃዎችን መውሰድ እንዲሁም በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ዒላማ ለማድረግ ስራ ላይ ስለዋለው ቴክኖሎጂ ምርመራ ማድረግ እና በኢትዮጵያ የሚያካሂዱት ስራ የሰብዓዊ መብቶች ላይ የሚያደርስውን ተፅዕኖ መፈተሽ አለባቸው፡፡” ብለዋል።
እንዲህ አይነት በጣም አደገኛ የስለላ ሶፍትዌሮች በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ምንም ዓይነት ቁጥጥር አይደረግባቸውም እንዲሁም በሃገራት ደረጃ ያለው ቁጥጥርም በቂ አይደለም አልያም የውጭ ሽያጫቸው ላይ ገደብ አይጣልም በማለት ሂዩማን ራይትስ ዎች ይገልጻል፡፡ በ2013 ዓ.ም. በመብት ጉዳዮች ላይ የሚሰሩ ቡድኖች ጉዳዩን አስመልክቶ ለኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ድርጅት (ኦኢሲዲ) አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን አቤቱታው እንዲህ አይነት ቴክኖሎጂ በባህሬን የሚገኙ የመብት ተሟጋቾችን ለመከታተል ጥቅም ላይ ውሏል፤ ሲትዝን ላብ መሳሪያዎቹና ቴክኖሎጂው ከ25 በላይ ሃገራት ጥቅም ላይ እንደሚውሉ የሚያሳይ ማስረጃ አግኝቷል የሚል ነው፡፡
በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ጥበቃ የሚደረግላቸው የግላዊ ጉዳይ፣ ሃሳብን የመግለጽ፣ መረጃ የማግኘት እና የመደራጀት መብቶች በኢትዮጵያ ሕገ መንግስት ውስጥም ተካተዋል፡፡ ነግር ግን የኢትዮጵያ መንግስት የሚያካሂደውን ህገወጥ ክትትል ለመከላከል የሚያስችል የህግ አውጭ እና የህግ ተርጓሚ አካላት የሚከተሉት አሰራር የለም ወይም ብዙም ዋጋ አይሰጠውም። አደጋውን የበለጠ የከፋ የሚያደርገው ደግሞ በኢትዮጵያ እስር ቤቶች በሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች ላይ በስፋት የሚፈጸመው ማሰቃየት እና ያልተገባ አያያዝ ነው፡፡
ኢትዮጵያ ክትትል የማድረጊያ ቴክኖሎጂዎችን የምትጠቀምበት መጠን ውሱን የሚሆነው በአቅም ምክንያት ወይም በቁልፍ የሚኒስቴር መስሪያቤቶች ላይ ሙሉ እምነት ለማሳደር ካለመቻል ጋር የተያያዘ ሊሆን እንደሚችል ሂዩማን ራይትስ ዎች ገልጿል፡፡ ሆኖም ይህ አቅም ይበልጥ እያደገ በመጣ ቁጥር በሞባይል እና ኢሜይል ላይ የሚካሄደው ህገ ወጥ ክትትል የበለጠ ሊሰፋ ይችላል።
በርካታ ኢትዮጵያዊያን መንግስት ፍጹም የሆነ ክትትል የማድረግ አቅም እንዳለው ስለሚያስቡ ራሳቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ሳንሱር የሚያደርጉ ሲሆን ይህም ኢትዮጵያዊያን በቴሌኮም ኔትዎርኮች ላይ በተለያዩ ርዕሶች ዙሪያ በሚያካሂዱት ውይይት ሃሳባቸውን በግልጽ ከመሰንዘር እንዲቆጠቡ በማድረግ መንግስት በተጨባጭ ማድረግ ከሚችለው በላይ ቁጥጥሩ የከፋ ተጽእኖ እንዲኖረው አድርጓል። የሞባይል አገልግሎት ሽፋን እና የኢንተርኔት አገልግሎት እጅግ ውስን በሆነበት በተለይ በገጠሩ የኢትዮጵያ ክፍል ራስን ሳንሱር ማድረግ የተለመደ ሆኗል፡፡ ዋናው የመንግስት የመቆጣጠሪያ መንገድ በጣም ሰፊ የሆነው የመረጃ አቀባዮች መረቡ እና እስከታች የማህበረሰብ ስርዓት ድረስ የተዘረጋው የክትትል መንገዱ ነው፡፡ ይህም አብዛኞቹ በገጠር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የሞባይል ስልኮችን እና ሌሎች የቴሊኮምዩኒኬሽን ቴክኖሎጂዎችን እንደ ተጨማሪ የመቆጣጠሪያ መሳሪያ አድርገው እንዲያዩ እንዳደረጋቸው ሂዩማን ራይትስ ዎች ለመረዳት ችሏል፡፡
ጋንሰን እንዳሉት “የኢትዮጵያ የቴሌኮም አገልግሎት እያደገ በሄደ ቁጥር አስፈላጊው የህግ ጥበቃ እንዲተገበር እና የደህንነት ሰራተኞች በሰዎች ግላዊ ግንኙነቶች ላይ ያልተገደበ ክትትል እንዳያደርጉ ያለው አስፈላጊነትም ይጨምራል፡፡” “የሞባይል እና የኢንተርኔት ቴክኖሎጂዎች ወደ ሃገር ውስጥ ሲገቡ ዴሞክራሲን ለመደገፍና የሃሳቦች እና አስተያየቶች ስርጭትን እንዲሁም ሃሳብን የመግለጽ ነጻነትን የበለጠ በሚያመቻች መልኩ እንጂ የህዝብን መብት ለማፈን ጥቅም ላይ መዋል የለባቸውም፡፡”

Ethiopia will be a country to run to


by Tedla Asfaw
I appreciate the contribution Professor Minga Negash and Professor Seid Hassan made on the 3rd conference of the Center for Rights of Ethiopian Women (CREW) in Silver Spring, MD last week. They shared with us their study why Ethiopians both educated and uneducated old and young have left Ethiopia in the last two decades in large numbers. The analysis is good for policy makers and politicians.At least 115,465 Ethiopians have been repatriated from Saudi Arabia
As you all know very well the regime in power in Ethiopia for more than two decades is calling itself “YeLemate Mengiste” and “You are free to go out of Ethiopia”. “Freedom” to go out of Ethiopia for our young sisters turned out to be sweating as house slaves in Gulf Nations. Death, beating, rape, jailing and deportation has become common.
The third CREW gathering last week focused on the suffering of our women and I wonder if Professor Minga Negashe and Seid Hassan’s work have contributed to that burning issue of our sisters. Someone has to do the translation and share it with our sisters suffering as housemaids in the Gulf Nations at this very moment.
Yes Ethiopians young both men and women are running away for better life or for freedom. Middle Eastern airlines and houses are filled by skilled and unskilled Ethiopians respectively. Our famous athletes make huge money on Arabian lands.
However, we have not seen the well established Ethiopians in these countries and our top athletes saying a word about the suffering of our sisters they witnessed closely. The Arab medias attack of Ethiopians as dangerous people never was challenged by capable Ethiopians out of fear of loosing their jobs and big pay.
Most of our “educated” out of Ethiopia live in fear too. I have not seen from your piece the urgency of our sisters situations in Gulf Nations. Diaspora Ethiopians took it as urgent issue and mobilized to save lives. We know Diaspora is divided. But we have proven to anti Ethiopians that we will not take too much humiliations. Zeraye Deresse did not take it neither Moges Asgedom nor Abraha Deboche.
Leaving our homeland in search of freedom or better life have not taken our connection with Ethiopia and Ethiopians. The reaction in Saudi Arabia to the barbarism against Ethiopians by Ethiopians there, “Oromo, Tigre, Amhara, Gurage, etc, Christian or Muslims, we are one cry” and the hundreds thousands rally in support of our people in major cities of the world make me proud to be an Ethiopian.
I am very certain that Ethiopia will attract her children back home when the “Federal” bantustaization wall is dissolved and we all use Ethiopia’s land and resources for the benefit our people equally. The bottom line is establishing government for the people by the people.

በአዲስ አበባና አካባቢዋ የጅብ መንጋ ሰዎችን መብላቱ በምልኪነት እያነጋገረ ነው


ነፃነት ዘለቀ (ከአዲስ አበባ)
ሙከራውን ማድረጉ ቢያንስ ኪሣራ የለውም፡፡ ውጤታማነቱን ግን እጠራጠራለሁ ብቻ ሣይሆን እንዲያውም መሣቂያ እንዳያደርጉን እሰጋለሁ፤ ክፉዎችና በሰው ስቃይ የሚደሰቱ ስለሆኑ በእሪታችን ቢሣለቁብን ማን ይከሳቸዋል? ከስም ባለፈ የሰላምን ምንነት ከማያውቅ ወያኔ በሰላማዊ መንገድ ችግርንHyena's in Addis Ababa causing problems ማስረዳትና መፍትሔ ለማግኘት መመኘት ከምኞትና ከህልም አያልፍም፡፡ እናም ወያኔን በእሪታ ለማስበርገግ የሚቻል አይመስለኝም፤ ተስፋ ለማስቆረጥ አይደለም – ተስፋ ብሎ ነገር ቀድሞውንም ከሀገራችን ከጠፋች ሰንብታለችና ማንም ማንንም ተስፋ ሊያስቆርጥ አይቻለውም፡፡ መቼም የጨነቀው እርጉዝ ያገባል ነውና ወደአእምሯችን የመጣልንን ዘዴ ሁሉ አሟጠን መጠቀሙን የመደገፍ የሞራል ግዴታ ስላለብን እንጂ በአራት ከተሞች አይደለም በአራት መቶ ከተሞች እሪታችንን ብናቀልጠው ወያኔ ንቅንቅ አይልም፤ በጩኸታችን ከማላገጥም በዘለለ አንጀቱ በሀዘኔታ አይላወስም፡፡ የጅቦች ስብስብ በጩኸት እሩምታ ሣይሆን በአልሞ ተኳሽ አናብስት ነው የማያዳግም እርምጃ ሊወሰድበት የሚገባ፡፡ ዓሣማው ወያኔ በሰላማዊ መንገድ ይወገዳል ወይም በምርጫ ሥልጣኑን ያስረክባል ብላችሁ ተጃጅላችሁ የምታጃጅሉ ወገኖች ካላችሁ – እንዳላችሁም ይታወቃል – ሕዝብን ከምታነሆልሉ ሌላ አማራጭ ብትፈልጉ ይሻላልና ጊዜና ምኞትን አታባክኑ፡፡ ሕዝቡ በዚህ ከዳሎል እሳተ ገሞራ ይበልጥ በሚያቃጥል የኑሮ ውድነት እየተቀቀለና እየተገነፈለ በግፍ አገዛዝ እየተሰቃዬ ባለበት ወቅት ወደ ተቃዋሚ ጽ/ቤቶች በብዛት የማይጎርፈው ለምን እንደሆነ መገንዘብ ተገቢ ነው፡፡ የደነዘዘ የመሰለው የሚተማመንበት አታጋይ ድርጅት ያገኘ መስሎ ስላልታየው ሆን ብሎ አድፍጦ እንጂ አንድ ሁነኛ ድርጅት ቢያገኝ በደቂቃዎች ውስጥ ምን ሊሠራ እንደሚችል በበኩሌ ይገባኛል – ሚያዚያ 30/97ን እዚህ ላይ ማስታወስ ይቻላል፡፡ ነገር ግን ሕዝቡ እንደዚያች  “ሙሽራው እየመጣ ነው፤ በተሎ ተዘጋጂ!” እየተባለ በተደጋጋሚ እንደተነገራትና የሚባለው ውሸት መሆኑን ስትረዳ “ካልታዘልኩ አላምንም” እንዳለችው ዕድለቢስ ሙሽሪት ሆኗልና እንዳንዳንድ የዋህ ታዛቢዎች ለነፃነት የመታገል ፍላጎቱ እንደተቀዛቀዘ የሚነገርለት ሕዝብ የሚያዋጣ መስሎ የሚታየው ታግሎ የሚያታግል ድርጅት ቢያገኝ ምን ተዓምር ሊሠራ እንደሚችል በቅርብ የምናየው ይመስለኛል፡፡ መነሻየ ወዳልሆነ ነገር ለምን ገባሁ?
አሣዛኝ ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ አዲስ አበባና አካባቢዋ በጅብ መንጋ እየተወረረች ብዙ ዜጎች እየተበሉ ነው፡፡ በፉሪ ቆሼ ተራ በሚባለው አካባቢ፣ በአራት ኪሎ ግንፍሌ አካባቢ፣ ኮተቤ አዲሱ መንገድ አካባቢ ወዘተ. ሰዎች በጅብ መንጋ እየተጠቁ ሕይወታቸውን እያጡ ነው፡፡ ፍየልና በጎችማ በቀንም ሣይቀር እየተበሉ ነው፡፡ ጅብ ተፈጥሯዊ የሌሊት ይትበሃሉን ለውጦ ቀን ከሰው ጋር እየተጋፋ ያሻውን እያደረገ ነው፡፡ ከፍተኛ አደጋ ውስጥ ነን፡፡ “አንበሣን ፈርቼ ዛፍ ላይ ብወጣ ነብር ጠበቀኝ” እንደሚባለው የኢትዮጵያን ሕዝብ ለማጥቃት ከወያኔ እስከ ዐረብ ጀማላ፣ ከ“ፌዴራል” ሠራዊት እስከ ጅብ አራዊት፣ ከተፈጥሮ ድርቅ እስከ ሰው ሠራሽ የቤተ ሙከራ ቫይረስ ሁሉም ይህን ዘመን ዳግም የማያገኘው ያህል በመቁጠር ይመስላል አናት በአናት ይረባረብበት ይዟል፡፡ የመጨረሻ ያድርግልን፡፡ ይሄ ሰሞነኛ የተፈጥሮ የጅብ መንጋ ደግሞ በሚገርም ሁኔታ ከወያኔ ጅቦች ላይ ተደምሮ ሕዝቡን መቆሚያ መቀመጫ እያሳጣ ይገኛል – ሕጻናትን ከጉያ እየነጠቀ መውሰድም ይዟል፡፡ ምን ዓይነት ፍርጃ ነው ጎበዝ!
እስኪ ይህችን ሴት እንዘንላት፡፡ በጀግንነቷና በአስተዋይነቷም እናክብራት፡፡ ነፍሷንም በነያዕቆብና በነአብርሃም ነፍሳት ጎን ለጎን እንዲያስቀምጥ ፈጣሪን እንለምንላት፡፡ የጀግንነት መገለጫ በግድ የመሣሪያ ተኩስና ግዳይ ማስቆጠር ብቻም አይደለም፡፡ እንዲህ ነው ታሪኩ፡፡
ድርጊቱ ከተፈጸመ አንድ ወር አልሞላውም፡፡ ሴትዮዋ ሥራ ለመግባት እንደወትሮዋ ማለዳ ላይ ትነሣና ትራንስፖርት ወደምታገኝበት ቦታ ጉዞዋን ትጀምራለች፡፡ ከቤቷ ወጥታ ጥቂት እንደተጓዘች ግን በጅቦች ትከበባለች፡፡ ይህች ቆራጥ ሴት የምታደርገውን ብታጣ ሞባይሏን ታወጣና ለባለቤቷ እንዲህ ትላለች፤ “ … አደራህን ከማንም ሰው ጋር እንዳትጣላ፡፡ ሰው ገደላት ብለህ ማንንም እንዳትጠረጥር፡፡ በጅቦች ተከብቤያለሁ፤ ሊበሉኝ ስለሆነ በጭራሽ አልተርፍምና እስከወዲያኛው ደህና ሁኑልኝ፤ ልጆቼንም ሣምልኝ፡፡…” ብላ ንግግሯን ከመጨረሷ የከበቧት ጅቦች ዘረጠጧት፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ቤተሰብና ጎረቤት ሲደርስ ከፀጉሯና ከጥፍሯ በስተቀር ሌላ የረባ የሰውነት ክፍል አላገኙም፡፡ በዚህ መልክ በአሁኑ ሰዓት በአዲስ አበባና አካባቢዋ በጅብ መንጋ እየደረሰ ያለውን ያልተለመደ ወረራና ጥቃት ብናይ ምን መቅሰፍት ታዘዘብን የሚያስብል ትንግርት እንታዘባለን፡፡
ይህ ሁሉ ከወያኔ ጅቦች ያለፈ የእውነተኛ ጅቦች አስቀያሚ ድርጊት ምን ያመለክታል? ምልኪው ምንድን ነው?
ትናንት ማታ የሆነ ቦታ ከትላልቅ ሰዎች (elders)  ጋር እጫወት ነበር፡፡ ከልምድና ከአያት ከቅድመ አያት ከሰሙት ተነስተው የተገነዘቡትን ሲነግሩኝ ፈራሁ፡፡ የፈራሁት እኔም ከአንዱ ቦታ ስመጣ ወይም ወደ አንዱ ቦታ ስሄድ ጅብ እንዳያነክተኝ በመስጋት አይደለም፡፡ እንዲያ ብቻ ቢሆን ዕዳው ገብስ በሆነ – ያንድ ሰው ጉዳይ ነውና፡፡ ምልኪው ጥሩ ስላልሆነ ነው ክፉኛ የደነገጥሁት፡፡ ባህላችን በምልኪ ያምናል፤ እኔም፡፡
የጅቦች ባልተለመደ ሁኔታ እንደዚህ በጠራራ ፀሐይ ሣይቀር ሰዎችን መተናኮልና መቆርጠም ምልኪው በግምባር ክፉ ዘመን የሚመጣ መሆኑን በግልጽ የሚያመለክት ነው ይላሉ አብረውኝ ያመሹ “የምልኪ ኤክስፐርቶች”፡፡ ድርቅ ሊሆን ይችላል፤ ጦርነት ሊሆን ይችላል፤ የተፈጥሮ መቅሰፍት ሊሆን ይችላል፡፡ ብቻ አደጋ አለ አሉኝ፡፡ ለነገሩ የወያኔን የመጨረሻ ሰዓታት እየጠበቀ ላለ እንደኔ ያለ ሞኝ ዜጋ የወደፊቱ ጊዜ ከእስካሁኑ አሳሳቢ እንደሚሆን ቢገምት አይፈረድበትም፡፡ ባህላዊ ሥነ ቃሉም እኮ “እንዲህ ጨሶ ጨሶ የነደደ እንደሆን፤ ያመዱ ማፍሰሻ ሥፍራው ወዴት ይሆን” ይላል፡፡ ስለሆነም የምልኪውን መፃኢ ውጤት ማለትም አደጋውን ፈጣሪ ቀለል እንዲያደርግልን መጸለይ እንጂ ወደፊት – በጣም በቅርቡ – መሬትን ከሰማይ የሚደባልቅ ከፍተኛ ሀገራዊ ቀውስና ሚሌኒየማዊ የሪከርድ ደረጃ ሊሰጠው የሚችል አደጋ ሊከሰት እንደሚችል ከግምት ባለፈ እርግጠኛነት መተንበይ ይቻላል፡፡ አሁን እኮ ፊሽካው በኦፊሴል ባለመነፋቱ እንጂ ወያኔንና ጥምብ ሥርዓቱን የሚያስወግደው ሕዝባዊ ጦርነት ተጀምሯል፡፡ “እኔም በአንድ ቀን አልተቆመጥኩም” ብላለች አንዷ አክስቴ – ለልጇ፡፡ ጓዶች! ደርግ የወደቀው ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም ነው እንዴ? ውኃ ሲወስድ እያሳሳቀ መሆኑ ቀረ እንዴ? የነበረ አለ፤ ያልነበረ እንደ አዲስ አይመጣም፡፡ ወያኔዎች ሲወድቁ የተፈጠሩባትን ዕለት እንደ ኢዮብ አምርረው እንደሚራገሙና – ሊያውም ለመራገምም ዕድል ካገኙ ነው – ከዚያም ባለፈ እንደጪስ በንነው እንደሚጠፉ ቅንጣት ልንጠራጠር አይገባም፡፡ እናያለን!! ምን ቀረው?
ልብ አድርጉ፡፡ በቦቅቧቃነቱ የሚታወቀው ጅብ ልብ አግኝቶ እንኳንስ የቆመ ሰው ሊጥል ሞቶ አሳቻ ቦታ ላይ የወደቀን የሰው ሬሣ ለመብላት ራሱ ስንትና ስንት የመጠጋትና የመፈርጠጥ maneuvering ካደረገ በኋላ ነው እንደምንም ደፍሮ የሚጠጋና የሚበላ የነበረ፡፡ ጥላውን እየፈራ እንትኑን የትም እየዘራ አይግባኙን የሚሸመጥጥ ጅብ በርግጥም አንዳች ምልኪያዊ ነገር የልብ ልብ ካልሰጠው በስተቀር እንዲህ ያለ ድፍረት ሊያገኝ አይችልም፡፡ ለማንኛውም እግዚአብሔር ኢትዮጵያ ሀገራችንንና ሕዝቧን ይባርክ፤ ከጠላቶቿ ወጥመድም ይጠብቃት፡፡ ግን ግን አሁንም ፈራሁ …

“ለውጡ እንደቀረበ ጥርጥር የለኝም” ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፣ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር


ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ከሁለት ወር በፊት ወደ አሜሪካና የአውሮፓ አገራት ለስራ ጉብኝት ሄደው ነበር፡፡ አሁንም ወደ አሜሪካ ጉዞ ሊያደርጉ እንደሆነ ሰምቻለሁ፡፡ የአሁኑ ጉዞ አላማ ምንድን ነው?
Eng. Yilkal Getnet Semayawi party chairman with Negere Ethiopia newspaper
ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፣ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር
ኢንጅነር ይልቃል፡- መጀመሪያ ያደረኩት ጉዞ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች የፓርቲውን አላማና ፕሮግራም፣ የሰራናቸውን እንዲሁም ወደፊት ልንሰራቸው ያሰብናቸውን ስራዎች፤ ሰማያዊ እንደ አዲስ ኃይል ሲመጣ የቆመላቸው ሀሳቦችና እምነቶች ምን እንደሆኑ ለማስተዋወቅ ታስቦ የተደረገ ነበር፡፡ የአሁኑ ግን ከበፊቱ የተለየና ለሰማያዊ ሊቀመንበር በሚል በቀጥታ በአሜሪካ መንግስት ስቴት ዲፓርትመንት የተደረገ ግብዣ ነው፡ ፡ የአሁኑ ወጣት የአፍሪካ መሪና ወደፊትም ለአገራቸው መሪ ሊሆኑ የሚችሉ፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ጥሩ ስራ የሰሩ፣ በውድድር ከተመረጡ በኋላ በአሜሪካ መንግስት ስቴት ዲፓርትመንት በሚደረግ ምርጫ መመዘኛዎቹን ለሚያሟሉ ሰዎች የሚሰጥ እድል ነው፡፡ በመመዘኛዎቹ መሰረት በማሸነፌ የአሜሪካ መንግስት ሙሉውን ወጭ ሸፍኖ ለሶስት ሳምንት በአሜሪካ የመንግስት አወቃቀርና ዴሞክራሲን ጨምሮ በተግባር የሚሰጡ ስልጠናዎችን የማግኘትና፣ የአሜሪካ መንግስት ባለስልጣናትም ባሉበት ከተለያዩ ተቋማት ጋርም ለመገናኘት እድል ይኖረኛል፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ከሌሎች የአፍሪካ አገራት የፖለቲካ መሪዎች ጋር ተወዳድረው ነው ያሸነፉት ማለት ነው?
ኢንጅነር ይልቃል፡- አዎ! ግን ሌሎች ያሸነፉ ተጨማሪ ሰዎች ይኑሩ አይኑሩ አላውቅም፡፡ ይህ የፕሬዝዳንቱም ‹ኢኒሸቲቭ› ይመስለኛል፡፡ ለእኔ ግን የተሰጠኝ አዲስ ትውልድ አመራሮች፣ ወደፊትም በአገራቸው መሪ መሆን የሚችሉ፣ ስትራቴጅካሊ የሚያስቡ፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይም ሆነው መልካም ስራ ለሰሩ ሰዎች የሚሰጥ ልዩ የጉብኝት እድል ነው፡፡ በአጠቃላይ ውድድርም ተደርጎ የሚወሰድ ነው ማለት ይቻላል፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- የአሜሪካ መንግስት ይህንን እድል ሲሰጥ እርስዎ እንደ መሪም ሆነ ሰማያዊ እንደ ፓርቲ ያሸነፋችሁበትን ዋና ዋና መመዘኛዎች ነግረዋችኋል?
ኢንጅነር ይልቃል፡- ሲመርጡኝ ዝርዝር መረጃዎችን ወስደዋል፡ ፡ መሰረታዊ የሚባሉትን ለምሳሌ ያህል የፖለቲካ ቆይታዬ፣ የትምህርት ዝግጅቴን፣ በፖለቲካው ውስጥ የነበረኝን ተሳትፎ የመሳሰሉትን መረጃዎች ለእጩነት በቀረብኩበት ወቅት ከእኔ ወስደዋል፡፡ ከዛ በኋላ ያስመረጠኝን ዝርዝር መስፈርት አላውቅም፡፡ ነገር ግን ወጣት (እስከ 45 አመት ባለው ውስጥ)፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ መልካም ስራ የሰራ፣ ወደፊትም የአገሩ መሪ ሊሆን የሚችል የሚሉት ዋና ዋና መመዘኛዎች እንደሆኑ አውቃለሁ፡ ፡ ይህም በተለይ ከሰማያዊ አንጻር ከሁለት ነገሮች አኳያ እንድናየው ያደርጋል፡፡ አንደኛው በምስራቅ አፍሪካ ያለውን ፖለቲካና እስካሁን ጠቅልሎ የያዘው ኢህአዴግ ነበር፡፡ ሌላ አማራጭ እንደሌለ አድርጎ ነበር የሚያየው፡፡ ሆኖም እንደዚህ አይነት እድል እንደ አሜሪካ ባለ ትልቅ መንግስት የተቃዋሚ መሪ የተለየ ስራ ሰርቷል ተብሎ ሲጋበዝ ሰማያዊ ፓርቲ አዲሱንና ወደ ፖለቲካ ያልመጣውን ትውልድ ወደ ፖለቲካው ለማምጣት በሚያደርገው ጥረት እንደ አንድ ማበረታቻ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል፡፡ ይህ በሌሎች መስኮች ከምናደርጋቸው የዲፕሎማሲ ስራዎች በተጨማሪ ለሰማያዊ ፓርቲ ከሌሎች ፓርቲዎች በተለየ ይህኛው ግብዣ ሲደረግለት ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡
ከአሁን በፊት ለሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በአሜሪካ ኤምባሲ ውስጥ የ35 አገራት ኤምባሲዎች የ‹ኢትዮጵያ ፓርትነርስ ግሩፕ› የሚባለው ሲደረግ በአመታዊ ስብሰባቸው ላይ ዋና ተናጋሪ ሆኜ ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካና ስለ ሰማያዊ ፓርቲ ዋና የትግል እንቅስቃሴና የወደፊት አላማችን እንዳስረዳ የተለየ እድል ተሰጥቶኛል፡፡ ይህም ለፓርቲው ሌት ተቀን ለሚሰሩ ወጣቶች፣ እንዲሁም ሁል ጊዜም ቢሆን ወጣቱ ተከታይና ጀሌ እግረኛ ከመሆን አልፎ ራሱ ኃላፊነት የሚወስድ፣ መምራትና የራሱን መሪዎች ማውጣት የሚችል ትውልድ መምጣቱን የሚያሳይ መልካም ጅምር ነው፡፡

ነገረ-ኢትዮጵያ፡- የአሜሪካ መንግስት ከ9/11 እንዲሁም ከ1997 ዓ.ም ምርጫ በኋላ ሶማሊያ ውስጥ ባለው ጥቅም ኢህአዴግ ላይ እስከመጨረሻ ግፊት ማድረግ አልቻለም ነበር፡፡ አሁን ለእርስዎና ለፓርቲዎ ይህን እድል ሲሰጥ ለኢህአዴግ የሚያስተላልፈው መልዕክት ምንድን ነው? የተቃውሞ ጎራውም ቢሆን እስካሁን የሚመራው በ1960ዎቹ ፖለቲከኞች ነው፡፡ አሁን የአሜሪካ መንግስት ይህን እድል ለእርስዎ እንደ መሪና ለሰማያዊ እንደ ወጣት ፓርቲ ሲሰጥ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ የሚኖረው አንድምታ ምንድን ነው?
ኢንጅነር ይልቃል፡- እንግዲህ ይህን ጉዳይ ህዝቡም ሆነ የዓለም አቀፍ የፖለቲካ ማህበረሰቡ እየተረዳው የመጣ ይመስለኛል፡፡ ባለፈው አርባ አመት በገዥውም ሆነ በተቃዋሚው ያለው በአንድ አይነት እድሜና የግራ ርዕዮት የሚሽከረከር ነበር፡፡ ይህም የኢትዮጵያን ፖለቲካም ሆነ ኢትዮጵያን በሁሉም መመዘኛዎች ወደ ፊት ሊያራምድ አልቻለም፡፡ እንዲያውም ጥላቻ፣ ቂምና ቆርሾ፣ የእስር በእርስ መጠላፍና የዜሮ ድምር ፖለቲካ ሆኖ ቆይቷል፡ ፡ ያ ትውልድ ያላመጣውን ውጤትም ወጣቱ ያመጣዋል የሚል ነው፡ ፡ ኢትዮጵያ የወጣት አገር ነች፡፡ 70 ከመቶ የሚሆነው ከ35 አመት በታች ነው፡፡ ይህ የህብረተሰብ ክፍል በውክልና ደረጃም ሆነ አዲስ አስተሳሰብና ከበድ ያለ ነገር ይፈልጋል፣ ከዓለም ከተለያየ አቅጣጫ መረጃ ያገኛል፣ በአስተዳደጉም አንጻራዊ ነጻነት አለው፣ በአመለካከትም ቢሆን ይህ የህብረተሰብ ክፍል ወደ ፊት እየመጣ ነው፡፡ ከዚህም አንጻር በታክቲክም ሆነ በአመለካከት ይህን የህብረተሰብ ክፍል መደገፍ የሚያዋጣና አይቀሬነቱን የሚያሳይ ይመስለኛል፡፡
ዋናው የኢህአዴግ የፖሊሲ መሰረት ማታለል ነው፡፡ ‹‹እኔ ከሌለሁ ኢትዮጵያ ትበታተናለች፡፡›› በሚል የምስራቅ አፍሪካንም ሆነ የሶማሊያን የሽብር ሁኔታ እንደ ማታለያ እየተጠቀመ፤ እነሱ የስጋት ፖለቲካ ውስጥ መግባታቸውን ስለሚያውቅ እሳት የማጥፋት ስራ ነበር የሚሰራው፡ ፡ ይህ ግን መሰረታዊ መፍትሄ የሚያመጣ ሳይሆን ነገሮችን እያዳፈነ፣ ችግሩን እያባባሰ በመሆኑ እንዲሁም የጠቅላይነት ፖለቲካን ለቀጠናውም ሆነ ለኢትዮጵያ እየጠቀመ አለመሆኑ የዓለም አቀፍ የፖለቲካ ኃይሎች ተረድተውታል፡፡ አማራጭ የፖለቲካ ኃይልና መሰረታዊ የሆኑ የዴሞክራሲ መመዘኛዎችን ማምጣት፣ መሰረታዊ የሆኑ የዜጎች ልማትና ዴሞክራሲ ማፋጠን፣ በአቻነት የተመሰረተ ግንኙነትን ካልሆነ በስተቀር በጉልበትና በጠብመንጃ የሚደረገው አገዛዝ እንደማያዋጣ የተረዱበት ጊዜ ነው፡፡ አሜሪካኖች አባቶቻቸው የሞቱበት ነገር (the ideals of ower founding fa­thers) የሚሉት የሰውን ልጅ መብትና የሰብአዊ መብት ማክበር ለሁሉም አገራት መድሃኒት መሆኑን ራሳቸው አፍጋኒስታንና ኢራቅ ውስጥ በነበሩበት ወቅት አይተውታል፡፡ በየመን፣ በምስራቅ አፍሪካዋ ሶማሊያም ቢሆን ተመሳሳይ የእሳት ማጥፋት ፖለቲካ ለውጥ እንዳላመጣ ተገንዝበውታል፡፡ በየ ደረጃው በህዝብ ተሳትፎ የሚያድግ ዴሞክራሲና በዜጎችም ይሁን በአገራት መካከል በእኩልነት ላይ የተመሰረተ ግንኙነት መምጣት ካልቻለ አፋኝነት እንዳልጠቀመ የተረዱበት ጊዜም ይመስለኛል፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- እስካሁን ድረስ ዲያስፖራውም ሆነ አገር ውስጥ ያው የተቃውሞ ኃይል ድምጹን ለማሰማት ሲሞክርም የዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ ትኩረት አናሳ እንደነበር ይታወቃል፡፡ እናንተ ይህንን አጋጣሚ ስታገኙ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡ በስርዓቱ ላይ ትኩረት እንዲሰጥ በአጽንኦት የምታስረዱት ምንድን ነው?
ኢንጅነር ይልቃል፡- አንደኛ ከመንግስት ጋር መስራት በሚሉት መርህ ላይ ኢህአዴግ ስልጣን ስላለው ብቻ በአጭር ጊዜ የጮሌነት ግንኙነት፣ ከዛም በኋላ ለአሸነፈውና የኃይል ሚዛኑ ካደላው ጋር ግንኙነት የማድረግ ዋናው የዘመኑ መገለጫ፣ ስግብግብነትን መሰረት ያደረገ የካፒታሊዝም መርህ ስለሆነ በየትኛውም መንገድ ተሂዶ የአገርን ጥቅም ማስጠበቅ የሚባለው እንደማይጠቅም ማስረዳት እንፈልጋለን፡፡ መንግስት ቢያልፍም በህዝብ ላይ የሚደርሰው በደልና ግፍን እያዩ እንዳላዩ ማለፍ ለዘላቂ የአገራቸው ጥቅም እንደማይበጅ፣ ሁል ጊዜም ቢሆን ግንኙነት መመስረት ካለበት ከአገሪቱና ከአገሪቱ ህዝብ ጋር እንደሆነ፣ ግንኙነቱ ታሪካዊና የህዝብን መሰረታዊ መብቶች ጠብቆ የሚደረግ እንጅ ከአንድ ቡድን ጋር የሚደረግ ግንኙነት ኢትዮጵያን ለመሰለ ታሪክና ክብሩን ለሚወድ ህዝብ ውሎ አድሮ የማይጠቅም መሆኑን፣ በአጠቃላይም የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ፣ መሰረታዊ መብቶችና ሀሳቦች በሚከበርባቸው መልኩ የሚያራምድ አይነት አስተሳሰብን መሰረት ያደረገ ግንኙነት እንዲያደርጉ ነው በዋነኛነት ማሳሰብ የምንፈልገው፡ ፡ ከአንድ ቡድን ጋር የሚደረግ የአጭር ጊዜ ግንኙነት ራሳቸውንም እንደሚጎዳቸው፣ በቀጠናው ይገኛል የሚባለውን መረጋጋትና ሰላምም ሊያመጣ እንደማይችል እንዲረዱት እንፈልጋለን፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ይህን አጋጣሚ በመጠቀም ከዲያስፖራው ጋር በመገናኘት የምትሰሩት ሌላ ድርጅታዊ ስራስ ይኖር ይሆን?
ኢንጅነር ይልቃል፡- አሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት ባደረገልኝ ግብዣ ላይ ለሶስት ሳምንት እቆያለሁ፡፡ የትኬትና ተመሳሳይ ጉዳዮችን ከሚሰሩት የአሜሪካ ሰዎች ጋር ስንነጋገር ከዚህ ውጭ አንድ ወር ያህል አሜሪካን አገር እንደምቆይ ገልጨላቸዋለሁ፡፡ በዚህም አጋጣሚ ባለፈው በአየር ንብረትና በድካም ምክንያት ያላዳረስኳቸው ቦታዎች ላይ ስብሰባ የማካሄድ ሀሳብ አለኝ፡፡ ምን አልባትም ወደ ለንደንና ካናዳ ልሄድ የምችልበት አጋጣሚ ይኖራል፡፡ ይህ እንግዲህ ከዚህ ካለው ስራ፣ ከጉዞ ሰነዶችና ከጊዜም ጋር ተደማምሮ በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ በድርጅታዊ ጉዳይ ላይ ለመስራት እቅዱም ሀሳቡም አለን፡፡ እዚያው ያሉት ደጋፊዎቻችንም በጉዳዩ ላይ እየሰሩበት ይገኛሉ፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ወደ ሌላ ርዕሰ-ጉዳይ ልውሰድዎትና፣ ባለፈው እሁድ ሴቶች በተሳተፉበት የታላቁ የጎዳና ላይ ሩጫ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የተለያዩ ጥያቄዎችን አንስታችኋል በሚል ከተያዙ በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ ‹‹መረጃን ለማሰባሰብ›› በሚል ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል፡፡ ይህን እንዴት ያዩታል?
ኢንጅነር ይልቃል፡- በዚህ ጉዳይ ከማዘንና ከማፈር ውጭ የምለው ነገር አይኖርም፡፡ ኢህአዴግ በዴሞክራሲ እየማለ፤ ለዜጎች እኩልነት፣ ለጎሳና ሀይማኖት እኩልነት፣ ለሴቶች እኩልነት ጠብመንጃ አንስተን በመዋጋት የልጅነት እድሜያችንን በበርሃ አጥፍተናል እያሉ፤ 23 አመት ቆይተው ግን ሴቶች ለነጻነት በተሰለፉበት ቀን ስለ አገራቸው አንድነትና ስለ መሰረታዊ መብቶች የጠየቁ ሰዎችን እስር ቤት ሲያጉሩ ምን ያህል የማይማርና ወደ ኋላ እየተንደረደረ የሚገኝ፣ የራሱን ሞት እየጠበቀ ያለ መንግስት እንደሆነ ለመረዳት ችያለሁ፡፡ ከዚህ ውጭ ምንም አዲስ ነገር ባላይበትም ትግሉ ውስጥ መግባታችን ምን ያህል ትክክል እንደሆነ ግን አረጋግጦልኛል፡፡ እሱ የማይፈልገው ሀሳብ ከሆነ ለምንም ነገር የማይመለስና ሴት፣ ህጻን፣ ህጋዊም ሆነ አልሆነ ለእሱ ምኑ እንዳልሆነ፣ በስልጣኑ ላይ ለመጣ ወደኋላ የማይመለስ መንግስት መሆኑን ተረድተንበታል፡፡ ይህም ዘላለም ለመጨቆን የተዘጋጀ መንግስት በመሆኑ ወደ ትግል መግባታችን ትክክል መሆኑ እንድንረዳ አድርጎናል፡፡ ይህም ለትግሌ መሰረት ስንቅ ከመሆኑ በተጨማሪ በኢህአዴግ ላይ አዝኛለሁ፣ አፍሬያለሁ፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ባለፉት ሁለት አመታት አረቦቹ አብዮት አካሂደዋል፡፡ ዩክሬን ውስጥ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ለውጥ ነበር፡፡ ለባለፈው አንድ አመት ተኩል ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥም የተቃዋሚዎች እንቅስቃሴ በአንጻራዊነት እየተጠናከረ ነው፡፡ አመጽ እየተለመደ ከመምጣቱ፣ የኑሮ ውድነትና ጭቆናው ከመባባሱ ጋር ተዳምሮ ኢትዮጵያ ውስጥ በቀጣይነት የሚመጣውን ለውጥ እንዴት ነው የሚያዩት?
ኢንጅነር ይልቃል፡- መቼም እኔ የምናገረው ምኞቴንና የምሰራበትን ነገርም ነው፡፡ ከዛ ውጭ ያለውን ነገር ብንወደውም ባንወደውም ራሱ መምጣቱ ስለማይቀር፣ ስለ እሱ መናገር ለእኛ አወንታዊ አስተሳሰብ ስለማይበጅም ሆነ እርግማት ተናጋሪ ስለሚያሰኝ ማድረግ የሚቻለውን በጎ ነገር እያደረግን ብንሄድ የተሻለ ነው የሚሆነው፡፡ እንደ ኢትዮጵያ አይነት በዓለም የመጨረሻ ድሃ ለሆነ፣ ብዙ የጎሳና የእምነት መቃቃር በተፈጠረበት አገር፣ በሩቅም በቅርብም የኢትዮጵያን መረጋጋት የማይወዱ አካላት ባሉት ቀጠና ላይ ሆነን፣ እርስ በራሳችንም በተለያዩ የታሪክ ግጭቶች ውስጥ እያለን እንዲህ አይነቱ ለውጥ ባይኖር ደስ ይለናል፡ ፡ ነገር ግን አልፈለግነውም ማለት አይከሰትም ማለት አይደለም፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ እንዲህ አይነት ጉዳይ እንዳይከሰት የተጠና፣ አስቀድሞ በድርጅቱ የተመራ፣ ኃላፊነት በተሞላበት መልኩ የሚካሄድ የስልጣን ሽግግር እንዲኖር ሌት ተቀን ይሰራል፡ ፡ ሆኖም ገዥው ፓርቲ በጠቅላይነትና ባታላይነት እቀጥላለሁ ካለ ህዝቡ ውስጥ መሰላቸት በግልጽ ይስተዋላል፣ ችግሮች ከዕለት ዕለት እየተደራረቡ ነው፣ ህዝብ አገሩ ውስጥም ሆነ በአካባቢው የለውጥ ምሳሌዎችን እያየ ነው፣ ችግሩ መሸከም ከሚችለው በላይ ሆኖበታል፡፡
በመሆኑም እነዚህ ለለውጥ መሰረት የሆኑ ነባራዊ ሁኔታዎች እየመጡ ስለመሆኑ የፖለቲካ ተንታኝ መሆን አያስፈልግም፡፡ በዚህ ሁኔታ አገዛዙ ውስጥ ያሉት ሰዎች የሚፈተኑት ከመግዛትና ከመጨቆን አስተሳሰባቸው ወጥተው ወደ እውነታው ቀርበው ለለውጥ ይዘጋጃሉ ወይንስ በተለመደው ግትርነት ይቀጥላሉ? በሚለው ነው፡፡ በሌላ በኩል እኛም ደግሞ አማራጭ ሆነን፣ እነሱን ሳናስደነብር፣ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንዲፈጠር መቻቻልና ይቅር ባይነቱ ኖሮን አገራችንን ማዳን የምንችልበት ሆደ ሰፊነትና አስተዋይነት ፖለቲካ በሁለታችንም በኩል ይጠበቃል፡፡ ግን ይህን ታሪካዊ ጉዳይ ከሁለታችን አንዳችን ከሳትነው ሂደት በተፈጥሮ የሚያመጣው ጉዳይ አለ፡፡ ሁሌም ታሪክም፣ ስልጣኔም፣ የሰው ልጅም ይወለዳል፣ ያድጋል፣ ይለወጣል፡፡ ልቡን የደፈነ ሰው ካልሆነ በስተቀር ለውጥ አይቀሬ ስለመሆኑ የሚጠራጠር ያለ አይመስለኝም፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ምን ያህል ንብረት ይወድማል፣ ምን ያህል የሰው ነፍስ ይጠፋል፣ በሂደቱ ምን ያህል የተጠና እና ለአገራችን የሚጠቅም ለውጥስ ይመጣል የሚለው ነው እንጂ የሚያስጨንቀኝ ለውጡ እንደቀረበ ጥርጥር የለኝም፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ይህ ለውጥ ቢከሰት ለውጡን በሚገባው መልኩ ለማስተናገድና ለመምራት ትክሻ ያለው አካልስ አለ ብለው ያስባሉ?
ኢንጅነር ይልቃል፡- እኛ ሰማያዊ ይህን ለውጥ መሸከም የሚችል ትክሻ አለው ብለን ነው የምናምነው፡፡ በእኛ አገር ይህንን አይነት ነገር ደፍረን ስንናገር በሁሉም ወገኖች ዘንድ አይወደድልንም፡ ፡ ለምን እንደማይወደድም ይገባናል፡፡ ባይወዱትም መናገር አለብን፡፡ ከማይወደድበት ምክንያት የመጀመሪያው በጭቆና መንፈሳችን መላሸቁ ነው፡፡ ስለዚህ ‹‹ይቻላል!›› ማለት እንደ ቅዠትና እብደት ይቆጠራል፡፡ ይህም ‹‹ይቻላል›› የሚለውን ከመጥላት፣ ከጭቆናው መብዛት፣ በተደጋጋሚ ከመክሸፍ የመጣ የአቅመ ቢስነት ችግር እንጅ የእኛ ችግር አይደለም፡፡ እነዚህ በጭቆና አስተሳሰብ ስር የወደቁት የእኛን አመለካከት እንዲይዙ ጥረት በማድረግ በተደጋጋሚ ስለ ጉዳዩ እንናገራለን፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ድርጅት ሆነን ስንቋቋም እኛ የተሻለ አማራጭ አለን፣ አገርና ህዝብን ወደተሻለ ደረጃ እናደርሳለን ብለን ነው፡፡ ስለሆነም ስለ ራሳችን ስለ ድርጅታችን በሙሉ ልብ ‹‹እንችላለን!›› ስንል፣ ሌሎች ድርጅቶች ቅር ይላቸዋል፡፡ ይህ ከፖለቲካ እውቀት ማነስ የመጣ ነው፡፡ እኛ እንደ ድርጅት ተቋቁመን ‹‹እንችላለን!›› ካላልንና ህዝብና አገርን ወደ ተሻለ ደረጃ እንደምናደርስ መናገር ካልቻልን ህዝቡ እንዴት ሊከተለን ይችላል? ለምንስ ጊዜያችንን እናጠፋለን?
ሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው አንድ አመት ተኩል የፖለቲካ ነገር በቀላሉ የማይመዘን ሆኖ እንጅ መብት መጠየቅን፣ መነቃቃትን፣ ከአይቻልም ባይነት ይቻላል ባይነትን፣ አዲሱ ትውልድ የራሱን እጣ ፈንታ ለመወሰን በድርጅት የመታቀፍንና የመታገልን በአዲስ መልክ ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ ይህም ለረዥም ጊዜ በወደቀና በከሸፈ የፖለቲካ አመለካከት ውስጥ በጣም ረዥም ጊዜን የሚጠይቅ ስራ ነው፡ ፡ ይህም በቀላሉ የተገኘ ሳይሆን በርካታ የሰማያዊ ወጣቶች የራሳቸውን የህይወት አማራጭ ትተው በዚህ ጉዳይ ላይ ጥርሳቸውን ነክሰው፣ በግልጽ የፖለቲካ አመለካከት ሌት ተቀን ከአገዛዙ ጋር እየተጋፈጡ፣ እየታሰሩ፣ ዋጋ እየከፈሉ የመጣ ነገር ነው፡፡ በዚህ ሂደታችን ውስጥ ወጣቶች ወደ ፖለቲካው እንዲመጡ ማነቃቃት ችለናል፡ ፡ ከትልልቅ የአደባባይ ምሁራን፣ ከዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮች፣ ከውጭም ከአገር ውስጥም ክብርና ይሁንታን አግኝተናል፡፡
ከክርስትናም ሆነ እስልምና ሀይማኖት መሪዎችና አማኞች አካባቢም መከበር ችለናል፡፡ ከዓለም አቀፍ ማህበረሰቡም ቢሆን እንደሚታየው ወጣትና ወደፊት አገራቸውን መምራት የሚችሉ ተብለን መወደስና መሸለም ችለናል፡፡ የዓለም አቀፉም ሆነ የአገር ውስጥ ሚዲያው እንደ አንድ የፖለቲካ ኃይል አይቶናል፡፡ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ለስልጣን መሰረት የሆኑት ነገሮች እነዚህ ናቸው፡፡ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ወጣቶች፣ የአደባባይ ምሁራን፣ ዓለም አቀፍ ማህበረሰቡና ሚዲያው ሰማያዊን እንደ አንድ የፖለቲካ ኃይል ማየት ችሏል፡፡ በእነዚህ ኃይሎች ተቀባይነት ካገኘ አገሪቱን ለመምራት የሚያቅተው ምንም ነገር አይኖርም ማለት ነው፡፡ የራሱ አላማ፣ የራሱ ፕሮግራም አለው፡፡ ይህን ለማስፈጸም የሚችል ቆራጥ አመራር አለው፡፡ በእርግጥ ኢትዮጵያ ትልቅ አገር ብትሆንም ሰማያዊ ለውጥን በአግባቡ ለመረከብና ለመምራት የሚያስችል አቅም እንዳለው መግለጽ እፈልጋለሁ፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ዲያስፖራው የገንዘብም፣ የመረጃና የእውቀትም አቅም እንዳለው ቢታመንም ከ1997 በኋላ ግን ለአገሪቱ ፖለቲካ አሉታዊ ጎን እንደነበረው በስፋት እየተጠቀሰ ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት እናንተ ከዲያስፖራው ተቀባይነት እያገኛችሁ ነውና መልካም ጎኑንና ፖለቲካውን ላይ አለው የሚባለውን አሉታዊ ተጽዕኖ እንዴት ነው የምታስታርቁት?
ኢንጅነር ይልቃል፡- ሰማያዊ ፓርቲ ውስጥ አንድን አካል በቅራኔ መድቦ መታገል የተለመደ ባህል አይደለም፡፡ ለምሳሌ ሰማያዊ ፓርቲ ወጣቱ ላይ ያተኩራል ሲባል፤ በየትኛውም ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ግን የሽማግሌዎችን፣ የአደባባይ ምሁራንንና የትልልቅ ሰዎችን ድጋፍ አግኝቷል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ የሰማያዊ አመራር አገር ውስጥ ቢሆንም የራሳቸው የፖለቲካ ፋይዳ፣ ካፒታል፣ አንጻራዊ ነጻነት ያላቸው፣ የአገራቸውን ነጻነት በቀናነት የሚመኙ፣ በመረጃው በኩል ቅርብ በመሆናቸው በዲፕሎማሲው መስክ ትልቅ እገዛ ከሚያደርጉት በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ትልቅ ተቀባይነት አለው፡፡ ይህን ጉዳይ ሚዛናዊ በመሆነ መልኩ የመምራት ችግር ካልሆነ በስተቀር በውጭ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን አገር ውስጥ ከሚገኙት የተለዩ አይደሉም፡፡ አገር ውስጥ እንዳለው ሁሉ ውጭ ያለውም የአገሩ ሁኔታ ያሳስበዋል፡፡ የአገር ውስጡ የራሱ ሚና ይኖረዋል፡ ፡ በውጭ የሚኖረው ደግሞ የራሱ የሆነ ሚና ይኖረዋል፡፡
እነዚህን ሁለት ጉዳዮች አገር ውስጥ ያለው በተገቢው መንገድ ማስተባበር ይኖርበታል፡፡ አገር ውስጥም ውጭም ያለውን አጣጥሞ የማስኬድ ስራ ነው የምንሰራው፡፡ መሪነት ሲባል እኮ የሰዎችን አቅም ለግብ መጠቀም ነው፡፡ የትኛውም የማህበረሰብ ክፍል፤ አርሶ አደር፣ ነጋዴ፣ ውጭ ያለ፣ አገር ውስጥ የሚገኝ፣ የተማረም ይሁን ያልተማረ፣ ሁሉ ጥቅምና ፍላጎት አጣጥሞ ወደፊት መምራት ነው ዋናው ስራችን፡፡ ዲያስፖራውንም እንደ አፈንጋጭ፣ እንደ አጥፊና ለኢትዮጵያ ችግር ተጠያቂ አድርጎ ማየት በሰማያዊ ፓርቲ የተለመደ አይደለም፡፡
ባለፈው ጉብኝት ባደረኩበት ወቅት የዲያስፖራውን ድክመትና ስህተቶች ያልኳቸውን በአደባባይ ተናግሬያለሁ፡፡ እነሱም ከጊዜ ብዛትና ከመውደቅ መነሳት ብዙ የተማሩት ነገር አንዳለ ተረድቻለሁ፡፡ ይህን ጉዳይ አጣጥሞ የሚመራ አስተዋይ፣ ብልህና ሆደ ሰፊ መሪ ያስፈልጋል፡፡ ይህ እኛ እንደ ድርጅት አዲስ ብንሆንም በፖለቲካው መውደቅ መነሳት ከ1997 ዓ.ም ጀምረን የነበርን ሰዎች በመሆናችን የተፈጠሩትን ነገሮች በቅርበት እናውቃቸዋለን፡፡ ባገኘነው በቂ ልምድም ጉዳዩን በጥበብ መያዝ ችለናል፡፡ ወደፊትም በጥሩ ሁኔታ እንሄዳለን የሚል እምነት አለኝ፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- የዲያስፖራውን ጉዳይ ካነሳን አይቀር፤ ከ1997 በኋላ በነበረው ፖለቲካ ተስፋ ከመቁረጡም ባሻገር በቅንጅት አባል ፓርቲዎች መካከል ተከፋፍሎ እንደነበር ይነገራል፡፡ ባለፈው ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ዲያስፖራውን እንዴት አገኙት? አሁንስ ምን አዲስ ነገር ይጠብቃሉ?
ኢንጅነር ይልቃል፡- እኔ ስሄድ የምጠብቀው አነስ ያለ ነገር ነው፡፡ ትግል ውስጥ ስትገባ ያለውን አስቸጋሪ ነገር ቀይሬ ከዚህኛው ወደዚህኛው አሻሽለዋለሁ ነው እንጂ፣ ይህኛው አለኝ ብለህ አትኩራራም፡፡ የዓለም የመጨረሻ ድሃ አገር ነን፡፡ የፖለቲካ ባህላችን አስቸጋሪ ነው፡፡ የእምነት አገር ነው፡፡ የ1966 አብዮት የፈጠረው ችግር አለ፣ 1997 የፈጠረው ችግር አለ፡፡ እንደ ፖለቲከኛ ይህን ችግር እለውጣለሁ የሚል እምነት ይዤ ነው የተነሳሁት፡ ፡ ከላይ የተጠቃቀሱት ችግሮች በአንድም ሆነ በሌላ ምክንያት መኖራቸውን ብገነዘብም አንድ መልካም ነገር መኖሩ ሌሎቹን ችግሮች ያቃልላቸዋል፡፡ ለምሳሌ ያህል የኢሳት መኖር በአገሩ ጉዳይ ተስፋ ቆርጦ የነበረውን የዲያስፖራ ማህበረሰብ መረጃ እንዲኖረውና ተነቃቅቶ እንዲጠብቅ በማድረግ መልካም ስራ አከናውኗል፡፡ በተለይ የሰማያዊ ወጣቶች ‹‹አይቻልም!›› በተባለበት አገር ትንሽም ነገር ሲሰሩ ሲታይና ይህም የማህበረሰባዊ ድህረ- ገጾችን ጨምሮ ለበርካታ ሰዎች መድረሱ አድናቆት አስገኝቶልናል፡፡
እንዲያውም እኛን ከልክ በላይ የማወደስና ነጻ አውጭ አድርጎ የማየት እንጂ በእኛ ላይ ቅሬታ ያለው ሰው የለም፡፡ ለዚህም እድሜያችን እንደመልካም አጋጣሚ ሊታይ የሚችል ነው፡ ፡ እድሜያችን፣ በኢህአፓ፣ በደርግ፣ በመኢሶን የተቋሰለው ትውልድ አለመሆናችን ለፍረጃ ክፍተት አልሰጠም፣ ሰውም እንዲጠላን ምክንያት አልሆነም፡፡ ይህ በእኛ ስራ ሳይሆን በትውልድ ያገኘነው መልካም አጋጣሚ ነው፡፡ እንዲያውም በሰማያዊ በኩል እንደ ችግር ይቆጠራል ከተባለ ሁሉም ኃይል የራሱ ለማድረግ ስለሚሞክር ሚዛን የማስጠበቅና ማዕከል ላይ ሆኖ የማሰባሰብን ሚና ነው እየተወጣ የሚገኘው፡፡
ከዚህ ውጭ ከርቀት ሆነው ወጣትነታችን ሲያዩ የቆዩና ትውልዱ ጫታም፣ ስደተኛና ይህ ነው የሚባል ቁም ነገር የማይሰራ የሚመስላቸው የነበሩ ሰዎች ስንቀራረብ ትልቅ አድናቆት ችረውናል፡፡ መጀመሪያ ላይ በሆይ ሆይታና በጮኸት የተሰባሰብን ቢመስላቸውም ስለ እኛ ካወቁ በኋላ ‹‹እንዲህ አይነት ወጣትም አለ?›› በሚል ተገርመውብናል፡፡ በመልካም ሁኔታም ነው የተቀበሉን፡፡ እስካሁን ያለው ተስፋ ሰጭ ቢሆንም አሁንም ትልቅ ስራ ይጠይቃል፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ያለፉት የፖለቲካ ውድቀቶች በመፍራት ወጣቱም ሆነ ዲያስፖራው ፓርቲዎችን ለመቅረብ ይፈራል፡፡ ‹‹ምንድን ነው ማረጋገጫችን?›› የሚል ጥያቄም በስፋት ሲነሳ ይስተዋላል፡፡ ለዚህ ጥያቄ እናንተስ መልሳችሁ ምንድን ነው?
ኢንጅነር ይልቃል፡- እኛ የምንሰራው ለአገራችን ብለን እንጂ ማንም እንዲያወድሰንና እንዲያምነን ብለን አይደለም፡፡ የሰራነው ነገር ሲያሳምነው ይከተለናል፤ ያምነናልም፡፡ ባለፈው 10 አመት ውስጥ ፖለቲካው ውስጥ ስለነበርን በመውደቅ በመነሳቱ ላይም አልፈናል፡፡ የራሳችንን ታሪክ ያለን እንጂ ከምንም ዱብ ያልን ፖለቲከኞች አይደለንም፡፡ የሚያከብሩን ሰዎች አሉ፣ በቅርብ የተማርንባቸው ሰዎችም አሉ፣ በተግባር ውጣ ውረድ ውስጥም አልፈናል፡፡ ይህ ለመታመን በቂ ይመስለኛል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ሰማያዊን የመሰረትን ሰዎች ስብሰባ ላይ በአጋጣሚ የተገናኘን ሳይሆን ከእነ ድክመትና ጥንካሬያችን ለረዥም ጊዜ የምንተዋወቅ ሰዎች ነን፡፡ በጎሳ፣ በወንዝ ልጅነት ሳይሆን ነጻ በሆነ የፖለቲካ አስተሳሰብ ተገናኝተን በደንብ የተዋወቅን ሰዎች በመሆናችን በቀላሉ እንዳንፈርስ መልካም እድል ይሰጠናል፡፡
በተጨማሪም ይህ አስተሳሰብ ከመውደቅ የመጣ እንጂ ከእኛ ጥፋት የመጣ አይደለም፡፡ ስጋቱ ቢኖርም እኛ በመታመን እንሰራለን እንጂ አያስጨንቀንም፡፡ ምክንያቱም ችግሩ ከእኔ አሊያም ከአንዱ ጓደኛዬ ድክመት የመነጨ ስላልሆነ ነው፡፡ አገራችን ውስጥ አለመተማመን በመኖሩ፣ ሰዎች ደጋግመው በመውደቃቸው፣ አጠቃላይ ክሽፈት በመብዛቱ የተፈጠረ የወል ስነ ልቦና ነው፡፡ ይህ እንደ አገር የጋራ ችግራችን በመሆኑ ይህን ባህል ለመቀየር እንሰራለን እንጂ አንድ ሰው ለምን አላመነኝም ብዬ አልጨነቅም፡፡ ይህን የወል ስነ ልቦና በድፍረት፣ ከራስ ወዳድነትና ከዝርክርክነት ወጥተን፣ አርዕያና ታማኝ በመሆን፣ የውሳኔ አሰጣጥም ሆነ የገንዘብ አወጣጥን ተጠያቂነት በተሞላበት መንገድ በመፈጸም፣ ከአባላት ጋር የቅርብ ግንኙነት በመመስረት፣ የስልጣን ልዩነትን በማጥፋት ሰው ከአሉባልታ ይልቅ በሳይንስና በምክንያታዊ ነገር እንዲመዘን ማድረግ ይቻላል፡፡
እኛ ልናደርግ የምንችለው ሰውን ተስፋ ያስቆረጡትንና ለመለያየት ምክንያት የነበሩትን ነገሮች መቀነስ ነው፡፡ አለመተማመኑ ግን ደጋግሞ የመክሸፉ ችግር እንጂ የሰማያዊ ልጆች ችግር አይደለም፡፡ የሰማያዊ ልጆች ከአሁን በኋላ ምንም ይምጣ እስካሁን ባደረጉት ነገር ብቻ ሊደነቁ ይገባቸዋል፡፡ ባለፈው አስር አመት ውስጥ የግል ህይወታቸውን መኖር እየቻሉ ለአገርና ለወገን ሲሉ ብዙ ስቃይን የሚቀበሉ ልጆችን ማፍራት ችለናል፡፡ ለነጻነታቸው የሚዘምሩ ወጣት ሴቶችን ማፍራት ችለናል፡፡ የወደቀውንና አይቻልም የሚለውን መንፈስ ማነቃቃት ተችሏል፡፡ የወደፊቱ እንዳለ ሆኖ በእስካሁንም ቢሆን ሊመሰገኑ ይገባቸዋል፡ ፡ አለመተማመኑ በውድቀት የመጣ እንደመሆኑ እሱን መቀየር የሚቻለው በስራ ነው፡፡
ነገረ-ኢትዮጵያ፡- ለነበረን ቆይታ አመሰግናለሁ::
ኢንጅነር ይልቃል፡- እኔም አመሰግናለሁ፡፡

Some policy considerations regarding the Ethiopian outmigration


by Seid Hassan (shassan@murraystate.edu) and Minga Negash (minga.negash@yahoo.com)
In our December 19, 2013 article entitled “Explaining the Ethiopian outmigration: incentives or constrains” we alerted readers and policy makers in Ethiopia about the push, pull and mediating factors of outmigration in general and outlined the factors as they relate to Ethiopia. In this short article we aim to discuss further the incompatibility between macroeconomic growth and outmigration and close the piece by outlining potential mitigation strategies.
By the end of 2013 and early 2014 the world witnessed yet another shame of Ethiopians. Voices of men, women and children in Saudi Arabia, Lebanon, Libya, Southern Europe and Southern Africa are instantly being transmitted across the globe through the use of advanced information technology. Saudi Arabia alone deported at least 165,000 Ethiopians within the span of few weeks. Demonstrations were held in Kuwait and Israel against African immigrants. The European Union has erected various forms of fences against immigrants from Africa. As Emnet Assefa of Addis Standard, a journalist in one of the local newspaper noted, “[o]ver the last few years, news of young Ethiopian men and women found dead inside jam-packed containers loaded on heavy duty trucks has become a routine media exercise both locally and in many parts of the continent.”  Abuses, abductions, disappearances and killings of Ethiopians in the Middle EastNorth Africa, and Gulf Stateshas become common. On Thursday March 20, 2014 the (U.S. based) National Public Radio (NPR) run a heart-wrenching story of an Ethiopian young woman who took unbelievable levels of risks and investments to reach the shores of the United States. While outmigration is the history of mankind, as indicated in the holy books, for example, modern day migration, particularly migration into the Middle East, is documented to be associated withcalamities.
Detentions of Ethiopians for violating the immigration laws of other countries (such as inKenyaTanzaniaUgandaZambiaZimbabwe), deportations, refugee camps filled with Ethiopians, and sending the remains of Ethiopians who died in their search for better lives and liberty has become routine. Disturbed by the depressing news and the total failure of the  Government of Ethiopia (GOE), the Ethiopian diaspora held noisy protest demonstrations in front of the Saudi Arabian and Ethiopian embassies, collected petitions, contributed anddonated some funds to the International Organization for Migration (IOM) to aid returnees and painfully listened to the information provided by foreign based radios and websites. While these are normal reactions and laudable works, they are nonetheless temporary measures and will not serve as mitigation strategies unless one understands the causes, scale and depth of the problem, and consider a range of possible policy options.
The Horn of Africa has been and continues to be one of the hot spots of major human movements in the world.  Civil wars, secessionist conflicts, tribal-clan warfare, famine, land scarcity and evictions, and poverty have been the causes of both internal displacements and cross border migration. At the time of writing this article, tens of thousands of Sudanese refugees are reportedly crossing the border and entering the Ethiopian territory in search of security. The civil wars in North and South Sudan, tensions and skirmishes in the Eritrean-Ethiopian borders, sectarian and secessionist movements in Somalia and the Ogaden, ethnic, religious and clan tensions, land grabs and repression have been some of the culprits of the migration.
In addition to the instability and government failures in the region, it is important to note that globalization often manifests itself in the form of increased movement of capital, freer movement of goods and services, internationalization of production and investments, and information about labor demand. Hence, outmigration must also be examined in the context of the global trends in the import and export of labor. Immigration magnet countries generally have labor shortages as in the Middle Eastern countries while exporting countries benefit from remittances. In other words, one might be tempted to ask whether the remittance that a country receives from the export of both skilled and unskilled labor drives a government’s policy towards emigration. This question is pertinent to Ethiopia as the country exports both skilled and unskilled labor and its annual earnings from remittances is estimated at about 3 billion dollars, a figure that is more than the revenue it obtains from exporting products. In addition, the government has been trying to finance mega projects through the issuance of low interest and high risk diaspora bonds.
However, consistent with theory, Ethiopians spend their remittance earnings on consumer goods and alleviating family hardships. Remittance expenditures on consumption goods, particularly imports, therefore, is believed to have played their own roles in exacerbating the high cost of living in the country and widening its trade deficit, in addition to raising the birr’s real exchange rate and escalating real estate prices. Anecdotal evidence also shows that a good number of Ethiopian diaspora members are deeply involved in the real estate sector, particularly housing. Using its monopoly power on land, the government has been engaged in evicting entire neighborhoods, including the forced removal of the remains of the dead from grounds that traditionally belonged to the churches, and building roads and auctioningthe confiscated lands at artificially inflated prices that are often set through insider trading of information. This is in addition to continuously raising rental prices. The use of remittances in real estate thus could only add fuel to the fire, thereby making housing unaffordable to residents. Anecdotal evidence also shows that remittances have played their own roles in fueling corruption and heightening rural and urban land speculation.
Notwithstanding the above, the GoE has been claiming that the country has been enjoying double-digit real economic growth for about one decade. The growth statistics however has been questioned by several economists and as of late even magazines that used to be known for echoing the government’s line of story have started to question the validity of the government provided statistic.[2]  Secondly, the country is known to have achieved “stability” since 2000, while at the same time neighboring countries such as Sudan and Somalia found themselves embroiled in escalated internal conflicts and with their neighbors. These stories spark a number of important questions. First, given that the country is claimed to be at “peace” with itself and is also a peace-maker in the Horn of Africa (such as contributing troops in Somalia, Sudan and beyond), and with a “federal multi-party system” in place, why would one observe documents and criticisms against the government? Why should the residents of a land with a growing economy and “federal democracy” choose to emigrate en mass?[3] In other words, could outmigration and economic growth move in the same direction or move in different directions or have no association between themselves at all? To answer these questions in the context of Ethiopia, one needs to review the relevant literature.
Figure 1: Graphical representation of migration transition theory*
Graphical representation of migration transition theory
*Source: de Haas (2010) Migration transitions: a theoretical and empirical inquiry into the developmental drivers of international migration’. IMI Working Papers. Oxford, University of Oxford
A quick review of the relevant literature suggests that as development level increases immigration increases as the country becomes a magnet for foreigners and its own diaspora population. However the association between emigration and economic development is negative. Figure 1 shows the migration transition theory of de Haas (2010), which is now popular among researchers on migration. Validating the migration transition theory in the context of Ethiopia requires an empirical research. Unfortunately, empirical research on economic, social and demographic data is generally hard in developing countries because of data reliability and more importantly the politicization of such information.[4] To test the validity of de Haas’s (2010) model, we reviewed the academic and policy literature, applied qualitative-phenomenological methods of research and outlined policy options.
In its November 2012 report, the International Migration Institute at Oxford University confirmed the common knowledge of Ethiopians, and documented that between 1960 and 2000 Ethiopia’s outmigration was one of the lowest in the Horn of Africa.[5] Authorized emigrant population (including asylum seekers) in 2000 was less than 300,000 – lower than Eritrea, Kenya, Somalia, Sudan, Uganda and Yemen. As a percentage of the size of the population, Ethiopia’s outmigration was also the lowest.  However, this statistics requires further analysis as the impacts of conflicts in Eritrea, Tigrai, Ogaden and Somalia,  famine, conscriptions for the various wars and the red terror were responsible for driving thousands of refugees to the Sudan, Somalia, Djibouti and Kenya.
Fransen and Kuschminder (2009:17) of Maastricht University[6], citing the World Bank, confirmed the findings of the International Migration Institute and stated that “migration flows out of Ethiopia are relatively small”. The World Bank estimated an emigration rate of 0.6 percent of the population in 2005, which amounts to a stock of 445,926 persons”. And in-migration (refugees from neighboring countries) and outmigration of Ethiopians to neighboring countries as refugees, according to the UNHCR, balanced one another, suggesting that the net migration during the period was close to zero. However, like the Institute of Migration’s data, Fransen and Kuschmider’s work heavily relied on limited literature review and extrapolated statistics using data from IOM, UNHCR, OECD and the World Bank. Their results therefore, may not be useful to predict or understand the scale and form of the migration current crisis. Furthermore, an important factor in analyzing international data is that most of the reports contain only the number of refugees that have been recognized. For instance the World Bank’s recent report does not include registered asylum seekers or the number undocumented Ethiopians living out of their country. The bank reported that between 2009 and 2011 the number of Ethiopian refugees who have been granted refugee status were respectively 121,886; 154,295 and 288,844,[7] showing an annual growth rate of 26.59% and 87.2%. In sum, obtaining reliable data and information about the Ethiopian outmigration is a major issue. Unfortunately, the unreliability of the Ministry of Foreign Affairs Diaspora Department figures compound the problem.
Notwithstanding the above difficulties, in our December 19, 2013 article, we attributed the Ethiopian outmigration mainly to push factors and following the norm in the migration literature, we outlined the factors under four major categories. We have reproduced them here for the benefits of our readers. The four categories are (1) Supply-Push (Predisposing or Repulsive) Factors- which drive/force migrants out of their country of origin. Examples include poverty, the lack of economic opportunities and jobs, economic downturns, political oppressions, abuses of human rights, religious intolerance (constraints), wars, conflicts and insecurities in the home country; (2) Demand-Pull-factors- which in general are positive and are responsible in attracting migrants. Examples include: higher wage rates and better standard of living in destination countries; higher and steady demand for cheap and unskilled labor in destination countries’ informal economies (domestic work, construction, services such as cleaning, restaurant and fast food services), political and religious freedom in destination countries; (3) Mediating Factors, which are divided into two conflicting factors: (a) Facilitating/encouraging factors- which are the ones that trigger, enable and accelerate departure. Examples include the availability of visas, passports, transport, communications, information, recruiters, brokers, traffickers and smugglers, porous borders, and the resources needed for the journey, distance to and between sending and destination countries and length of transit periods. (b) Restraining/constraining factors or intervening obstacles- are the ones which work against making the journey – such as the lack of the ones described in (a) above, high migration costs, perceived risks, stricter controls of recruitments, stiff punishments and penalties against smugglers and traffickers, rogue employment practices in destination countries; and (4) Social network (pull) factors – such as the existence of relatives, friends and acquaintances in host/destination countries, available opportunities for family unifications in host countries, or when individuals send money to bring other family members to join them into the new (host) country- a chain migration which results in migration fields or clustering of people from specific countries into certain neighborhoods or small towns in the new (host) countries (e.g. China Town, Vietnamese Town, Little Ethiopia, etc. in North America). Mediating factors also include success stories of the diaspora.
Returning to the issue about the link between economic growth and migration, in the case of Ethiopia, unlike the growing domestic product data reported by the government and the high rise buildings and construction projects that are undergoing in recent years, the human development indicators generally show that there has been little progress in alleviating poverty in the country (According to UNDP’s 2011 survey, Ethiopia is in the low human development category—positioning the country at 173 out of 187 with 87.3 percent of the country’s population lived in multidimensional poverty (MPI)). Despite the big push and donor support, early human development indicators reveal that Ethiopia, unfortunately, will not be able to meet many of the MDG goals by 2015. Thus, the GoE must blame itself for washing away the donor propelled gain in the economy by inflation.  Perhaps, a better indicator could be creating a misery level tracking index, which can be computed by the sum of the country’s inflation rate, unemployment rate, augmented by annual changes in outmigration and subtracting the country’s economic growth rate. In this respect, in a recent paper, Abebe Shimeles and Andenet Delelegn  (see African Development Bank Group Working paper No 182 September 2013),  using household data that was collected by Addis Ababa University in collaboration with Oxford University and the University of Gothenburg attempted to empirically examine the welfare effects of rising food prices (inflation). They show that between 2000 and 2006, the Ethiopian economy has had a cumulative welfare loss of 53%. The “true” level of welfare loss was 12% worse than what was estimated by the GoE’s statisticians. Between 2007 and 2013 Ethiopia has seen a series of sharp increases in the cost of living, reaching as high as 64% in 2008. The country also “officially devalued the Birr by over 102% against the U.S. Dollar between November 2007 and February 2013despite being warned that devaluation would not have its intended effects without addressing the country’s economic fundamentals.
While the increases are not unparalleled by the history of hyperinflation, the growth claim made by the GoE appears unparalleled indeed. The ramifications of these inaccuracies for economic planning and hardship (misery index) and outmigration, in an environment of the feminization of poverty are serious. Inflation also has wealth transfer effects and widening inequality especially when it occurs under an environment of full control of land by the government, credit channeling, excessive money supply and monetization of government borrowing, and political-party owned and state owned enterprises. Indeed, there are numerous signs indicating that the government’s Growth and Transformation Plan (GTP) “belies the reality on the ground”, is a “misguided economic policy”, and too “fanciful” to trust. As one of the pro-government local papers noted,  the GTP  was just one of a “number of fashionable ideas and initiatives” … concocted by the late Prime Minister Zenawi and his party elites…” – the concocted ideas being just a theoretical synthesis” rather than being practically applicable to the Ethiopian context. As predicted by Ken Ohashi, the then World Bank Country Director for Ethiopia, the GTP has become unsustainable, all signs indicating its failure. The tell-tale signs are indicated by: the government’s neglect of the manufacturing sector of the economy (Economist, March 02, 2013, Enku Magazine’s interview of Mr. Mushe Semu, May, 2013 edition,  Reporter, October 5, 2013Addis Fortune, March 9, 2014); the gloomier picture of the flower industry (Reporter, February 8, 2014); the sharp declines in the country’s exports (Reporter: October 5, 2013, January 11, 2014Addis Fortune), the deterioration of the country’s indebtedness (Ezana Kebede, 2014);  the credit crunch facing the private sector (Reporter, February 8, 2014); the negative ramifications in foreign exchange shortages (Wall Street Journal, January 6, 2014, http://en.dagongcredit.com/content/details20_7992.html); the deprived private sector: (IMF); the rising tide of corruption (World BankGlobal Financial Integrity,Hassan) and  disturbingly, the falsely trumpeted “gains” in the agricultural sector, where most of the out-migrants originate (AllAfrica.com, January 19, 2014).
Now that we have shown outmigration is incompatible with a growing economy, the GoE and the donor community need to take the bull by the horn and address key issues that hold the economy from growing and also the drivers of emigration. The ruling party  cannot escape re-examining its land policy and restructure the ownership structure in the economy, liberate the markets so that private enterprise would flourish; it should allow the archaic finance industry to respond to the realities of the economy; seriously fight inflation and corruption, grant the poor the freedom to vote on policy, and put in place sound controls against illicit financial flows and human smuggling; design and implement sound population development and family planning policy; restructure public and private information dissemination institutions to allow robust debate on national policy. The government needs to guarantee and respect private property and put in place reliable investor protection mechanisms. More importantly, it needs to take concrete conflict prevention strategies and open the political space at home in order to reduce political instability and minimize the probability of yet another round of large scale outmigration. The available data and the realities on the ground strongly show that both inter-migration and intra-migration have become serious issues for the country. The GoE therefore needs to consider establishing a research center for migration studies in one of the universities.
Outmigration also requires reforming the Ministry of Foreign Affairs and the Ministry of Labor. Like other nations, Ethiopia, on behalf of its citizens, needs to promote cooperation and negotiate minimum labor standards in host countries. It must push migrant recipient countries the International Convention on the Rights of Migrant Workers and their Families (ICRMW), one of the core international human rights treaties. For emigrants who go to specific destinations, the government can create incentives for minimum level of skills certifications. It needs to provide coping mechanisms and establish a desk in the embassies for handling physical, emotional and sexual abuses and cultural prejudices faced by immigrants, in general, and women in particular. The remittance obtained from destination countries could justify the additional costs of providing the above services. The country must be able to pass and implement effective regulation against “agents” and human smugglers.  The government also needs to re-examine the de facto policy of using remittances (i.e. exporting people) as developmental instrument, for the macroeconomic effects areambiguous at best.
The Ethiopian diaspora community must also do its part. Most of the diaspora institutions are divided, weak and poorly managed. Similar to the politics inside the country, the diaspora is divided along political, ethnic and regional lines. Hence, there is no “national consensus” and the government’s diaspora policy has become part of the problem. The GoE leaders often face booing and protest demonstrations when they travel abroad. They in turn label their critics as “extremists”, “chauvinists” and even “terrorists”. The diaspora is predominantly unengaged and a small proportion appears to be opportunistic. The majority fears reprisal from the government for showing dissent or for not cooperating with the embassies. With regard to the economic impact, other than the remittance, the magnitude of diaspora’s “contribution” to development appears to be a moot point. Furthermore, unlike out-migrants of other countries, Ethiopian out-migrants seem to have failed to pay attention to the ongoing politics of their respective destination countries. The use of immigrants as political punch bags by the Saudi authorities could have been minimized if Ethiopian migrants were paying attention to the upcoming of large scale and politically-motivated deportations. Finally, Ethiopian immigrants must take lessons from the recent deportations and establish strong centers in their respective destination countries and create a global network that supports the community in times of crisis.

[1] This article was compiled from the speeches that were made at the 3rd Annual International Conference of Ethiopian Women in the Diaspora which was held in Washington DC on March 22, 2014. We thank the leadership team of the Center for the Rights of Ethiopian Women for giving us the opportunity to share our thoughts with the participants of the conference.
[2] See for example the Economist of March 2, 2013.
[3] According to a 2010 Gallup Poll, 46% of Ethiopia’s adult population wishes to leave the country, if allowed.
[4] At the time of preparing this article Prime Minister Haile Mariam acknowledged that key statistical information that relate to land, poverty and youth unemployment, etc. is often exaggerated and often misleading.
[5] http://www.imi.ox.ac.uk/pdfs/projects/gmf-pdfs/global-migration-futures-using-scenarios-to-explore-future-migration-in-the-horn-of-africa-yemen
[6] http://mgsog.merit.unu.edu/ISacademie/docs/CR_ethiopia.pdf
[7] http://data.worldbank.org/indicator/SM.POP.REFG/countries