Friday, January 18, 2013

“Sendekalamachin!”

  Excitement and jubilation as Ethiopian refugees received delivery of the original national flag.
The original Ethiopian flag arrived in Johannesburg
Shock, anxiety and bewilderment griped TPLF officials at the Ethiopian embassy in Pretoria as refugees totally rejected the satanic flag of the minority junta; a symbol of the brutal internal colonization of Ethiopia.
On Thursday morning the original Ethiopian flag arrived in Johannesburg directly from China, ahead of the black lions opening match against the copper bullets of Zambia in Nelspruit, much to the delight of thousands of patriotic fans. It was immediately distributed, all thanks to the sterling work of the Ethiopian community association in South Africa and the anti TPLF organization known as Bête-Ethiopia.
It will be proudly displayed on Monday at Mbonbela stadium.
“We have a big surprise for the enemy of our flag, our history and our tradition- the ruling junta. We are going to shame the dead tyrant Meles Zenawi who once called our flag ‘a piece of garment.’ In bringing this flag here, great gallantry has been displayed by great individuals here in South Africa. Long live the Ethiopian community association! Long live Bête- Ethiopia!” an elated refugee told the Horn Times.
With some of the flag stretching for up to 10m, it is now all systems go.
The Horn Times also watched some Ethiopians publicly dumping the TPLF flag they received earlier from embassy officials.
Meanwhile, despite the minority junta’s attempt to sabotage the national team’s arrival, we are all at Oliver Tambo international airport in Johannesburg to welcome the black lions .

ፅናት እንደ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች

እንደገና ጩኸት፣ አንደገና ዋይታ እንደገና ግድያ በሀረር ከተማ! ባለፈዉ ሳምንት ሙስሊም ወገኖቻችን በሰላማዊ ተቃዉሞ ያቀረቡትን መበታችን ይከበር የሚል ጥያቄ ወያኔ አንደለመደዉ ነብስ ያላወቀ የሰባት አመት ልጅ በመግደል አረመኔያዊ መልስ ሰጥቷል። ተቃውሞ ጋር በተያያዘ ታዳጊ ህጻን ላይመለስ በወያኔ ጥይት ተገድሏል፤ ረጅሙ ተስፋ ከዚህበፊት እንደተጨፈጨፉት ለጋ ህጻናት በወያኔ ጥይት ህይወቱ በአጭር ሊገታ ግድ ሆኗል።
የእስልምና እምነት ተከታይ ወንድሞቻችን “በእምነታችን ላይ የዘረኛው ወያኔ የደም እጅ ጣልቃ ገብነት በአስቸኳይ ይቁም! የሃይማኖት ነጻነት ይከበር! “ሲሉ እያሰሙ ያሉት ተቃውሞ 365 ቀናትን በማስቆጠር በመላው ሀገሪቱ ተስፋፍቶ በሀረር የ7 አመት ህጻን ልጅና ወላጅ እናቱ የጨካኙ ወያኔ የጥይት ሰለባ በመሆን ወያኔ መንበረ ስልጣኑን እንደያዘ ለመቀጠል የኢትዮጵያ ህዝብ ደግሞ እየሞተ ነጻነቱን ለማስከበር የሚደረገው ግብግብ ቀጥሏል።
በአወልያ የተጀመረውና ዛሬ ወደ ሁሉም የሀገሪቱ ክፍል የተዛመተውና አሁን ወደክርስትና እምነት ተከታዮችምም እያጠቃለለ ያለው የድምጻችን ይሰማ አመራሮች ጥያቄ ዛሬም ለነጻነታችን እንታገላለን እየሞትን እንወለዳለን፤ ወያኔ ለነጻነት ለጥያቄያችን የጥይትምላሽ እየሰጠ ወገኖቻችንን እየጨፈጨፈ ቢሆንም ለቀቆምንለት አላማ፤ ለእምነታችን ነጻነትና፣ ለማንነታችን ባይተዋር ሳንሆን ትግላችን ድል እስከተገኘ ድረስ ይቀጥላል ሲሉ ለወያኔ በድጋሜ ማስጠንቀቂያ አስተላልፈዋል።
ይሁን እንጅ ቅንጣት ያህል ለዜጎች መብት መከበር ደንታ የሌለው ወያኔ ክቡር የሆነውን የሰው ልጅ ህይወት በመቅጠፍ፣ ርህራሄ የሌለው ግፈኛ መሆኑንና በስልጣኑ የሚመጣበትን ለመመከት ማናቸውንም ወንጀሎች ከመፈጸም እንደማይመለስ ለማሳየት የአርፋችሁ ተቀመጡ መቀጣጫ ይሆን ዘንድ ህጻናትን በመግደል የአውሬነት ባህሪውን ቀጥሎበታል።
ዛሬ በመላው አለም የዜጎች መብት ተብለው የተደነገጉት የንግግር፣ የመሰብሰብ፣ የመጻፍ፣ የመጠየቅ፣ የመምረጥና የመመረጥ ነፃነቶች በእኛ ሀገር ወይም በወያኔ መንደር እነዚህን መብቶች መጠየቅ የሽብርተኛ ታርጋ የሚያስለጥፍና የበርካታ ንጹሃን ዜጎችን ህይወት የሚያስቀጥፍ መሆኑ እየታየ ነው።
የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን ላለፉት 365 ቀናት ለነጻነት ባላቸው ቆራጥነት፣ ፅናትና ፍቅር የተነሱለትን አላማ ከግብ ለማድረስ የትግል ስልታቸው አይሎ ከፍርሃት አረንቋ በመውጣት የሃይማኖት ነጻነት ይከበር ዘንድ በአንድ ድምጽ ትግላቸውን ቀጥለዋል፤ ይህም ለበርካታ ኢትዮጵያውያን ትልቅ ትምህርት እየሰጠ በየአቅጣጫው የመብታችን ይከበር ጩኸቶች እየተነሱና እተፋፋሙ ይገኛል።
የኢትዮጵያ ህዝብ የሙስሊሙ ህብረተስበ ጥያቄ የመብትና የነጻነት ጥያቄ መሆኑን ተረድቶ ትግሉን በመቀላቀል የአገሩን አንድነትና የራሱን መብትና ነጻነት እንዲያስከብር ግንቦት ሰባት የፍትህ፤ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አገራዊ ጥሪ ያደርጋል።
የዜጎችን የነጻነት ጥያቄ በወያኔ የጥይት አፈ ሙዝ ከቶ ማፈን እንደማይቻል የተረዱት ወያኔዎች፤ የእርስ በርስ ብጥብጥ ለማስነሳት ሙከራዎችን ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑ የታወቀ ቢሆንም፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ጠላት ራሱ ወያኔ እንጅ ሌላ አለመሆኑን ተረድቶ ህዝቡ ከዚህ የህወሃት መሰሪ እቅድ መጠንቀቅ ይኖርበታል።
ህዝቡ ነፃነቱን ለመከላከል አቅም የሚሰጡትን የራሱን ነጻ ማህበራዊ የእምነት ተቋማትን የሚያጠናክርበትን ግንባታ በንቃት መስራት ያስፈልገዋል። በተለይም አሁን በኦርቶዶክስ እምነት እየተስተዋለ ያለውን የወያኔን ጣልቃ ገብነት ለመታገል ህዝበ ምእመናኑ በአንድ ድምጽ የሃይማኖታችን ነጻነት ይከበር ዘንድ እንደሙስሊሙ ወገናችን እጅ ለእጅ ተያይዞ በሀገራችን ሰላም፣ እኩልነት፣ ፍትህ፣ ነጻነት እና አንድነት እንዲኖር በጽናት መታገል ያስፈልገዋል።

ESAT Toronto’s Support Group and Committee

ESAT’s supporters in Toronto, Canada denounce the plot that was orchestrated by TPLF spies to assassinate Ethiopian journalist Abebe Gellaw.
Press Release
A Grand meeting with the heroic journalist, Abebe Gellaw in SeattleWe consider the attempt to terrorize and assassinate Abebe, is also an attempt of terrorizing all freedom, democracy and, justice loving Ethiopians; therefore, we not only condemn it, but we will also struggle it with full dedication. Abebe Gelaw is our hero, because he willingly gave his and his family’s freedom away to demand freedom for his colleagues in prison and for all Ethiopians imprisoned by the TPLF regime. Despite the comfort he can enjoy in North America and use his education and talent alone, Abebe dedicated his time and expertise to serve us with his coworkers in ESAT, and build an institution that becomes a voice for voiceless Ethiopians at home and in Diaspora.
Abebe’s cry for freedom was the sum of all cries of Ethiopians, who had cried for the past 21 years under TPLF’s rule, and a cry that shook Meles and TPLF from its core. In other words, Abebe’s demand for freedom in May 2012 rung the bell for the beginning of the end from the 21 year long TPLF rule, and also became an anthem for Ethiopians who are demanding freedom, justice, and equality. TPLF’s dictatorial regime that is known for its ethnic rule as well as labeling Ethiopians who demand justice, as terrorists, a regime that is known for its killings, imprisoning, and torturing Ethiopians in their mother land, has now expanded its terrorist activity to an international level and overseas in sovereign nations, to terrorize Ethiopians in the land of law and democracy. Such TPLF’s terrorizing attempts are part and parcel of similar activities that it was performing in Kenya, Sudan, Djibouti, and Uganda, where it has hunted and silenced Ethiopians who flee their country to save their lives and to avoid persecution.
We support Abebe’s bravery, and respect the demand he made for freedom. Once again we denounce the death plot against Abebe Gellaw, and support the struggle for peace, justice, and democracy. We call Ethiopians in Diaspora and in our homeland to stand together and fight the TPLF mafia regime, and occupying force that uses state resources to terrorize and intimidate Ethiopians at home and abroad who oppose it.
Down, TPLF’S Dictatorial Regime!
Long live Ethiopia and her people!
ESAT’s committee and support group in Toronto