Friday, December 20, 2013

የፍርሃት ባህልን እያነገሰ ያለው የኢትዮጵያ ፖለቲካ፤ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት ወደ ኋላ (ክፍል ሁለታ)


ያሬድ ኃይለማርያም፣ ከብራስልስ
ታኅሣሥ 9፣ 2006

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሂደት በኢትዮጵያዊያን ላይ እያሰፈነ ስላለው የፍርሃት ባህል ቀደም ሲል ባሰራጨሁት የዚህ ጽሑፍ የመጀመሪያ ክፍል ውስጥ ባለሙያዎች በአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ ለፍርሃት ባህል መስፈን መንሰዔዎች ያሏቸውን ነጥቦች ዘርዝሬ ነበር። በክፍል አንድ ጽሑፌ መግቢያ ላይ እንደገለጽኩት ምንም እንኳን ፍርሃት የግለሰቦች ባህሪ መገለጫዎች መካከል አንዱ ቢሆንም የዚህ ጽሑፍ ትኩረት በወል የምንጋራቸውና በማኅበረሰብ ደረጃም በሚንጸባረቁት የፍርሃት ምልክቶች ላይ ብቻ ያተኮረ ነው። በመሆኑም በዚህ ክፍል ውስጥ የህሊና እና የአካል ቁስልን ባስከተሉ ትላንቶች ውስጥ ማለፍ የሚፈጥረውን የፍርሃት ቆፈንና የሚያስከትለውን መዘዝ በመቃኘት ፅሑፌን ልደምድም።
በአለማችን ታሪክ ከሰው ልጅ አዕምሮ ተፍቀው የማይወጡና እጅግ አሰቃቂ በመሆናቸው ሲታወሱ የሚኖሩ በርካታ ጦርነቶችና የእርስ በርስ እልቂቶች ተከስተዋል። የመጀመሪያውና የሁለተኛው የአለም ጦርነቶች፣ የኦሽዊትዝ ጭፍጨፋ፣ የአፓርታይድ የግፍ አገዛዝ፣ የሩዋንዳው የዘር ማጥፋት እልቂት፣ እንዲሁም በተለያዩ የአፍሪቃ እና የመካከለኛው ምስራቅ አገራት ውስጥ የተከሰቱትና የሚሊዪኖችን ሕይወት የቀጠፉት እልቂቶች በዋነኝነት ተጠቃሾች ናቸው። እነኚህ በክፉ ክስተትነታቸው በታሪክ የሚወሱት አጋጣሚዎች ካስከተሉት እልቆ መሳፍርት የሌለው ሰብአዊ ቀውስ እና የንብረት ውድመት ባሻገር ከትውልድ ትውልድ የሚወራረስ ትምህርትንም አስተምረው አልፈዋል። በተለይም የምዕራቡ አለም በራሱም ሆነ በርቀት በሌሎች ላይም የተፈጸሙትን እነዚህን መሰል መጥፎ ክስተቶች በአግባቡ በመመርመር፣ መረጃዎችን ሰብስቦና አደራጅቶ በማስቀመጥ፣ በመጽሐፍ ከትቦና እና በፊልም ቀርጾ በማኖር ቀጣዩ ትውልድ እነኚህን መሰል አደጋዎችን ከሚያስከትሉ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ፣ ኃይማኖታዊና ኢኮኖሚያው ቀውሶችና ቅራኔዎች እራሱን በማራቅ ችግሮችን እጅግ በሰለጠነና ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ እንዲፈታ ማድረግ ችለዋል። ዛሬ ላይ ያለው ትውልዳቸውም እነ ናዚ እና ሌሎች አንባገነኖች በታሪካቸው ውስጥ ያደረሱትን ሰቆቃና ግፍ እያሰብ የሚሸማቀቅ ወይም በፍርሃት የሚርድ ሳይሆን ታሪክን በታሪክነቱ ትቶ ሙሉ አቅሙንና ጊዜውን ከሳይንስና ተክኖሎጂ ጋር አዋህዶ በዚህ ምድር ላይ ያሻውን ሁሉ ለማድረግ የሚያስችል አቅም በመገንባት ላይ ይገኛል።
ወደ አገራችን ስንመለስ ኢትዮጵያም ዛሬ ያለችበትን ጂዮግራፊያዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊም ሆነ ሌሎች ገጽታዎች ለመላበስ ያበቋት እጅግ በርካታ ክፉ እና በጎ ተበለው የሚጠቀሱ የታሪክ ክስተቶችን አስተናግዳለች። ምንም እንኳን ከላይ ከተጠቀሱት የአለማችን አሰቃቂ ታሪኮች ጋር ባይወዳደርም አገራችንም ከውጭ ወራሪዎች በተሰነዘረባት ጥቃትም ሆነ በልጆቿ መካከል በተከሰቱ የእርስ በእርስ ግጭቶች በብዙ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ውድ ልጆቿን አጥታለች። ድህነትን ጠራርጎ ሊያስወግድ ይችል ከነበረው አቅም በላይ በብዙ እጥፍ የሚገመት አንጡራ ሃብቷን በጦርነቶች፣ በግጭቶችና በዘራፊዎች ተነጥቃለች። ይህ እና ሌሎች በርካታ ምክንያቶችም ተደራርበው አገሪቱን ከድሃም ድሃ ተብለው ከሚጠቀሱት አገሮች ተርታ አሰልፈዋታል። እንግዲህ ትልቁ ጥያቄ እኛስ እንደ ሌላው ዓለም ሕዝብ አገራችን ካለፈችበት የረዥም ዘመን ታሪክ እና በየወቅቱ ከተከሰቱ መጥፎና በጎ የታሪክ ክስተቶች ምን ተማርን? ተምረንስ ለዛሬ እኛነታችን ምን አተረፍን? በአያቶቻችን እና በእኛ መካከል በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊ እና በፖለቲካ ተክለ አቋማችንም ሆነ አመለካከታችን ዙሪያ ለውጦች አሉ ወይ? ለውጣችን ቁልቁል ወይስ ካለፉት ወገኖቻችን የህይወት ተመክሮ ትምህርት ወስደን የደረስንበት የላቀ የአስተሳሰብና የኑሮ ደረጃ አለ? የታሪክ መዛግብቶቻችንስ ያለፉ ነገስታቶችን እና የጦር አበጋዞቻቸውን ከማወደስና ገድላቸውን ከመተረክ ባለፈ በቀጣዩ ትውልድ ሕይወት የጎላ ሚና ሊኖራቸ በሚችል መልኩ ተዘጋጅተዋል ወይ? ወይስ ‘እኔ የገሌ ዘር’ እያለ እንዲያዜምና በአያቶቹ ገድል እንዲያቅራራ ብቻ ተደርገው ነው የተዘከሩት? እንደ እኔ እምነት ከምዕራቡ አለም እኛንና ብዙዎች የአፍሪቃ አገራትን ከሚለዩን ነገሮች መካከል ጥቂቶቹ ከነዚህ ጥያቄዎች ምላሽ የሚመነጩ ይመስለኛል።
የዛሬ መቶ እና ሁለት መቶ አመት በፊት የተፈጠሩ የታሪክ ክስተቶችን ፍጹም በተዛባ መልኩ እያጣቀስን ልክ የእኛ የልፋት ውጤት አስመስለን እስኪያልበን የምንፎክርና የምንጨፍር እኛ ነን። ታሪክን እና ጀግኖችን ማወደስ ተገቢ ቢሆንም የኛን ድርሻ እነሱን በማወደስ ብቻ ስንገታው አደጋ ላይ ይጥለናል። እንደ አያቶቻችን ታሪክን መስራት ሲያቅተን ታሪክ ሰሪዎችን በማውሳትና በዜማና በግጥም ማወደስ ብቻ ብንኮፈስ የዛሬውን ማንነታችንን አይሸፍነውም። ይህ በአያቶቻችን ታሪክ ውስጥ ተደብቀን ‘በኢትዮጵያዊነቴ እኮራለሁ’ እያሉ ማዜም፣ መፎከር፣ ማቅራራትና ያዙኝ ልቀቁኝ ማለት ዛሬ ከተጣቡን የድህነት፣ የፖለቲካ ጭቆና እና ማኅበራዊ ቀውስ የማያስጥለን እና ነፃ የማያወጣን እሰከ ሆነ ድረስ ኩራታችን ከድንፋታ አያልፍም። አገሬን እወዳልሁ፣ በኢትዮጵያዊነቴ እኮራለሁ እያሉ ባንዲራ ለብሶ ማቅራራት በተግባር ካልታገዘ የውሸት ወይም ባዶ ኩራት (false pride) ነው የሚሆነው። እውነተኛ ኩራት የሚመነጨው ከራስ ነው፤ የራስን ማንነትን በማወቅና በመቀበል ላይ የሚመሰረት ነው። ማንነትን አምኖ መቀበል አቅማችንንም አብረን እንድፈትሽ ይረዳል። የዛሬ ባዶነታችንን በአያቶቻችን የታሪክ ገድል እንድንሞላ ወደሚያስገድድ የሞራል ክስረት ውስጥም እንዳንገባ ይረዳናል። የዛሬ ውርደታችንን በአድዋ ድል እና በሌሎች የአያቶቻችን ተጋድሎዎች በተገኙ ስኬቶችን ልንሸፍነው ከመጣር ይልቅ ታሪክ እንድንሰራ ብርታት ይሆነናል።
በሌላ በኩል የአውሮፓ ቅኝ ገዢዎች ያሳቀፉንን የዘረኝነት መርዝ እያራባን በታሪክ ተፈጽመዋል የተባሉ አንዳንድ ክስተቶችን እየመነዘርን ‘ያንተ ቅም ቅም አያትህ የእኔን ቅም ቅም አይታቶች በድሎ ነበር፤ ስለዚህ በቅም ቅም አያቶቼ ላይ ያንተ ዘሮች ላደረሱት በደል ኃላፊነቱን አንተ ትወስዳለህ እያልን ድርጊቱን ዛሬ ላይ እንደተፈጠረ በመቁጠር የምንጋጭና ለመነጣጠል እንቅልፍ አጥተን የምናድርም አለን። እራስን እንደተበዳይ ሌላውን የኅብረተሰብ ክፍል እንደ በዳይ በመቁጥርና የተዛባን ታሪክ በመተንተን ለዛሬው በዘረኝነት መርዝ ለተለወሰው የፖለቲካ አጀንዳቸው ማሳኪያነት ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ካፈር የሚለውሱ ኢትዮጵያዊያኖችም (እነሱ ኢትዮጵያዊ አይደለንም ቢሉም) ልብ ሊገዙ ይገባል። በአገሪቱ ውስጥ ያሉ የተለያዩ ጎሣዎች በገዛ አገራቸው እኩል መብትና ጥቅም እንዲረጋገጥላቸውና የሁሉም አገር እንድትሆን ከመጣር ይልቅ በዘረኝነት ስሜት ውስጥ ተወጥሮ ኢትዮጵያዊነትን መካድና ከራስ ጎሣ ውጭ ያለውን የኅብረተሰብ ክፍል እንደ ጠላት መቁጠር መዘዙ ብዙ ነው። ይህን ለመረዳት ብዙ ምርምር አያስፈልገውም። በቅርባችን ካለችው ከሩዋንዳ ትምህርት መውሰድ ይቻላል። ይህን የዘረኝነት እሳት እየተቀባበሉ የፖለቲካ መታገያቸው ያደረጉ ኃይሎችም ከዚህ እኩይ ተግባራቸው እንዲታቀቡ በስሙ የሚነግዱበት ሕዝብ ሊያወግዛቸው ይገባል።
እርቀን ሳንሄድ የቅርብ ጊዜ ታሪካችንን እንኳን ብንፈትሽ ዛሬ ለምንገኝባቸው እጅግ ውስብስብ እና ፈታኝ ችግሮች መንስዔ የሆኑትን ነገሮች በቀላሉ ልንገነዘብ እንችላለን። የችግሮቻችንን ምንጮች እና ያስከተሉብንን መዘዝ በቅጡ መረዳት ከቻልን ከተዘፈቅንበት አረንቋ ውስጥ ለመውጣት ጊዜ ላይወስድብ ይችላል። መወጣጫውም ላይርቀን ይችላል። ትልቁ ጥያቄ ችግሮቻችንን ከመዘርዘር ባለፈ ምንስዔዎቻቸውንም በቅጡ ተረድተነዋል ወይ? እንደ አንድ አገር ሕዝብ በችግሮቻችን እና በችግሮቹ ምንጭ ዙሪያ የጠራ የጋራ ግንዛቤ አለን ወይ? በፖለቲካ እና በሌሎች ማኅበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ስንደራጅስ ከነዚህ ግንዛቤዎች ተነስተን ነው ወይ? የጋራ የሆኑ ችግሮች ሰዎችን ያስባስባሉ፣ ለድርጅቶች መፈጠርም መንስዔ ይሆናሉ፣ ችግሮቹንም ለመቋቋም እና ለማስወገድ “ከአንድ ብርቱ …” እንደሚባለው ኃይልን ይፈጥራሉ። ይሁንና ስብስቡ ወይም የተደራጀው ኃይል ፊት ለፊት ከተጋረጡት ችግሮች ጋር ከመፋለም ባለፈ በድጋሚ እንዳይከሰቱ ምንጮቻቸውን ለማድረቅ የሚያስችል እይታ ከሌለው እና አቅሙንም በዚያ ደረጃ ካላሳደገ ይህ አይነቱ ማኅበረሰብ ሁሌም ለተመሳሳይ አደጋዎች የተጋለጥ ነው። የችግሩን መንሰዔ አጥንቶ ምንጩን ለማንጠፍ ከሚያወጣው ጉልበት፣ ገንዘብና ጊዜ የበለጠ አዳዲስ ችግሮች በተከሰቱ ቁጥር ከተኛበት እየባነነ ተነስቶ ችግሮቹን ለመቋቋም የሚያስችሉ ድርጅቶችን ለመፍጠርና ለማፍረስ የሚያወጣው ጊዜ፣ ገንዘብና ጉልበት እጅግ የላቀ ነው። በእንዲህ አይነት ማኅበረሰብ ውስጥ ጠንካራ የሆኑና ልምድ ያካበቱ ድርጅቶችን መፍጠር አይቻልም። ብዙዎቹ ድርጅቶች ሳይጎረምሱ፣ ሳይጎለምሱ እና ሳያረጁ በጨቅላነታቸው ይሞታሉ ወይም ደንዝዘው ስማቸውን ብቻ ይዘው ይቀራሉ። ይህ አይነቱ ማህበረሰብ አውራ የሚሆኑና በምሳሌነት ሊጠቀሱ የሚችሉም የፖለቲካ፣ የኃይማኖት እና የማኅበራዊ ህይወት መሪዎችን የመፍጠር አቅም የለውም፤ አይፈጥርምም፤ በራሳቸው ጥረት ቢፈጠሩም ጎልተው እንዲታዩ እድሉን አይሰጥም። ትላንት ያነገሳቸውን በማግስቱ አፈር ከድሜ ሲደባልቃቸው ምንም አመክንዮ አይፈልግም። ሲያከብርም፣ ሲሾምም፣ ሲያዋርድም ሆነ ሲኮንን በስሜት ነው። በተለይም እንደኛ በብዙ ውስብስብ ችግሮች ውስጥ ተተብትቦ ግራ ለተጋባ ማኅበረሰብ ልምድና በእውቀት የጎለበቱና የሕዝብ አመኔታን ያገኙ ባለ ዕራይ ድርጅቶችና ግለሰቦች መኖር እጅግ ወሳኝ ነው።
የፖለቲካም ሆነ ሌሎች ልዩነቶቻችንን የምንይዝበት መንገድ ሊፈተሽ ይገባዋል። የቀዝቃዛው የአለም ጦርነት ማብቂያን ተከትሎ የፈረሰውና ጀርመንን ለሁለት ከፍሏት የነበረው ግንብ ሲናድ ምስራቅና ምዕራቡን ወደ አንድ አገር ከመለወጥ ባለፈ መላው አውሮፓን አንድ ያደረገ ክስተትን ፈጥሯል። የሰብአዊ መብቶች እና የዲሞክራሲ ጽንሰ ሃሳቦች የልዩነት ማጦዣ ምክንያቶች ከመሆን ወጥተው ጀርመንን ብቻ ሳይሆን አውሮፓን ያዋሃዱ ተጨባጭ እውነታዎችን ፈጥረዋል። ይህን ተከትሎም ከታሪክ ለመማር ዝግጁ በሆኑ በበርካታ የአለማችን አገራት በመሬት የተገነቡም ሆነ በሰዎች አዕምሮ ውስጥ የተካቡ የልዩነት ግንቦች ሁሉ ፈርሰው ዜጎች ለጋራ ራዕይ በጋራ የመቆም ጽናትን አሳይተዋል። ሕዝባቸውንም ነጻ አውጥተዋል። ሌሎች እንደ ኢትዮጵያ ያሉ የተለያዩ አገሮች (አብላጫዎቹ የአፍሪቃ አገራት) የልዩነቶቻቸውን ግንቦች አጠንክረውና አዳዲስ ግንቦችን በአይምሯቸው ውስጥም ገንብተው የተሰበጣጠረና የሚፈራራ የኅብረተሰብ ክፍልን በመፍጠር ጉዞዋቸውን ቀጥለዋል። የጎሣ ግንቦች፣ የሥልጣን ግንቦች፣ የኃይማኖት ልዩነት ግንቦች፣ የድሃና የሃብታም ግንቦች፣ የጨቋንና የተጭቋኝ ግንቦች፣ ሌሎች ማኅበረሰቡን በአንድ ላይ እንዳይቆም እና ድህነትና አንባገነንነትን አሽቀንጥሮ እንዳይጥል አቅም የሚያሳጡ በርካታ የልዩነት ግንቦች ተገንብተዋል።
ድርጅቶችን እና መሪ የሚሆኑ ግለሰቦችን እየፈጠርንና መልሰን እየደፈጠጥን የመጣንበትን የ50 ዓመታት የፖለቲካ ጉዞ ወደ ኋላ መለስ ብለን ብንቃኝ ይህንን እውነታ ያረጋግጥልናል። ባለፉት 50 ዓመታት ውስጥ ለቁጥር የሚታክቱ የፖለቲካ፣ የሙያና በማኅበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮሩ ድርጅቶች ተፈጥረው ብዙዎች ካለሙበት ሳይደርሱ ከስመዋል። ጥቂቶችም ባልሞት ባይ ተጋዳይነት በመኖርና ባለመኖር መካከል ሆነው ቀጥለዋል። በከሰሙትም እግር ሌሎች በርካቶች ተተክተው በተመሳሳይ አዙሪት ውስጥ ወድቀው የኅብረተሰቡን ቀልብ ለመሳብ ደፋ ቀና ሲሉ ይስተዋላል። እዚህ ላይ ልብ ልንለው የሚገባው በዚህ ዘመን ውስጥ ብቅ ብለው በከሰሙትም፣ ተውተርትረው ቆይተው በተዳከሙትም፣ አዳዲስ ስም እየያዙ በተፈጠሩትም ድርጅቶች ውስጥ ዋነኛ ተዋናዮቹና የድርጅቶቹ ፈጣሪዎችም ሆኑ አጥፊዎቹ አንድ አይነት ሰዎች መሆናቸው ነው። ትላንት በአንድ ድርጅት ጥላ ስር ሆነው ሌሎችን እንደ ጠላት ይፈርጁ የነበሩ ሰዎች ዛሬ የብዙ ድርጅቶች ፈጣሪዎች ሆነዋል። ትላንት በጠላትነት የሚፈራረጁ ድርጅቶች አባል የነበሩ ሰዎች ቂማቸውን እንዳረገዙ ዛሬ በአንድ ድርጅት ጥላ ሥር የተሰባሰቡበትንም ሁኔታ እናያለን። በድርጅቶቹ መካከል እጅግ ጠባብ የሆኑ የርዕዮታለም ልዩነቶች ከመኖራቸው ውጭ አብዛኛዎቹ የመጨረሻ ግባቸው አንድ እና አንድ ነው። ዲሞክራሲ የሰፈነባት፣ የሕግ ልዕልና የተረጋገጠባት፣ ሰብአዊ መብቶች የተከበሩባት እና ድህነትን ያሸነፈች ኢትዮጵያን ማየት፣ መፍጠር ነው። በነዚህ መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ የሚለያዩ ድርጅቶች ያሉ አይመስለኝም፤ ሊኖርም አይችልም። ልዩነቱ እነዚህ ግቦች ላይ ለመድረስ ድርጅቶቹ በሚከተሉት አቅጣጫና መንገድ ቅየሳ ላይ ነው።
በዚህ የ50 ዓመት ጉዞ ውስጥ በሽብር መንፈስና በነውጥ ተግባራት የተሞላው የኢትዮጵያ ፖለቲካ በድርጅቶች መካከል እርስ በርስ አለመተማመንንና መካካድን ፈጥሯል። ይህም አለመግባባቶቹ ከጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት አልፈው እልቂትን አስከትለዋል። በዚያም የተነሳ አገሪቷ በፍርሃት እንድትዋጥና ሕዝቧም በስጋት እንዲኖር፤ የፍርሃት ባህልም እንዲጎለብት ከፍ ያለ ሚና ተጫውቷል። ዛሬ በእያንዳንዳችን አዕምሮ ውስጥ በርካታ የልዩነት ግንቦች ተፈጥረዋል። በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በሲቪክ ማኅበራት፣ በኃይማኖት ተቋማት፣ በማኅበረሰብ ድርጅቶች መካከልም የበርሊን ግንብ አይነት ግዙፍ የልዩነት ግንቦች ተፈጥረዋል። የዛሬዎቹ ኃይሎች ከገዢው ፓርቲ በስተቀር በትጥቅ የተደራጁ ስላልሆኑ ነው እንጂ ለመጠፋፋት ቅርብ ናቸው። ትልቁና እያንዳንዳችን እራሳችንን ልንጠይቅ የሚገባን፤ እነዚህን ግንቦች ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዴት ንደን እና በላያቸው ላይ ተረማምደን ልብ ለልብ እንዋሃዳልን? እንዴት እንደ አንድ ሕዝብ የጋራ ዕራይ፣ የጋራ መዝሙር፣ የጋራ ህልም፣ የጋራ መፈክር፣ የጋራ መድረክና የጋራ አገር እንፈጥራለን? እንዴት ከቂም፣ ከበቀልና ከቁርሾ ሽረን ከታይታና ከቧልት ፖለቲካ ወደ እውነተኛ የፖለቲካ ሕይወት እንመለሳለን?
ለማጠቃለል ያህል በእኔ እምነት ከተተበተብንበት ውስብስብ ችግሮችና ከተጫነን የፍርሃት ድባብ ለመላቀቅ፤ አልፎም ጤናማ የሆነ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ሥርዓት ባለቤት የሆነ ማኅበረሰብ ለመፍጠር የሚከተሉት ተግዳሮቶች ቢቀድሙ ይበጃል እላለሁ::
-       ዛሬ ለፖለቲካ ንትርክና  እርስ በርስ መፈራራት እንደ ምክንያት የሚነሱት የታሪካችን ክፍሎች ከፖለቲካ፣ ከኃይማኖት እና ከሌሎች ወገንተኝነት ነጻ በሆኑ ምሁራን በአግባቡ የሚጠኑበት ማዕከል ቢኖረን። የመወዛገቢያ ነጥብ የሆኑትም ታሪካዊ ኩነቶችን በአግባቡ ቢጠኑ እና በተለያዩ መንገዶችም ተደግፈው ለማስተማሪያነት ቢውሉ በድንቁርና ላይ ከተመሰረቱት ታሪክ ጠቀስ የሆኑና በጥላቻ መንፈስ የተሞሉ ክርክሮች ወጥተን እውቀትን በዋጁ ውይይቶች ላይ እናተኩራልን።
-       የሩቁን ለታሪክ ምሁራን እንተወና ባለፉት አምሣ ዓመታት ከ1960 ዎቹ የተማሪዎች ንቅናቄ ጀምሮ በፖለቲካ ትግል ውስጥ ዋነኛ ተዋናይ የሆኑ ኃይሎች ዛሬም በአገሪቷ የለት ተዕለት የፖለቲካ ህይወት ውስጥ በግራና በቀኝ ሆነው እና በመቶ ድርጅቶች ጉያ ውስጥ መሽገው በአገሪቷና በድሃው ሕዝብ እጣፈንታ ላይ ወሳኞች ሆነው ቀጥለዋል። በተለይም ‘ያ ትውልድ’ በሚል የሚታወቀው የኅብረተሰብ ክፍል ከልጅነት እስከ አዋቂነት ክቡር ሕይወቱን፣ ጊዜውን፣ ገንዘቡን እና እውቀቱን ያለምንም ስስት የዛችን አገር እጣ ፈንታ ለማቅናት መስዋዕትነት ሲከፍል ቆይቷል፤ ዛሬም ዋነኛ ተዋናይና አድራጊ ፈጣሪ ሆኖ ቀጥሏል። ይህ ትውልድ ትላንትናም ሆነ ዛሬ በገዢና በነጻ አውጪዎቻች ቡድኖች ተፈራርጆ እርስ በርሱ ተጨራርሷል፣ ቂምና ቁርሾም ተጋብቷል፣ ተሰዷል አሰድዷል። ዛሬም በልቡ ቂም ይዞና በቀልን አርግዞ በተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ መሽጎ የጎሪጥ ይተያያል። ባገኘው አጋጣሚም ሆሉ ይናቆራል። ‘ቂም ተይዞ ጉዞ’ እንዲሉ ትላንት በተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ ሆነው በጠላትነት ይፈራረጁና ሊገዳደሉ ይፍላለጉ የነበሩ ሰዎች ይህን ሸክማቸውን በንስሃ እና በይቅር ባይነት ከላያቸው ላይ ሳያራግፉ ውስጥ ውስጡን እየተብሰከሰኩና እየተፈራሩ ገሚሶቹ በልጅነታቸው በቆረቡባቸው ድርጅቶች እየማሉ ቀሪዎቹም ዘመኑ በወለዳቸው አዳዲስ ድርጅቶች ውስጥ ሆነው የለበጣ ውህደት እየመሰረቱ በዋዜማው ይፈረካከሳሉ። እንደ እኔ እምነት ከዚህ የእርስ በርስ መፈራረጅ፣ መፈራራትና የቆየ ቂምና ጥላቻ ሳንሽር የምንክበው ካብ ሁሉ የእምቧ ካብ ነው የሚሆነው። እየሆነ ያለውም ይሄው ነው። ከዚህ አዙሪት ወጥተንና ከቂም ተላቀን የጋራ ራዕይ እንዲኖረን እያንዳንዱ ግለሰብ እራሱን ለይቅርታ ማዘጋጀት አለበት። ከልብ የበደላቸውን ይቅርታ ለመጠየቅና ይቅርታ ለመቀበል። ከድርጅታዊ ወገንተኝነትም እራሱን ነጻ አውጥቶ በሱና በድርጅቱ ላይ የተፈጸመውን በደል ብቻ ሳይሆን እሱም ጠላት ብሎ በፈረጃቸው ሰዎችና ድርጅቶች ላይ ያደረሰውን ግፍና በደል ለመናዘዝና ለደረሰውም ሁሉ አቀፍ ጥፋት ድርሻቸውን በድፍረት በማንሳት የተጠታቂነት ባህልን ‘ሀ’ ብለው ሊጀምር ይገባዋል።
-       ይህ ሁኔታም የደረሰውን የጉዳት መጠን በቅጡ እንድናውቅ ከማድረጉም ባሻገር እርስ በርስ የመወነጃጀሉን ታሪክ እንድንገታውና ልባችንንም በፖለቲካ ንስሃ አንጽተን የሚነገርለትን ያህል የተሳካ ባይሆንም እንኳ ልክ እንደ ደቡብ አፍሪቃው ‘በእውነት’ ላይ ወደ ተመሰረተ የእርቅ እና የሰላም መድረክ እንድቀርብ እድል ይፈጥርልናል።
-       የልጆቹን እርስ በርስ መጨራረስ እየተመለከት ፓለቲካ እንዲህ ከሆነ አርፎ መቀመጥ ይበጃል፤ እርም የፖለቲካ ነገር በሚል አይምሮውን ጥርቅም አድርጎ ዘግቶ የለት ጉርሱን ብቻ እየቃረመ የአገሩን የፖለቲካ እጣፈንታ ለእዝጌሩ ትቶ ደግ ቀንና መልካም አስተዳደርን እንደመና ከሰማይ እንዲወርድለት የሚጠባበቀውም የኅብረተሰብ ክፍል አይኑን ይገልጣል፤ ከመጠፋፋት ወደ ሰለጠነ የውይይት ባህል በሚሻገረው የፓለቲካ ኃይልም ላይ እምነት ያሳድራል፤ እራሱንም ከፍርሃት ነጻ አውጥቶ በሙሉ ልብ በአገሩ ጉዳይ ባለቤት ይሆናል።
-       ስለዚህም የገዢው ኃይል ወያኔ ካለበት ጥልቅ ፍርሃት እና የሥልጣን ጥም የተነሳ ለእንዲህ ያለው ለውጥም ሆነ የሰላምና የእርቅ ጎዳና ገና ዝግጁ ባይሆንም የተቀሩት የፖለቲካ ሃይሎች መንገዱን በመጀመር ለዘመናት በመካከላቸው የቆየውን ቁርሾና ቂም ከአዕምሯቸው በማውጣት ከልብ የመነጨ እርቅ በማድረግ የልዩነት ግንቦችን ማፈራረስ ይጠበቅባቸውል። የሰላም፣ የእርቅ እና የእውነት አፈላላፉ ጉባዔ ያስፈልገናል።
በእውነት ላይ ተመስርተው ተቃዋሚዎች በቅል ልቦና ከታረቁ አብረው ከሠሩ በኢትዮጵያዊና በኢትዮጵያዊያን ላይ ለዘመናት እንደ መዥገር ተጣብቀው ደማችንን የሚመጡትን፣ ክብራችንን ገፈው እርቃን ያስቀሩንን፤ ድኅነት፣ እርዛት፣ አንባገነናዊ ሥርዓትና ጭቆና፣ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት፣ ጦርነትና የእርስ በርስ ግጭቶች፣ ድንቁርና፣ ጨለምተኝነት፣ ፍርሃት፣ ሙስና እና ጥላቻን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ነቅለን መጣል እንችላለን። ቅን ልቦና ይኑረን! ለዘመናት የተጫነንን ሸክማችንንም እናራግፍ። ያኔ ለፍቅር በፍቅር፣ ለሰላም በሰላም፣ ለነጻነት በነጻነት፣ ለአንድነታችን በአንድነት የምንሰራበትና ታሪክ ዘካሪ ብቻ ሳንሆን ታሪክ ሰሪ የምንሆንበት ጊዜ እሩቅ አይሆንም።
ቸር እንሰንብት!
ያሬድ ኃይለማርያም
ከብራስልስ

ከወያኔ መንደር ውጡ


ዳዊት መላኩ (ከጀርመን)
አቶ አያሌው ጎበዜም እንደምንም  የመምህርነት ስራቸውን ትተው የድል አጥቢያ አርበኛ በመሆን ገብተው ወይ ራሳቸውን ነፃ ሳያወጡ ወይ ህዝቡን በትክክል ሳያገለገሉ እንዲሁ እንደ ውሃ ላይ ኩበት  እመሀል ላይ እንደዋለሉ የማይቀረውን ስንብታቸውን ተሰናበተዋል፡፡ ወያኔ እንደ ሸንኮራ ምጥጥ አድርጎ ተፋቸው፡፡እኔ እስከማውቃቸው አቶ አያሌው ከሌሎች የወያኔ ባለስልጣናት የሚለዮት በሙስና አለመጠርጠራቸው፤ብዙ ማውራት የማይወዱ ሲናገሩም ከባህል እና ከሞራል የማያፈነግጡ፤ለሚኖሩበት ማሀበረሰብ ክብር በመስጠት ሚስታቸው ሳይቀር አብረዋቸው ከሚኖሩት እድርተኞች እኩል መሳተፋቸው ነው፡፡ አቶ አያሌው እንደአባዱላ ገመዳ ብዙ ቤት ገንብተው ለትግሉ ስላስቸገረኝ ውሰዱልኝ ሲሉ አልተደመጡም፡፡እስካሁን ባለኝ መረጃ መሰረት አቶ አያሌው ባህርዳር ከተማ ውስጥ ቀበሌ 14 አካባቢ በማህበር ተደራጅተው በወሰዱት አንድ ቦታ ቤት እንደገነቡ ነው ፡፡ ዘመድ አዝማዳቸውን ስራ በማስገባት አይታሙም ፡፡የአቶ አያሌው ልጆች እንደ ሌሎች የባለስልጣን ልጆች አሜሪካ እና አውሮፓ ወይም አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ ውድ የግል ትምህርት ቤቶች አይደለም  የሚማሩት፡፡እንደማንኛውም ደሃ ቤተሰብ ባህርዳር ውስጥ ባሉ የመንግስት ትምህርቤቶች ያስተምሩ ነበር፡፡Ayalew Gobeze (Amhara Regional State)
አቶ አያሌው እንግዲህ እነዚህ መልካም ነገር ቢኖራቸውም የተሰጣቸውን መክሊት አባክነው የክልሉ ህዝብ በየቦታው ሲፈናቀል የክልሉ መሬት እንደዳቦ እየተሸነሸነ ሲታደል የተቀመጡባትን ወንበር ላለማጣት በዝምታ ማለፍን መርጠዋል፡፡ይህ ደግሞ በምንም መልኩ ከተጠያቂነት አያድንም፡፡ከሌባ ጋር አብሮ ስርቆት ሂዶ  በቅርብ ርቀት ሲሰርቁ እያዩ ዝም ማለት እና የሰረቀው አብሮኝ ያለው ሰው ነው አንጂ እኔ ነፃ ነኝ ቢሉ ከቅጣት አያመልጡም፡፡እንግዲህ እርሳቸው በስልጣን ላይ በቀዮበት ጊዜ ለጠፋው ሀይወት፤ለወደመው ንብረት፤ለተፈጠረው ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድቀት የድርሻቸውን ይወስዳሉ፡፡
መቼም በዘመኔ ወያኔ ስራና ሰራተኛ ተገናኝተው ባይውቁም እንደአማራ ክልል  ባለስልጣናት በእውቀት ድርቅ የተጠቃ የለም፡፡”ሰው ሢታጣ ይመለመላል ጎባጣ” ነው ነገሩ፡፡ሰው ሲታጣ ማለቴ ለወያኔ በታማኝነት የሚያገለግል ማለቴ ነው፡፡አቶ አያሌውን የተኩት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በርቀት ትምህርት በማኔጅመት የመጀመሪያ ዲግሪ ሲኖራቸው በ1998 ዓ.ም የብአዴን ቢሮ ውስጥ ይሰሩ ነበር፡፡የተኛው የተምህርት ዝግጅት ተዛምዶ የክልሉየግብርና ቢሮ ኃላፊ ሁነው እንዲሰሩ እንዳበቃቸው የሚያውቀው ወያኔ ብቻ ነው፡፡ይባስ ብሎ ክልሉን የመምራት ሀላፊነት ለሳቸው መስጠት ከምጡ ወደ ዳጡ ነው፡፡ አቶ ገዱን የአማራ ወጣቶች ከከፍተኛ ትምህርቶች ተመርቀው የፓሪቲ አባል ካልሆኑ ስራ እንዳይሰጣቸው በክልሉ ላሉ ሁሉም ዞኖች ትእዛዝ ሲያስተላልፉ በተቃራኒው አባል ለሆኑት ስልክ ብቻ በመደወል እንዲቀበሉዋቸው ያል ምንም ውድድር እና ማስታወቂ  በደብዳቤ ብቻ ሲመድቡ እንደነበር ይታወቃል፡፡በተለይ በ1998ዓ.ም የንግድ እና ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት በወረዳዎች መከፈትን ተከትሎ በሁሉም ወረዳዎች የተመደቡ ፈላፊዎች በዚህ አይነት የተመደቡ ነበሩ፡፡አቶ ገዱ የክልል ፕሬዚዳንት ቀርቶ ለቀበሌ አመራርነት ሚያበቃ ስብእና እንደሌላቸው ሚያወቁዋቸው ሁሉ የሚስማሙበት ሀቅ ነው፡፡ግን ምን ይደረግ ወያኔ በሚመራው ሀገር ውስጥ ለሀገር የሚጠቅም ነገር በነፃነት መስራት ስለማይቻል አንዴ አዲሱ ለገሰ፤አንዴ ደመቀ መኮነን፤አንዴ ገዱ አንዳርጋቸው እተፈራረቁ በህዝቡ ትክሻ ላይ ያለከልካይ ይጫናሉ፡፡
በመጽሀፍ ቅዱስ ታሪክ የምናውቀው ደጉ አብረሀም የተወለደው ያደገው ከጣኦት አምላኪ ቤተሰብ ነበር፡፡  እግዚያብሔርም አብርሀምን “አብርሀም አብርሀም ውጣ !እኔ ወደማሳህም ወደዚያ ተራራ ሂድ አለው”፡፡አብርሀምም ቤተሰቡ የሚያመልከው ጣኦት አይን እያለው የማያይ ጆሮ እያለው የማይሰማ “ልክ እንደ ኢህአዴግ”  ነበርና ከፈጣሪው የመጣለትን ትእዛዝ ሳያመነታ ተቀበለው ፡፡በሀጢያት ከረከሰው አካባቢውም ተለይቶ ወጣ፡፡አብርሀም ያደረገው ከሚወደው ቤተሰቡ  በባእድ አምልኮ አብሮ ላለመኖር የግድ መለየት ነበረበት ተለያም፡፡ዛሬ በተለያዮ የስልጣን እርከን በወታደራዊም ሆነ በሲቪል ተቋማት ከወያኔ ጋር እየሰራችሁ ያላችሁ ኢትዮጵያውያን ልክ እንደ አብረሀም በደም ከተበከለው ፤ህዝብን አፍኖ በችግር እየገደለ ካለው ስርኣት ራሳችሁ ለይታችሁ ውጡ፡፡አብርሀም ቅድስናን የተቀዳጀው ከባእድ አምልኮው ተለይቶ ነው፡ለጊዜያዊ ሥልጣን ጥቅም ወዘተ ራሳችህን እስካሁን አስገዛችሁ፡፡መጀመሪያ እውነት አለ መስሎአችሁ ገብታችሁ ይሆናል፡፡ግን ወያኔ ጋ ቀርቦ ያላየ የለም ደረጃው ይለያ እንጂ ፡፡ አንድም እውነት የለም ሁሉም ነገር የውሸት የማስመሰል ነው፡፡ወያኔ ጣኦት ነው፡፡ህገ-መንግስቱ፤የመለስ ራዕይ፤የብሄር መብት፤እድገት እና ትርናስፎርሜሽኑ፤የሚወራው ዲሞክራሲ ሁሉም ባእድ አምልኮዎች ጣኦቶች ናቸው፡፡እውነታውን ታውቁታላችሁ፡፡ስለገባችሁበት ነው እንጂ ሁሉም የህወአትን እድሜ ማራዘሚያ ነው፡፡ማንም ከወያኔ ጋር ሁኖ ህሌናው ያመነበትን እንደማይሰራ እናንተም ታውቁታላችሁ፡፡ፍርድቤቶች የሚፈርዱት በህሌናቸው ነው?ጋዜጠኞች እየሰራችሁ ያላችሁት እውነታውን ነው? ወታደሩ  የገንዛ ወንድሙን፣እህቱን  በቆመጥ የሚቀጠቅጠው አምኖበት ነው?፤የሚስኪኑዋ እናትክን ቤት እላይዋ ላይ የምታፈርሰው ህሌናህ ፈቅዶ በችግር ለተቆራመደው ወገናችን መርዳት ስንችል ለምን ተጨማሪ እዳ እንሆንባቸዋለን፡፡ከወያኔ ፍርፋሪ መጠበቅ ለጣኦት የተሰዋ መብላት ነው፡፡ ነው?ከወያኔ አገልጋይነት ተለዩ!ከወያኔ መንደር ውጡ

Three UN peacekeepers from India killed in South Sudan violence


(AFP) – Attackers stormed a UN base where civilians took refuge in South Sudan on Thursday, killing three Indian peacekeepers with other deaths feared, officials said.
Civilians take shelter at the United Nations Mission in the Republic of South Sudan (REUTERS)
Civilians take shelter at the United Nations Mission in the Republic of South Sudan (REUTERS)
The United Nations has lost contact with the base at Akobo in Jonglei state and the fate of more than 30 ethnic Dinka civilians sheltering there was also unknown, UN deputy spokesman Farhan Haq told AFP.
“We have received reports of people killed and injured and are in the process of verifying,” said UN deputy secretary general Jan Eliasson who strongly condemned the attack.
The UN Security Council called emergency consultations for Friday on the mounting crisis in South Sudan where hundreds have been killed this week in battles between President Salva Kiir and former vice president Riek Machar.
Three Indian peacekeepers were “targeted and killed” in the assault on Akobo, said India’s UN ambassador Asoke Mukerji. A minute’s silence for the soldiers was held at a UN meeting on peacekeeping in New York.
Forty other Indian peacekeepers and six UN police advisors were moved to safety at a nearby South Sudan People’s Liberation Army (SPLA) camp, Haq said.
The UN Mission in South Sudan (UNMISS) would send 60 reinforcements and aircraft to pick up the peacekeepers. But they would only arrive Friday because Akobo is so difficult to get to, Haq said.
The attack was carried out by ethnic Nuer youths in a state which has long suffered from the deep ethnic divisions in South Sudan, the world’s youngest country.
The SPLA has split into factions supporting Salva Kiir, an ethnic Dinka, and Riek Machar, a Nuer.
UN forces are also protecting 14,000 civilians gathered around a base in Bor, capital of Jonglei state, and protecting the Bor airstrip, Haq said.
Bor fell to Riek Machar’s forces on Wednesday.
Hundreds of people have been killed in the capital, Juba, alone since clashes between rival factions of the Sudan Sudanese army erupted on Sunday.
Haq said there were unconfirmed reports of several students killed by security forces at Juba University on Wednesday.
Several hundred students have stayed on the university campus and asked for UN protection, the spokesman said.
Between 2,000 and 5,000 civilians have gathered in another part of Juba, the Kator complex, and had also requested help from UN Mission in South Sudan (UNMISS) peacekeepers, Haq said.
More than 15,000 people have sought shelter at two UN and one World Food Programme compounds in Juba.
Haq said that food and water supplies and sanitation at the compounds are “overstrained”.
UN leader Ban Ki-moon was “appalled” by the attack on Akobo, said a separate statement released by the spokesman.
If reports of civilian deaths were confirmed “those responsible must be held accountable for their crimes,” Ban added in the statement.
“The future of this young nation requires its current leadership to do everything possible to prevent South Sudan descending into the chaos that would be such a betrayal of the ideals behind its long struggle for independence,” Ban said.
South Sudan became independent in 2011 after a two-decade civil war with Sudan in which more than two million people died.

Explaining the Ethiopian outmigration: Incentives or Constraints?


by Seid Hassan and Minga Negash[1]
In both theory and practice, pull and push factors drive migrants out of their own countries of origin. The factors are complex but they are in general categorized as: (a) demand-pull factors, represented by better economic opportunities and jobs in the host (new) country; (b) supply-push factors, represented by the lack of economic opportunities, jobs, and economic downturns, political oppressions, abuses of human rights by home country governments, religious intolerance (constraints), war, conflict and insecurity in the home country; (c) mediating factors that accelerate or constrain migration which may include the existence or prevalence of opportunities available to human smugglers, fly by night recruitment agencies, registered recruitment agencies operating within the legal system and government policies encouraging/incentivizing citizens to migrate; and (d) social network (pull) factors such as the existence of relatives, friends and acquaintances in host countries, available opportunities for family unifications in host countries, and success stories of diaspora migrants. The role played by each of these factors and their relative importance and dynamics depend on the economic, political, societal conditions and geographical proximity between the home, transit and destination countries.economic mobility and geographic mobility are correlated.
In attempting to explain the Ethiopian outmigration, our conjuncture is that the push factors play the dominant role in driving out Ethiopians out of their country, prominent among them being abject poverty and bad governance. Bad governance and economic constraints are highly correlated, for bad governance basically means the lack of rule of law, political freedom, accountability, transparency, efficient institutions and increased corruption and insecurity. Development economists have repeatedly shown that bad governance plays significant roles in retarding development in addition to exacerbating economic inequality, increasing poverty, corruption, conflicts and environmental degradation.
Development economists have also documented that economic mobility and geographic mobility are correlated. Unfortunately, the ruling party’s ethnic policy is known to have restricted internal migration. That is, by restricting internal migration, the ethnic based governance and political structure, has limited the economic opportunities of the citizens and the country’s capability to absorb migrants internally. As Gray, Mueller and Woldehanna (2012) show, barriers within Ethiopia indeed exist, thereby prohibiting citizens from freely moving within regions, hence denying them the basic constitutional right of mobility. The expulsion of “others” from the Benishangul-Gumuz, and Gura Ferda and the Ogaden regions, considered by many to be crime against humanity is the extreme version of it. Another political problem which has a colossal economic impact on migration is the corruption conundrum. As Ariu and Squicciarin argue, the prevalence of corruption within a nation tends to drive relatively skilled workers out of their own country in part because they distaste a non- meritocratic and nepotistic regime. The “prolonged loss in human capital” in turn leads a country to be afflicted by brain-drain which is known to be a major obstacle to economic growth. In the case of Ethiopia’s opaque system, there is a widespread perception that one can only advance his/her career and economic opportunities using close knit ties established through one’s ethnic stock, family connections or through corruption. This captured state of the Ethiopian State has been dealt in the special edition of the Ethiopian E. Journal for Innovation and Research Foresight (Volume 5 No 1 2013).
In explaining the Ethiopian migration to the Middle East, which we believe is largely economic, we ask two interesting questions: Firstly, why do Ethiopians leave their birthplaces en masse when their country is alleged to have been registering double digit real economic growth rates for nearly a decade? Secondly, are there any overarching identifiable factors that explain the Ethiopian exodus? Managing the variables enables policy makers and the international community to find mitigation strategies for the outmigration, and the resultant human tragedy experienced by the migrants.
As indicated earlier, the research-based literature unanimously documents economic motives such as increased poverty playing a prominent role in international migration. In other words increased economic growth in the source country is a declining function of outmigration from that country. Hence, in order to understand the Ethiopian outmigration, it is important to briefly examine the state of the Ethiopian economy. The alleged double-digit growth, if it is real, should have served to keep citizens to stay put if not even serve as a magnet to attract foreign immigrants. The Ethiopian exodus, therefore, is incompatible with a growing economy. We argue that the fundamental determinants of economic growth and development (see Barro: 1996 and Petrakos et al: 2007, for example) and the realities on the ground do not support the economic expansion that the Government of Ethiopia (GoE) has been claiming. Furthermore, there are no indications that the alleged fruits of the growth are shared with the citizenry for the country’s income disparities have been rising (Shimeles & Delelegn: 2013, Gebre-Sellasie: 2012, Leite et al: 2009).
Luckily, some economists and commentators have been questioning the credibility of the statistics that has been and continues to be produced by the GoE. A good example is the short commentary by Professor Daniel Teferra (2013) who not only poked holes on the government’s claim of sustained double-digit growth rates but also criticized multilateral institutions such as the Africa Development Bank, the IMF, and the World Bank who happen to echo the government’s claim in a rather scandalous proportion. The Economist magazine described the Ethiopian inflation figures as “fiddled with even more than those in Argentina” and “the double-digit growth rates predicted by the government of Prime Minister Meles Zenawi look fanciful.” On a fundamental level, Professor Abu Girma Moges has shown that there is no reduction in poverty in Ethiopia as claimed by the GoE since the base for the claim is the “recent poverty index computation is the 2010/11 Household Income, Consumption and Expenditure Survey (HICES) conducted by the central statistical agency (CSA, 2012) was flawed and incorrect, “perhaps by design.”  Fortunately, still, other observers have begun questioning the GoE’s double-digit growth rates and sustained economic development. The GoE’s central planning which is a reminiscent of the old USSR planning system has caught the attentions of writers on Ethiopia. The French writer Rene Lefort, in his piece of 26 November 2012 observed what economists of Ethiopian origin have been stating for a long time. It is only in the Ethiopian context where the ex-ante economic forecasts (budgets) are nearly identical to the actual outcomes! Lefort succinctly puts the ruling party’s performance evaluation (gim’gema) system as follows:
“The first question concerns the reality of its achievements, notably the famous ‘double digit growth’ since 2004, which the authorities constantly extol. In fact, this figure is the product of a vicious circle. The government sets absurdly ambitious targets. The work of every public servant is assessed against those targets. Their careers depend on it. And of course, they claim to have achieved them. Then the targets are raised again. Once again, they claim to have met them. The lie becomes institutionalized. The gap between basic national realities and the image that the authorities perceive and communicate, from summit to base, has become so great that it could be said that Ethiopia has turned out to be not so much a Potemkin village, as a Potemkin country. Sooner or later, the authorities will have to deal with the shockwave that results when the truth inevitably comes out.
Similar accounts have been made by Epstein whose finding was based on her own field-work that took her around the country as well as by Abbink, (2009:21).
Having noted the incompatibility of outmigration with real growth, we now move to the second question of identifying the economic variables that explain the migration phenomenon. The economic variables however are affected by a number of mediating factors. One mediating factor that exacerbates outmigration is government ineffectiveness. We alert researchers on the Ethiopian outmigration to consider the following conjectures/hypotheses in any way they deemed it necessary. In particular, we observe that the existence of an organized crime, whose main purpose is reaping the benefits from smuggling and human trafficking. This highly organized criminal activity enjoys an interlocking relationship with the strength of the institutions of governance and the political effort to delegitimize the Ethiopian State, ironically connected to the history of the ruling regime itself. Furthermore, the breakdown of law and order is in part explained by the GoE’s increasingly repressive methods of resolving dissent.  Our observations indicate that criminal syndicates pertaining to human trafficking have become powerful; often connected to either the law enforcement agencies or the various armed groups that claim to have political grievances. We also observe that the majority of migrants are coming from rural areas; they are poor, uneducated and unskilled and hence unable to legitimize their immigration. We therefore predict that the Saudi mass expulsion of Ethiopians will not be the last we would observe. Nor would we see Ethiopians stopping emigrating unless the root causes of the exodus and the mediating factors are recognized, and appropriate mitigation policies are put in place.
We list a few of the inter-related push factors that explain the Ethiopian outmigration below.

Factors that explain the Ethiopian outmigration

  1. As one of the current authors illustrated earlier, the repeatedly devalued birr (conducted without addressing the economic fundamentals of the country) which in turn was created by politically driven monetary and fiscal policy measures, raised prices sharply leading to a rise in the cost of living and a massive fall in living stands. Worse, the regime unwisely adopted price caps measures, despite warnings of its damaging effects. All the price caps measure did was create shortages without reducing prices. It is refreshing to see Sendeq, one of the country’s local newspapers in its November 27, 2013 edition rather boldly articulating the rising cost of living as one of the drivers of the Ethiopian outmigration.
  2. Land policy: Gebru and Beyene document that landlessness is one of the key factors for outmigration in Ethiopia. This fact is buttressed by the significant portion of Ethiopian migrants to the Middle East being from rural areas where about 80% of the population depends on farming and nomadic cattle raising for its livelihood. The abject rural poverty that peasants are facing cannot be separated from the government’s landholding policies (Gebresellasie, 2006). Unfortunately and as Gebreselassie noted (P.4), the GoE’s “insertion of the issue of land in the Ethiopian constitution [has made] rural land increasingly [to] become a political affair”. By inserting the land policy in the constitution, the GoE has effectively eliminated the possibility of flexible application of policy, extended its control over the population and made free and fair election only a dream. Worse, it has eliminated all meaningful debates about efficient utilization of land (Nega and Degefe, 2000). The net effect is that instead of curbing migration, the landholding policy is used to disown and evict peasants from their ancestral lands.  The evictions are made in part to give way for the government’s sugar plantations and facilitate for international agri-business which ironically come from Saudi Arabia and Asian countries. Furthermore, the lack of productivity in the agricultural sector is also connected to the GoE’s land policy. According to a report published by the Ethiopian Economic Association (p.2), the government’s bad land-holding policy has led to “declining farm size, tenure insecurity, and subsistence farming practices”.
  3. Rapid Population Growth and Weak Industrial Sector: Poor family planning and population policy when coupled with problematic land policy makes the situation explosive. As noted earlier more than 80% of the population lives in rural areas and depends on subsistence farming. The population growth rate hovers around 3%. The rapid growth in population has reduced the land that is held by each farmer, making it uneconomical for the small farmer to stay in rural Ethiopia. The effect of the land shortage is to create an influx into urban centers, which themselves are under extreme pressure. The manufacturing and the service sectors of the economy were supposed to absorb the rising population. This however is not the case as government itself admitted its disappointments about the industry sector of the economy. The fact that population growth has been outstripping food production, which is associated with increased land scarcity and environmental degradation, has been proved by the last and current regimes’ attempts of repeated land redistribution schemes.
  4. Remittances not invested: According to some estimates the annual revenues from remittances is close of three billion US dollars, a figure that is much higher than the country’s revenue from exports of goods and official development assistance (ODA). The bulk of the remittance is coming from the Middle East countries. The remittances are spent for repayment of debts (often borrowed from family, friends or loan sharks) and fees for recruitment agencies. Most of the financial flow is outside of the banking system and involves the money laundering networks. Anecdotal evidence indicates that income generated by migrants is rarely invested in productive assets. The leftovers from debt and fee repayment are used to support and alleviate family constraints and hardships. The few that is remaining is invested in real estate, an investment sector with no multiplier effects.
  5. Most Ethiopian migrants to the Middle East are poor, women, uneducated and unskilled: Economic and migration theory indicate that relatively highly skilled workers are mobile, flexible and have a better chance of negotiating and enforcing employment contracts.  Contrary to this fact, most Ethiopians who are migrating to the Middle East are relatively unskilled, less educated and destitute which makes them to be vulnerable for abuse. Dawit Wolde Giorgis and David Weinberg connected the labor brokerage system in the oil rich Kingdom to a form of modern day slavery. On the other hand the poorest households would have greater incentives to send their children in order to benefit from the accrued remittances. The poor households however would not have the financial wherewithal to afford sending their household members abroad to pay for the journey and the human smuggler or recruiter ((Taylor, 2006)). Even though the country exports both skilled and unskilled labor, the mass migration of unskilled manpower of the country is peculiar to the country. To make matters worse, there was no meaningful effort on the part of the GoE to equip the migrants even with basic household management skills such as the operation of washing machines and stoves. The GoE did not and probably still does not have labor counselors in its embassies.
  6. Unemployment is the main driver of the outmigration: According to Serneels of Oxford University, Ethiopia has “one of the highest unemployment rates worldwide, around 50% of the urban men between age 15 and 30 are unemployed.” The official statistics for unemployment however is much smaller than what is indicated above.  Widespread poverty, lack of jobs and hopelessness, particularly among the youth, disadvantageous economic and social position of women (see also Endeshaw et al/IOM) are the driving force of Ethiopian migration. The great majority of the deportees from Saudi Arabia and the new arrivals in Yemen and Southern Africa are young people who are desperate about their future. They are by and large in the 20-30 years of age. This fact further indicates the inability of the local economy to absorb the younger and more productive portion of the labor force. This also should negatively affect productivity and Ethiopia’s growth capabilities. The massification of higher education and the 10+2 education policy have not helped to mitigate the problem, which in turn has resulted in an alarming level of poor education quality and high dropout rates, as reported by Hassan and Ahmed: 2010); Dyson:2012; Tekeste Negash:2006). This puts the country in a vicious circle.
  7. Drought and climate change are major problems. The country has been frequently hard hit by drought which exacerbates the financial constraints of households and increasing food insecurity. The country has not been self-sufficient in food and about 20% of the population is in donor-supported social safety net program. The massive environmental degradation of the few virgin lands by commercial farmers when coupled with the eviction of peasants exacerbates both the despair and the outmigration.
  8. Labor exporting policy to mitigate shortage of foreign currency: Exporting people is considered by the GoE as one of the best sources of foreign currency. Unlike in other countries, the government encourages its citizens to migrate. The GoE’s encouragement comes in two forms. The first is political while the second is economic. The immigration of political opponents is seen by the ruling party as a sign of relief. With regard to the economic reasons, Kebede notes that the government encourages and has instituted migration policies, to the extent of being “active in facilitating the recruitment of workers for employment abroad (p. 22) but without adequately informing migrants about the dangers they would face in host countries, and without negotiating with host countries on labor conditions. The diaspora did not disappoint when it comes to the latter, as it helped finance the ruling party’s mega projects by buying diaspora bonds, participating in government housing construction (condominium) schemes, building houses and increasing own family consumption expenditures. Both the government and families of emigrants view remittance flows as an important source of finance.
  9. No reverse brain drain is observed. Countries such as China, India and Korea were able to attract their skilled members of the diaspora to help them develop their economies because as their economies grew, the diaspora was pulled back into these countries. The fact that Ethiopia is unable to do this suggests that the so-called growing economy either does not exist or is incapable of absorbing the skilled part of the Ethiopian diaspora, in part due to lack of opportunities (Fransen and Kuschminder (2009:23). The political tensions exacerbate the problems of brain drain.
  10. Voice and accountability problems. Ethiopia is ranked very low in most of the international and regional governance indicators. It is also in the list of the world’s 20 failed states. Interestingly, the alleged economic expansion started to occur immediately after the 2005 election crisis. However, outmigration accelerated right after the 2005 election.  This may indicate two factors playing a big role. One is the political difficulties the regime has faced since the 2005 election debacle. The second bolstering the claim made about the nonexistence of the much trumpeted growth of GDP and/or not reaching the majority of the people. Indication are that both maybe working together as Nobel Laureate Amartya Sen shows that in countries where governments are accountable, human misery is low.  The controlling nature of the ruling party is documented by Arriola: 2005, Abbink: 2006, Epstein: 2010, Human Right Watch: 2010 and others.
In conclusion we surmise that Ethiopia’s outmigration is largely explained by several interconnected push factors. According to one of the aforementioned researchers, 71% of the migration from Gojam and SSNPR is “related to push factors in places of origin, and 29% to pull factors in places of destination.” The pull factors are largely out of the control of the GoE and it may only have limited influence. The TPLF/EPRDF had 22 years to originate and implement policy, a job that Endeshaw et al (IOM), the U.S. State Department, Kebede, Teshome and others have indicated that the GoE has failed to do. In other words the present  crisis is yet another evidence of government ineffectiveness. Furthermore, it is hard to imagine that such a highly lucrative business involving huge network of migration facilitators, local brokers and recruiters and human trafficking networks, to the extent of making the country the hub of human trafficking, would exist this long without being sanctioned by the regime, particularly in a system which controls each individual citizen with the notorious 1-to-5 bonding scheme.

[1] Seid Hassan is Professor of Economics at Murray State University and Minga Negash is Professor of Accounting at the Metropolitan State University of Denver and the University of the Witwatersrand, Johannesburg.