Tuesday, April 8, 2014

ያልዘሩትን ማጨድ ከቶ አይቻልም! (ግንቦት7)


Ginbot 7 weekly editorialየወያኔ መንግስት የኢትዮጵያን ብሄር ብሄረሰቦች አጋጭቶ በመካከላቸው ጥርጣሬና መፈራራት አንግሶና የታሪክ ጠባሳዎችን እንደ አዲስ በመጓጐጥ እያደማ ከፋፍሎ ለመግዛት ካለመታከት ያደረጋቸው ሙከራዎች ገና ፍሬ ባያፈሩም ቁጥቋጦዎቹ መብቀል ጀምረዋል። እዚህም እዚያም በካድሬዎች የውስጥ ለውስጥ ተልእኮ የሚለኮሱ እሳቶች መብለጭለጭ ጀምረዋል። ሌላው ቀርቶ በአንድ ብሄረሰብ መሃል ሳይቀር በከባቢ ልዩነቶች ብቻ መናቆሮችና መጋደሎች እያስተዋልን ነው። ሰሞኑን በጉጂና በቦረና ኦሮሞዎች መካከል የወያኔ ሎሌዎች በሚያበረታቱት አተካሮ የብዙ ወገኖቻችን ህይወት ጠፍቷል። ሰዎች ከኑሮአቸው ተፈናቅለዋል። ወያኔ እንደኳስ ጨዋታ ተመልካች ዳር ሆኖ ይመለከታል፣ ያጨብጭባል።
ሰሞኑን ባህርዳር ከተማ ውስጥ በተካሄደ የስፖርት ውድድር ላይ አሳፋሪ ክስተት ነበር። ለሰሚው የሚቀፍ ብልግና የተቀላቀለበት ስድብና ቁርቋሶ አይተናል። ከበስተጀርባ ሆነው ይህንን ለፍቅር ብቻ ሊውል የሚገባ የስፖርት ዝግጅት መርዝ ረጭተውበታል። ከዚህ ላቅ ያሉ የተንኮል ድግሶችም ተደግሰው ህዝብ ውስጥ በወያኔ ከተነዙ የመርዝ ቢልቃቶች ውስጥ ስራ ላይ ሳይውሉ ቀርተዋል።
ይህ በታሪካችን ታይቶ የማይታወቅ ዘር የሚዘራው ወያኔ ያልተከፋፈለ ህዝብ አይገዛልኝም በሚል ፍልስፍና እንደሆነ በተደጋጋሚ እያየን ነው። ሶማሌ ክልል ውስጥ በተቋቋሙ ልዩ ፖሊስ በሚል ስያሜ በሚጠሩ የመንግስት ሃይሎች ጥቃት ቁጥሩ እጅግ በርካታ የሆነ የኦሮሞ ማህበረሰብ ከኖረበት መሬት ተጠራርጎ እንዲወጣ ተደርጓል። ብዙዎቹ ተገድለዋል። ብዙ ደም መቃበት ተፈጥሯል። በየክልሉ ምስኪን የአማራ ገበሬዎችን መሬት ንብረት በመንጠቅ አከባቢውን ለቀው እንዲሄዱ አድርገዋል። መሄጃ የለንም ያሉትንም ቀጥቅጠው እንደገደሏቸው ሰሞኑን ከጅባትና ሜጫ አካባቢ ያሉ መረጃዎችን አይተናል።
እነዚህ በየቦታው የሚብለጨለጩ እሳቶች በዚህ ከቀጠሉ ሁላችንም ወደ ሚያቃጥልና የሚለበልብ የሰደድ እሳት ማደጉ አይቀርም። የወያኔ ባለሟሎች ካለምንም ይሉኝታና ማሰላሰል ይህንን እሳት እያራገቡ ይገኛሉ።
ይህንን አደገኛ አዝማሚያ በንጭጩ ማስወገድ የሚችለው ራሱ ህዝቡና የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ የነጻነት ሃይሎች ድምጽና ህብረት እንጂ የወያኔ መንግስት አይደለም። ስለዚህ ህዝቡ በተለይም ወጣቶች ከዚህ ወጥመድ ሰብረው እንዲወጡ ግንቦት 7 የነጻነት፣ የፍትህና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አጥብቆ ያሳስባል። ተመሳሳይ ተንኮሎችንም ማጋለጡን ይቀጥላል። የብሄርሰብ ልሂቃንም ይህንን መርዝ እንዲቋቋሙ፣ ይልቁንም ወያኔ እንዳይመቸው ይበልጥ መቀራረብና ፈተናውን በጋራ እንድንቋቋም ጥሪያችን በድጋሜ እናቀርባለን።
ያልተዘራ አይታጨድም። ወያኔ የዘራልን መርዝ የሚያፈራው መርዝን እንጂ ሌላ አይደለም። ልዩነቶቻችን እንደዘመኑ በሰለጠነ ዲሞክራሲያዊ መንገድ እንጂ በተያዘው መንገድ ማስወገድ አይቻልም።
ዞሮ ዞሮ በዚህ ሳይጣናዊ የወያኔ መሰሪ ሴራ ለምትፈስ ለእያንዳንዶ የደም ጠብታ ተጠያቂው የወያኔ ጉጅሌ መሆኑን አጥብቀን እናሳስባለን። በመሆኑም ለመከፋፈል ከመመቻቸት ይልቅ አንድነታችን በማጥበቅ የነጻነት ሃይሎችን በመቀላቀል ራሳችን እና የሀገራችንን ህልውና ከዚህ ከወያኔ የመከፋፈል መርዝ እንታደግ።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!

የሪያዱ ሚስጥራዊ ቦንድ ሽያጭ ከሸፈ! ቪዲዬ


ሐሙስ ጅዳ ላይ ያልቀናው ቦንድ ሽያጭ ትናንት ሪያድ ከተማም ከሽፏል።
የሁለቱም ከተሞች እቅድ መክሸፍ ምክንያት የሕወሐት ሰዎች ጉልበት የመጠቀም ስሕተት መሆኑ ያመሳስለዋል።ጅዳ ኮሚዩኒቲ አዳራሽ አቶ ከድር የሚባል የሕወሐት ሰው አንዲትን ስብሰባ የምትሳተፍ እህት በጥፊ መትቶ ሞባይሏን ለመንጠቅ ባደረገው ትንቅንቅ ስብሰባው ወደሁከት ተቀይሮ መበተኑ ይታወሳል።ሪያድ ስለሆነው ደግሞ እንከታተል

የትናንቱ የሪያድ ስብሰባ ለኤምባሲው ሩቅ ያልሆኑ ከየብሄሩ ሐያ ሰዎች በድምሩ አንድ መቶ ሃምሳ ሰዎች ብቻ በሚስጥር የተጠሩበት ነበር።መረጃው ለህዝብ ይፋ ከተደረገ በኋላ በርካታ ሰው ወደኮሚዩኒቲው አዳራሽ በማምራት ለመግባት ይጠይቃል።ከመግቢያ በርየጥሪ ካርድ አምጡይባላል የለንምይላል ህዝብ።ከየትኛው ብሔር ናችሁ?”ብለው በረኞች ሲጠይቁኢትዮጵያውያን ነን።ጉዳዩ እንደዜጋ ይመለከተናል።ይላሉ።

በዚህ ምልልስ መሐል አንድ ሰው ሞባይል ሲቀርፅ የሕወሐት አባል የሆነ ግለሰብ ይመታውና ሞባይሉን ሊነጥቀው ይሞክራል ።በር ላይ የተሰበሰበው ኢትዮጵያዊ የዚህ ሕወሐት እብሪት አበሳጭቶት ግብግብ ሲጀመር ከአዳራሹ ውስጥ የነበሩ ሌሎች ህወሀቶች መቀመጫ ወንበር በማንሳት የአዳራሹ መስተዋት በመሰባበር ህዝቡን ለመደብደብ ወደውጭ ይወጣሉ።
የኮሚዩኒቲው ፀጥታ አስከባሪ የሳዑዲ ፖሊሶች በመሐል ገብተው ነገሮች በቁጥጥር ስር ዋለ።የችግሩን መከሰት የሰሙት አምባሳደር መሐመድ ሐሰን መጀመርያ ላይ ፀብ ያጫረውን ሰው አምጡልኝ።የኤምባሲው ሰራተኛ ቢሆን እንኳ በህግ ይከሰሳል።አሉ።ሰውየውን ህወሀቶች አስቀድመው ቢያሸሹትም በሕዝብ ጥቆማ ያሸሸው ሰው ይያዛል።አምባሳደሩ ሰውየው ህወሐት መሆኑን ሲያውቁ አፈገፈጉ።በቃ ጉዳዩን ጸውስጥ እንጨርሰዋለን።አሁን ወደጉዳያችን እንግባ።ብለው በግርግሩ ያለጥሪ ከገቡት ሰዎች ጭምር ስብሰባው ተጀመረ።

ገና እንደተጀመረ አንድ ሰው ብድግ ብሎሀገራችን ውስጥ በሃይማኖታችን ምክንያት ቁምስቅል የምታሳዩን አንሶ በሰው ሐገር እንዴት ትደበድቡናላችሁ?”ብሎ እምባ እየተናነቀው ተናገረ!ከበር ላይ የህወሓት እብሪተኞች የፈፀሙት የንቀት ድርጊት ከዚህ ሰው ንግግር ታክሎ የመንግሥት ደጋፊ የሚባሉ ሰዎችን ሳይቀር አስከፍቶ እያንዳንዱ ሰው ከወንበሩ ብድግ አዳራሹን ለቆ ወጣ!ኢትዮጵያ የግል መኝታ ቤታቸው የምትመስላቸውና በሌላው ዜጋ የሐገር ባለቤትነት የማያምኑ ጭፍን የህወሓት ግልፍተኞች የሪያድና ጅዳን የህዳሴ ግድብ የልማት ውይይት(የቦንድ ሽያጭ) በዚህ መልኩ አኮላሽተውታል!!




Chinese- and European-made spyware is enabling Ethiopia to silence dissent


by Felix Horne
I met Abdi (not his real name), a 32-year-old primary school teacher from Ethiopia’s Oromia region, last July while in Nairobi. Abdi had been arrested a year earlier in his hometown for organizing a protest against local government corruption. He was already under the eye of Ethiopian security officials because he refused to provide information on the activities of his students to local authorities.The state-run Ethio Telecom is the sole provider of phone and Internet services in Ethiopia.
Over the course of two weeks in detention, Abdi was repeatedly beaten and accused of belonging to the Oromo Liberation Front (OLF), which originated in nationalist movements fighting for increased autonomy in the 1960s. The Ethiopian government considers the OLF a terrorist organization and uses the threat of an armed struggle to justify repression of ordinary Oromos, who constitute Ethiopia’s largest ethnic group.
The harassment continued after Abdi was released. Eventually, like thousands of other Ethiopians, he felt compelled to flee to Kenya, leaving behind his wife and two children. After some time in Kenya he called home and spoke to his wife, who told him that security officials had been harassing her since he left. That was the last time he spoke to her.
Abdi later learned from neighbors that security officials came to their house hours after his call, demanding to know who was calling her from Kenya and accusing her of being in contact with rebel operatives there. He no longer calls Ethiopia and does not know the whereabouts of his family.
Abdi’s story is not unique. In the last two decades, tens of thousands of Ethiopians have fled their country because of government repression or limited economic opportunities. Most of these migrants, especially those living in neighboring African countries, fear that if they communicate with their families back home, their calls will be traced and their relatives will face repercussions. As new research by Human Rights Watch shows, their fears are well founded. The fear that permeates the lives of many inside Ethiopia has been successfully exported to other countries.

Ethiopian expats, including those living in the United States, have become targets of Addis Ababa’s global espionage.

The state-run Ethio Telecom is the sole provider of phone and Internet services in Ethiopia. The Chinese telecom equipment and systems company ZTE is helping Ethiopia modernize its telecommunications infrastructure. The Ethiopian government uses a Chinese-developed telecom system to monitor and control the communications of its citizens and to silence dissenters both in Ethiopia and abroad. Security officials have unlimited access to the phone records of everyone in the country who owns a phone. During abusive interrogations, security officials often play back recorded phone calls to people in their custody. Those calling or receiving calls from foreign numbers are particularly at risk of reprisals by a government keen to punish those it considers a threat.
But Ethiopia goes even further to monitor dissenting voices outside its borders. The government has acquired and is using commercially available European-made spyware — namely the U.K.- and Germany-based Gamma International’s FinFisher and the Italy-based Hacking Team’s Remote Control System — to monitor dissenters in other countries, effectively extending its surveillance capabilities far beyond its borders. These tools provide security and intelligence agencies with full access to files and activity on an infected target’s computer. They can log keystrokes and passwords and switch on a device’s webcam and microphone, turning a computer anywhere in the world into a listening device. Ethiopian expats, including those living in the United States, the United Kingdom, Norway and Switzerland, have become targets of this global espionage.
In late 2012, security officials detained the wife of Yohannes Alemu, a Norwegian citizen and member of a banned opposition group, as she was visiting family in Addis Ababa. They questioned her about her husband’s political connections. Then the security officials demanded information from Yohannes via phone and email about his opposition party colleagues. He refused; after 20 days his wife was finally released and returned to Norway.
But the incident did not end there.
One of the emails he received contained an attachment infected with FinFisher spyware. Once he had downloaded this spyware, the Ethiopian security agencies had unfettered access to all the information on his computer.
While people around the world are right to be shocked by former National Security Agency contractor Edward Snowden’s revelations of mass surveillance by the U.S. government, they should also be concerned that repressive governments such as Ethiopia’s are purchasing and using advanced technologies to target independent voices beyond their borders. The export and use of these European-made commercial products remains virtually unregulated. This is particularly worrying given that evidence exists that similar technologies may be in the hands of authoritarian regimes throughout the world.
These technologies enable repressive governments to monitor dissenting voices in other countries — even in countries where privacy rights are stronger and legal protections are in place to limit state-sponsored surveillance.
The United States, European Union and other donors that together provide an estimated $4 billion in annual aid to Ethiopia should take concerted steps to stop this abuse. They should support global efforts to regulate the export and use of such technologies to governments with poor human rights records. African governments should also speak out and make it clear to Ethiopia that it is an infringement on basic rights to use these technologies to spy on citizens outside of Ethiopia’s borders — people who are all too often seeking protection from repression back home.
Felix Horne is an Africa researcher at Human Rights Watch and co-author of a new report, “‘They Know Everything We Do’: Telecom and Internet Surveillance in Ethiopia.”
Source: Al Jazeera

Independent Magazine in Ethiopia Shut Down


by Betre Yacob*
One of the few independent Ethiopian magazines, Ebony, has been shut down  after 6 years of publishing, putting many full-time and part-time workers out  of a job. Tessema Dessalgn, the shear holder and editor in chief of the  magazine, told to journalists today that they had closed the magazine  because of exaggerated tax.independent Ethiopian magazines, Ebony
 “We hadn’t other option but to shut down the magazine” Tessema told to  journalists. “The tax was so exaggerated, and impossible to us to manage.  We didn’t have even the half of the requested amount”, he explained.  Tessema said that the tax had come while they had already been in a serious  financial fall caused by the alarmingly rising cost of paper and other printing  materials.
 Ebony was one of the magazines circulated at national level, and known for  its political, social, and entertainment stories. It began operating 6 years  ago focusing only on entertainment. It exclusively began covering political  issues in 2012.
 Different reports shows the magazine was targeted by authorities after it  began to cover political issues. Frequently, the copies of the magazine were  confiscated by the authorities. Moreover, it had faced several challenges  from printing companies; they were not voluntary to print the magazine  claiming that they had been informed by the regime’s security agents not to  print the magazine.
 Journalists working for Ebony were also the main target of the authorities.  They used to be subjected to harassment, humiliation, and other serious  violence as a result of their job. For instance, the former Editor in Chief of the Magazine, Bisrat Woldemichael, was kidnapped and beaten by 4 armed intelligent and security agents on 28 August, 2013.
Exaggerated Tax-The new Strategy
The cost of paper and other printing materials are sky rocket in Ethiopia, dramatically increasing the printing price. Printing companies and publishers blame government for the problem. They claim that the price is artificial, and has been blown up because of the exaggerated tariff the government impose on paper and other printing materials.
The exaggerated printing price is not the only challenge the independent publications are facing in Ethiopia. The government imposes exaggerated tax too on them. For instance, in a recent case, 143,000 ETB was imposed on a local newspaper, Ethio-Mihidar. The amount is equivalent to its annual gross revenue.
The alarmingly increasing printing price and exaggerated tax are seriously smashing the independent private publications in Ethiopia. It is paralysing them causing them to serious economic crisis, and is forcing the weak ones to get out of the market.
———————————-
Betre Yacob Ethiopian Journalist and blogger
Betre Yacob is an Ethiopian Journalist. He graduated in Journalism and Communication from Bahir Dar University. He is currently working for ASSAMAN, and writes for different print and online medias. Betre Yacob is also the president of Ethiopian Journalists Forum(EJF), an independent journalists association in Ethiopia working for freedom of speech and of the press.

በስምምነት ላይ የተመሰረት ባህላዊ ውህደት Vs ህገ-መንግስታዊ ቀናዒነት


ገለታው ዘለቀ
መግቢያ
በዚህ ጽሁፍ ሥር ለውይይት ይሆን ዘንድ የምናነሳው ኣሳብ   constitutional patriotism   ወይም ህገ መንግስታዊ ቀናዒነት ወይም ኣርበኝነት የሚባለው ጽንሰ ሃሳብ ባለፈው በተከታታይ ካቀረብኳት የ  Conventional Cultural Unity  ወይም በስምምነት ላይ የተመሰረት ባህላዊ ውህደት ካልኩት ኣሳብ ጋር እንዴት እንደሚለያይና  በኢትዮጵያ ሁኔታ ከሁለቱ ኣሳቦች የትኛው ተገቢና ችግር ፈቺ ሊሆን እንደሚችል  ኣሳብ ለማፍራት ነው።
በቅድሚያ ኣንድን ፖለቲካዊ የሆነ ፍልስፍና ወይም ቲየሪ በኣንድ ሃገር ፖለቲካ ውስጥ መሰረታዊ የመጫወቻ ወለል ኣድርገን ከማንጠፋችን በፊት ቲየሪው ወይም ኣሳቡ በጣም መጠናትና ግልጽ መሆን ኣለበት። ግልጽነት ሳይኖረውና ሳንረዳው በስሜት ከተከተልነው ሁዋላ ላይ ጉምን እንደ መጨበጥ ይሆንና እናርፋለን። ለዚህ ምሳሌ ኣምጣ ብትሉኝ የኢትዮጵያን የኣሁን ዘመን ፖለቲካ መጥቀስ እችላለሁ። ባለፈው ኣርባና ኣምሳ ኣመት ገደማ የኢትዮጵያ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦችን ነጻ እናወጣለን በሚል ብዙ መፈክር ተሰምቱዋል። መዝሙሮችም ተዘምረዋል ግጥሞችም ተገጥመዋል። ታዲያ ቆይቶ ኣጥብቆ ጠያቂ ትውልድ ሲመጣ ብሄር ብሄረሰብ ደግሞ ህዝቦች የሚባሉት የት የት ነው ያሉት? የሚል ጥያቄ ሲያመጣ ሞተንለታል ከሚሉት ሰዎች ደጅ መልሱ ጠፋ። እነዚህ የዋሆች የሞቱላቸው የፖለቲካው እግሮች (radicals) ባለም ላይ የሉም እስከ መባል ደርሶ እንዲሁ በዚህ ኣይነት ግልጽ ባልሆነ የፖለቲካ ኣስተሳሰብ ውስጥ ገብተዋል። ከዚያ ደግሞ ኣብዮታዊ ዴሞክራሲ የሚባል ነገር ኣመጡና ኣብዮታዊ ዴሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው? እስቲ በይኑት(define ኣድርጉት) ቢባል የሚበይነው ጠፋ። ካድሬዎቹም መሪዎቹም ግልጽ ባልሆነ የፖለቲካ ርእዮት ውስጥ ይገኛሉ። እንዲህ ግልጽ ያልሆኑ ጉዳዮች የኣንድን ሃገር የፖለቲካ መሰረት ሲጥሉ ኣደጋው ሰፊ በመሆኑ መጀመሪያ ኣብጠርጥሮ ማወቅ ተገቢ ነው። ለዚህ ነው  የconstitutional patriotismን  ቲየሪ በሚገባ ማየት ኣለብን ያልኩት።  እንግዲህ ዝቅ ሲል  constitutional patriotismን   እና   Conventional Cultural Unityን   እያወዳደርን ኣይተን ከኢትዮጵያ ተፈጥሮና ተጨባጭ ችግሮች ኣንጻር የትኛው ተመራጭ ሊሆን እንደሚችል ለማየት እንሞክር። መልካም ንባብ።
1.  constitutional patriotism ንድፈ ሃሳብ ታሪካዊ ኣመጣጥና የፍልስፍና መሰረቶቹ
ጀርመን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ በምስራቁ ክፍል ያለውን ግዛትዋን በቀድሞዋ ሶቪየት ዩኒየን በመነጠቋና ቀጥሎም ቀዝቃዛውን የዓለም ጦርነት ተከትሎ በመጣው የዚህ ዓለም ኣተያይ ለጽንፍ ልዩነቶች ዳረጓት። ይህንኑ ቀዝቃዛውን የዓለም ጦርነት ተከትሎ ምእራቡ ክፍል የምእራቡን ዓለም ኣመለካከት ሲያስተናግድ ምስራቁ ክፍል ኣጥባቂ የኮሚኒስት ደጋፊ በመሆን በወቅቱ  ተፎካካሪ ለነበሩት ሶቪየት ዩኒየንና ምእራባውያን  ሁለቱ ጀርመኖች ለሁለቱ ጎራዎችደጋፊ በመሆናቸው ተለያይተው ለየብቻ ጎጆ ወጥተው መኖር ጀመሩ።
ሁለቱ ጀርመኖች ቋንቋቸው ኣንድ ይሁን እንጂ ይከተሉት የነበረው የዚህ ዓለም ኣተያይ ሁለት የተለያዩ ሰዎች እስኪያደርጋቸው ድረስ ልዩነታቸው ሰፋ። ምስራቁ ክፍል የኮሚኒዝምን የህይወት ፍሬዎች እያፈራ ቆየ። በኣንጻሩ ምእራቡ የካፒታሊስቱን ፍሬ እያፈራ ቆየ። ሁለቱ ወንድማማቾች ይከተሉት የነበረው የዚህ ዓለም የፖለቲካ ትምህርት በህይወታቸው የተለያየ ፍሬ እንዲያፈሩ ስላደረጋቸው የማንነት ልዩነቶችን ኣመጡ።
የማርቲን ሉተር ሃይማኖታዊ ሰው መነሻ የነበረችው ምስራቅ ጀርመን ሃይማኖትን ኣራክሳ የነበረ ሲሆን ሌላው ቀሮቶ ኣሁን ከተዋሃዱ በሁዋላ በ2012 OSW (Center for Eastern studies) ባደረገው ጥናት ካላት ህዝብ ከሃያ ስድስት በመቶ በታች የሚሆነው ህዝቡዋ ወደ ቤተክርስቲያን የሚሄድባት ኣገር ሆና ስትገኝ በኣንጻሩ ምእራብ ጀርመናዊያን በግልባጩ ሰባ ሶስት በመቶ የሚሆነው ህዝቡዋ ወደ ቤተ ክርስቲያን ይሄዳል።ይህ የሚያሳየው በሃይማኖት ዝንባሌያቸው ምን ያህል ተራርቀው እንደነበር ነው። በኣጠቃላይ በዴሞክራሲ ኣረዳድ፣ በማሀራዊ ሃብት ክፍፍል፣ ወዘተ የተራራቀ መረዳትን ከመያዛቸው የተነሳ ያፈሩት ስብእና ነው የተለያየ ማንነትን ያመጣው።
እንግዲህ ሁዋላ ላይ በኣለም ላይ የኮሚኒዝም ስርዓት መንኮታኮት ሲጀምር ምስራቅ ጀርመንም በእጁዋ ያለውን የኮሚኒዝም ፍሬ ለማየት የጽሞና ጊዜ ኣገኘች። ለምስራቅ ጀርመን የለውጥ እንቅስቃሴ ያደረገው የውስጡ የህዝቡ በኮሚኒዝም ፍሬ ያለመርካት ዋናው ጉዳይ ሲሆን የሶቪየት ዩኒየኑ መሪ ሚካዔል ጎርቫቾቭ ሁዋላ ላይ ያመጡት የክፍትነት(openness) ኣሳብና ሶቪየትን እንደገና የማዋቀር ዓላማ እና የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ለውጦች እንደ ውጪያዊ ተጽእኖ የሚታይ ነው።
የምስራቅ ጀርመን ህዝብ በወቅቱ በነበረው ኣስተዳደር ኣዝኖ ውስጥ ውስጡን ለለውጥ ራሱን ማዘጋጀት ጀመረ። ሁዋላ ላይ በፕሮቴስታንቶች ቤተክርስቲያን ውስጥ ኣገራችን ውስጥ ምን እየሆነ ነው? የሚል ውይይት ከፍተው መወያየት ጀመሩ። የጽሞና ጊዜ ኣምጥተው ያለፉበትን የህይወት ልምድ መገምገም ጀመሩ። በርግጥ ባፈሩት ፍሬ ኣልተደሰቱም ነበርና በቤተክርስቲያን ውስጥ የጀመሩት ተቃውሞ እየሰፋ ሄዶ እልፎች ተቀላቀሉት። በየሳምንቱ ሰኞ ሰኞ ኣንድ ኣመት የዘለቀ ተቃውሞ ተሰማ። “እኛ ነን ህዝብ ማለት” (We are the people) እያሉ መዘመር ሲጀምሩ በጣም መሰረታዊ የዴሞክራሲ ወይም የህዝቦች ልእልና ጥያቄ ያነሱ መሆኑ ታወቀ። የኣንድ ፓርቲ የበላይነትን በመንቀፍ የህዝቦችን የበላይነት ጥያቄ ይዘው ታገሉ። ይህ የሚያሳየው ምስራቅ ጀርመናዊያን ዴሞክራሲን መጠማታቸውን ብቻ ሳይሆን የማንነት ለውጥ ለማምጣት መዘጋጀታቸውንም ነበር።
የለውጡ ግፊት እየበረታ መጣና 1990 የሁለቱ ጀርመኖች ውህደት ኣሳብ መጣ። የህዝቡ ንቅናቄ ያስደነገጣቸው የምስራቅ ጀርመን መሪዎች ማሻሻያ ለማድረግ ደፍ ደፍ ሲሉ ውህደቱ ቀደመና ያሻሻሉትን ህገ መንግስት ወዲያ ጥለው ሁለቱ ጀርመኖች ለውህደት በቁ። ሁለቱም ወንድማማች ህዝቦች ያለያያቸውን የበርሊን ግንብ ኣፍርሰው ይገናኙ እንጂ ባለፈው ግማሽ ምእተ ዓመት የሚጠጋ ጊዜ ያፈሩት የህይወት ፍሬ የተለያዩ ኣድርጉዋቸው እንደነበረ ይበልጥ ሳይገነዘቡ ኣልቀሩም። ለማናቸውም ውህደቱ ተሳካና የተባበረችውን ጀርመን ወጥ በሆነ የፖለቲካ ስርዓት ለመምራት ፖለቲከኞቹ ሲነሱ የብሄራዊ ማንነት ጥያቄ ተነሳ። ምንም እንኳን ኣንድ ቋንቋ ብንናገርም የተለያየን ሆነናልና ብሄራዊ ማንነታችን እንዴት ሊሆን ነው?ሁለቱም ጀርመኖች የባህላዊው ብሄራዊ ማንነት(Traditional national identity)  ኣልተመቻቸውምና እንዴት ነው ብሄራዊ ማንነታችንን የምንገንባው? የሚሉት ጥያቄዎች በወቅቱ ለነበሩ የጀርመን ፖለቲከኞች መከራከሪያና ዋና የመወያያ ጉዳይ ሆኖ ነበር። በዚህ ጊዜ ነው እንግዲህ ሃበርማስ የተባለ ጀርመናዊ የሶሲዮሎጂ ፈላስፋ የህገ መንግስታዊ ቀናዒነትን ንድፈ ሃሳብ ይዞ ብቅ ያለው።
እንደ ሃበርማስ እነዚህ የተለያየ ማንነትን ያዳበሩ ህዝቦች ሊያገናኝ የሚችል፣ በቅድመ ማንነታቸው ወይም (traditional national identity ) ላይ ምቾት ያልተሰማቸው ህዝቦች ዘንድ ሌላ ድህረ ብሄራዊ ማንነት(post national identity) ሊመጣ የሚችለው ጀርመኖች ለህገ መንግስታቸው ቀናዒ ሲሆኑ ነው። ሑላችን ለህገ መንግስቱ ተገዢ ስንሆንና ለሊብራል ዴሞክራሲ ህገመንግስት እሴቶችና ኖርሞች ታማኝ ስንሆን የሰው መብት ስናከብር ስናስከብር በተቋማት ላይ መታመን ሲኖረን ያ የብሄራዊ ማንነታችን መገለጫ ይሆናል ማለት ነው የሚል ቁም ነገር ኣመጣ።። በመሆኑም  ህገ መንግስታዊ ቀናዒነት (constitutionl patriotism) የብሄራዊ ማንነታችንን ጥያቄ የሚፈታው ነው ብሎ ፖለቲከኞችን መጫን ጀመረ።
በወቅቱ የማንነት ጉዳይ ትልቅ ጥያቄ ሆኖባቸው ለነበሩት የጀርመን ፖለቲከኞችና በባህላዊው ማንነት ምቾት ያልተሰማቸው ጀርመኖች ኣዲስ ሊፈጥሩት ላሰቡት ማንነት ይህ የሃበርማስ ኣሳብ በርግጥም ልብ ኣሳራፊ ሆኖ በዚያን ጊዜ ተገኘ።
ለሁለቱ ጀርመኖች የመገናኛ መስመር ህገ መንግስቱ ሆኖ ሊብራል በሆነ ዴሞክራሲ ውስጥ ብሄራዊ ማንነታቸውን እንዲጥሉ ሃበርማስ መምከሩ በርግጥ ጥበብ የተሞላና ወቅታዊም ነበር ማለት ይቻላል።
ይህ የሃበርማስ ኣሳብ የጀርመንን ፖለቲከኞች ስሜት ያረጋ በመሆኑ እንደዚሁ የተለያየ ማንነትን ይዘው ብሄራዊ ማንነት ለመገንባት የተነሱ ኣገሮችም ለውስጥ ችግሮቻቸው መፍትሄ  ይሰጣል ብለው ሞክረውታል። ቦስኒያ ለዚህ ተጠቃሽ ናት::  ቦስኒያ ውስጥ በተለይ በሙስሊሙ ህብረተሰብ ዘንድ ይህ የሃበርማስ ኣሳብ በጣም የተቀነቀነ ነበር። የኣውሮፓ ህብረትም ይህንን የሃበርማስን ኣሳብ እንደተጠቀመበት ይታያል።
ሃበርማስ ለህገ መንግስቱ ቀናተኛነት ሲል ለፍትህ ፣ ለዴሞክራሲ፣ ለእኩልነት፣ ለሶሻል ዌልፌር መቆም እንደማለት ሲሆን እነዚህ ማንነቶች በርግጥ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው ናቸው። ኣንዳንድ ምሁራን እንደሚሉት የሃበርማስ ኣሳብ ኣንድን የፖለቲካ ማህበረሰብ ለመፍጠር የተነሳ ስለሆነ ኣገራዊ የሆነ ሰፋ ያለ ሶሊዳሪቲን ለማምጣት በጣም ይቀጥናል ይላሉ። በርግጥም ኣገር የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ፣ ፖለቲካዊ ይዘት ብቻ እንዳለው ኣድርጎ ማየቱና ብሄራዊ ማንነትን ከስቴት ጋር ብቻ ማጣበቁ ቀጣይነት ያለው ማህበረሰብ(sustainable community) ለመመስረት ኣይሳሳም ወይ የሚል ትችትም ሊቀርብበት ችሉዋል ። ያም ሆኖ ግን በወቅቱ የጀርመኖች ልዩነት ፖለቲካ የወለደው በመሆኑ የሃበርማስም ኣቀራረብ ፖለቲካዊ እንዲሆን ተጽእኖ ኣድርጎበት ነውና ኣሳቡ የሞራልና የሲቪሊቲ ጉዳዮችን ኣንስቶ የሚገጥሙትን የኮሙኒከሽን ችግሮች በትእግስት በማየት ተቻችሎ ለመኖር ጥሩ ምክር ነበር ማለት ይቻላል።
ከሁሉ በላይ ግን ሁለቱ ጀርመኖች ወደ ውህደት እየመጡ የነበሩት የማንነት መራራ  ጥያቄ ይዘው ኣልነበረም። ለሁለቱ ህዝቦች ውህደት ትልቅ ኣስተዋጾ ያደረገው የምስራቅ ጀርመን ህዝብ የማንነት ለውጥ ለማደርግ ፍላጎትና ጥማት በማሳየቱ ወይም እጅ በመስጠቱ ነው። ምእራብ ጀርመን ከነበራት ፖለቲካዊ ማንነት ንቅንቅ ሳትል ምስራቅ ናት ለውጥ እያመጣች ወደ ምእራቡ ኣሰተሳሰብ መቀላቀል ያማራት። በመሆኑም የሃበርማስ ኣሳብ የፖለቲከኞቹን ጥያቄ ወዲያ  ያርግብ እንጂ ውህደቱን ያሳለጠው ግን  ኣብዛኛው የምስራቁ ህዝብ የማንነት ለውጥ በማምጣቱ ነው።  ለዚህ ዋቢ የሚሆነን ጉዳይ ሁለቱ ሃገራት ወደ ውህደት ከመጡ በሁዋላ የጋራ ህገ መንግስት ሲያረቁ የምስራቁን ሀገ መንግስት ወዲያ ጥለው ከጥቂት ማሻሻያዎች ውጭ ምእራብ ጀርመን ትጠቀምበት የነበረውን ህገ መንግስት ነው እንዲቀጥል ያደረጉት። ይህ ማለት እነዚህ ህዝቦች ለመዋሃድ መሃከለኛ የሆነ የሁለቱን  ቅይጥ ሀገ መንግስት ኣላስፈለጋቸውም ነበር ማለት ነው።
ከፍ ሲል እንዳልኩት ምስራቅ ጀርመን የማንነት ለውጥ ለማድረግ በመወሰኑዋ ስትጠላው የነበረውን ያንኑ የምእራቡን ኣመለካከት እንደገና የህይወቱዋ መሪ ለማድረግ መወሰኑዋ ነው የውህደቱ መሰረት።። መሬት ላይ ያለው ሃቅ ይህ ከሆነ የሃበርማስ ሃሳብ በውስጠ ተዋዋቂ ምስራቅ ጀርመን የጀመረችውን ወደ ምእራቡ ኣስተሳሰብ የመዋሃድ (assimilation) እንቅስቃሴ ገፍታበት ሁለቱም ህዝቦች ቀድሞ ምእራብ ጀርመን እያሳደገችው የመጣችውን ፖለቲካዊ ማንነት የጋራ ድህረ ብሄራዊ ማንነት መገለጫ እንዲያደርጉት የሚገፋፋ ነው ማለት ይቻላል።
የሆነ ሆኖ ግን የሃበርማስ ኣሳብ ከፍ ሲል እንዳልኩት በፖለቲካው ለሂቅ ዘንድ ተቀባይነት በማግኘቱ ከስሜት ጋር ተያይዘው የሚመጡ ጉዳዮችን በማብረድ ለጀርመኖች ውህደት ትልቅ ኣፋጣኝ ሚና ተጫውቱዋል።
2.   የሃበርማስ ኣሳብ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ማንነት ጥያቄ መፍትሄ ሊያመጣ ይችላል ወይ?
መልካም። በመሰረቱ ሃበርማስ ያመጣው ይህ ኣሳብ በኣንዳንዶች ዘንድ ኣዲስ ተደርጎ ኣይወሰድም።ቀድሞውንም ቢሆን  ኣገሮች ህገ መንግስት ኣውጥተው ሲተዳደሩ እንደ ሃበርማስ  Constitutional patriootism  ብለው ኣይሰይሙት እንጂ ዞሮ ዞሮ በውስጠ ተዋዋቂ ያው ለህገ መንግስቱ ተገዢ በመሆን ህዝቦች በኣንድ የፖለቲካ ጥላ ስር ታምነው እንዲኖሩ ነው የሚፈልጉት። በመሆኑም ኣሳቡ በመጀመሪያ ደረጃ ኣዲስ ኣሳብ ሆኖም የቀረበ ኣይደለም። እንዴውም ሊብራል ዴሞክራሲ የሚባለው ኣመለካከት ይውጠዋል። ይህ ማለት የ Constitutional patriootism  ተግባራዊ ገጽታው ያው ዞሮ ዞሮ ሊብራል ዴሞክራሲ ነው የሚሆነውና ምንም ኣዲስ ነገር ኣልመጣም እየተባለ ይተቻል። ቲየርው ይዞ የመጣው ጉዳይ የሞራል፣ የምክር፣ ስሜትን የመቀስቀስ ኣይነት ነው። ሌላው የሃበርማስን ኣሳብ ስናይ በርግጥ ህገ መንግስታዊ ቀናዓኢነት የሚመጣው በህገ መንግስቱ ላይ በመታመን፣ ተቋማትን በማፍቀር ከሆነ ማፍቀርና መደገፍ ከሂደትነታቸው በላይ ውጤትነታቸው ነው ጎልት የሚታየው።  ዜጎች ለሀገ መንግስቱ ኣርበኞች እንዴት ሊሆኑ ይችላሉ? ኣርበኛ ለመሆን ውጤት ሊጠብቁ ኣይችሉም ወይ? የፖለቲካ ተቋማቱን ፍሬ እያዩ ነው እያደር የሚያፈቅሩዋቸው።ሌላው ደግሞ የሃበርማስ ኣሳብ ጠበብ ያለ የፖለቲካ ማህበረሰብ በመፍጠር ብሄራዊ ማንነትን የመገንባት ኣሳብ የያዘ በመሆኑ ቁርጠኛ የፖለቲካ መሪዎች ከጠፉና ተቋማት መርከስ ከጀመሩ ዜጎች ኣርበኛ ስለማይሆኑ ኣገር ሊፈርስ፣ ብሄራዊ ማንነት ሊደመሰስ ነው ማለት ነው። በርግጥ የሃበርማስ ቲየሪ ቀጭን(thin) ቲየሪ ነው የሚሉትም ለዚህ ነው።
ወደ ዋናው ኣሳባችን ስንመጣ የሃበርማስን  ኣስተያየትወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት በመጀመሪያ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የማንነት ጥያቄ መረዳት ያስፈልጋል። ጀርመኖች ያነሱት የማንነት ጥያቄ ፖለቲካዊ ይዘት ያለው ሲሆን የኢትዮጵያው ግን የተለየ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የማንነት ጉዳይ የመጣው የባህላዊ ቡድንን ማንነት ለብሶ የመጣ ሲሆን ቡድኖች በራሳቸው ኣባላት ራስን ማስተዳደር ይችላሉ የሚል ኣይነት ኣስተዳደርንና ኣስተዳደራዊ ችሎታን ከባህላዊ ማንነት ጋር ኣደባልቆ ብቅ ያለ የማንነት ጥያቄ ነው ያለው። ከዚህ የምንረዳው ሃቅ የኢትዮጵያ የማንነት ፖለቲካ ጥያቄዎች ማህበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ኣደባልቆ የመጣ በመሆኑ ችግሩን ሊፈታ የሚችለው ሶሲዮ ፖለቲካል ቲየሪ ነው። ማንነቶችን ማደባለቅና ለብሄራዊ ማንነት የጠራ መልክ ማጣት የኢትዮጵያ ዋና ችግር ነው። እንዲህ ከሆነ ታዲያ የሃበርማስ ኣሳብ የሚጨነቀው ቨርቲካል ለሆነውና ፖለቲካዊ ለሆነው ማንነት ብቻ በመሆኑ የኢትዮጵያን ሶሺዮ ፖለቲካል ችግር ሊፈታው በጣም ይቀጥናል። ላሉብን ማህበራዊና ፖላቲካዊ ችግሮች የግድ የሶሺዮ ፖለቲክስ ንድፈ ሃሳብ ነው የሚያስፈልገንንና የሃበርማስ ኣሳብ በኢትዮጵያ ውስጥ ለተፈጠረው የማንነት ጥያቄ መፍትሄ ሊሰጥ ኣይችልም።
ካናዳን እንደምሳሌ ማንሳት እንችላለን። ካናዳን ብናይ የኮቤኮችን የቡድን ማንነት ጥያቄ የሃበርማስን ቲየሪ በመጠቀም በሊብራል ዴሞክራሲ ህገ መንግስት ሊፈታ ኣልቻለም ወይም ኮቤክ በዚህ ልባቸው ኣርፎ ኣልታየም። ከፍ ሲል እንዳልነው የኮቤኮች ጥያቄ ፖለቲካዊ ብቻ ሳይሆን ማህበራዊ ጉዳዮችን ይዞ ስለመጣ ሃበርማስ እንደሚለው በሊብራል ህገ መንግስት የሚፈታ ኣልሆነም።
በሃገራችን ኢትዮጵያ በተለይ በ1960ዎቹ የተነሳው የቡድን ነጻነት ጉዳይ ሲነሳ ድንገት የተደባለቀው የቡድን ማንነትና የፖለቲካ ማንነት እንዲሁም መልኩ የደበዘዘው ብሄራዊ ማንነት ጠርቶ ሳይሄድ እስካሁን ቀርቱዋል። ከቀዝቃዛው ጦርነት በሁዋላ የጽንፈኝነት ፖለቲካ የከሰመ ቢሆንም ኢትዮጵያ ግን የራሱዋን ኣለም ሰርታ ኣሁንም በቀዝቃዛው ጦርነት ውስጥ ትገኛለች። እጅግ በሰፋና ጽንፈኛ በሆነ የፖለቲካ ኣስተሳሰብ ውስጥ ያለን በመሆኑ ዴሞክራሲ ሌላው ኣለም ላይ እያደገ ሲሄድ እኛ ጋር ቁልቁል ሲያድግ ይታያል።
የሃበርማስ ኣሳብ ኣንዱ ለኢትዮጵያ የማይሆንበት መንገድ ፖለቲካዊ ብቻ በመሆኑ ሲሆን ከሁሉ በላይ ኣንድ ቤት ሲሰራ ዋልታና ማገር ያስፈልጋል። ዋልታውንና ማገሩን እንደ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ልንመስለው እንችላለንና የጠነከረች መሰረት ያላትን ኢትዮጵያን ለመገንባት የሃበርማስ  ኣሳብ  ኣቅም ያጥረዋል። በመሆኑም እኛው ራሳችን ኣገር በቀል የሆነ ኣንድ ሶሺዮ ፖለቲካል ቲየሪ ልናመጣ ያስፈልገናል ከሚል ነው  የ CCU (Conventional cultural unity)   ኣሳብ የመጣው።
3.  CCU (Conventional cultural unity ) እንዴት ኢትዮጵያን መልሶ ለማዋቀር ሊረዳ ይችላል?
ኣሳቡ በዋናነት መሰረት ያደረገው የኢትዮጵያን ቡድኖች ቸርነት፣ ኣብሮ የመብላት፣ ኣብሮ የመኖር የማካፈል፣ ተፈጥሮ ነው። ከዚህ የተነሳ እነዚህ ቡድኖች ኣንድ ኣገር ሲመሰርቱ በቀጠነ ሁኔታ የፖለቲካ ማህበረሰብ ብቻ መሆን ሳይሆን የሚፈልጉት ለኣዲሱ ቤታቸው ነፍስ ሳይቀርላችው ያላቸውን ሁሉ ለኢትዮጵያዊነት የሚሰውበት ኣሳብ ነው። ባህል ስንል የምግብ ኣሰራር፣ ኣለባበስ፣ የበዓላት ኣከባበር ወዘተ ወግና ልማዶች ሲሆኑ እነዚህን ሁሉ ለማካፈልና ለኢትዮጵያዊነት ሰውቶ የጋራ ቤት ለመስራት ኢትዮጵያዊያን የቸርነት የጋራ ባህል ኣላቸውና ማህበራዊ ቲየሪው ይህንን ተፈጥሮ ያገናዘበ ነው።
በዚህ ኣገባብ ባህላዊ ውህደት ስንል ባህላዊ ቡድን የሚይዘውን ሁሉ ያቀፈ ነው። ይህ ማለት ቋቋ፣ ባህል፣ መልክዓምድር ወይም የተፈጥሮ ሃብትን ሁሉ የያዘ ነው። ቡድኖች ኢትዮጵያዊ መሆን (Being Ethiopian) ለምንለው ይህንን ሁሉ ሲሰው ኢትዮጵያዊያን ሁሉ በዜግነት መብታቸው እየተዘረዘረ በተግባር ይደርሳቸዋል ማለት ነው። ይህ ማህበራዊ ማንነት የፖለቲካ ማንነት ወለል ስለሚፈጥር በዚህ የጋራ ማንነት ስር የሚቆመውና በዚህ ጥላ ስር የሚጠለለው ፖለቲካ እንደ ማገር እየሆነ የጋራውን ቤት ይሰራል ማለት ነው።
ከዚህ በፊት እንዳልኩት ይህ ማለት ቡድኖች ባህላቸውን ያላቸውን ሁሉ ለኢትዮጵያዊነት ሰውት ማለት ከዚያ በሁዋላ ይጠፋሉ ማለት ኣይደለም። የቡድኖች ቋንቋና ባህል ጉዳይ ንብረትነቱ የኢትዮጵያዊያን ሁሉ ሆኖ ይሰዋ እንጂ በዚያ ቡድን ውስጥ እየገቡ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ያን ቋንቋና ባህል ወደላይ ጠብቀው እያሳደጉት ይኖራሉ። በጣም ተግባራዊ ምሳሌ ለማምጣት ኣንድ ኣባቱና እናቱ ኣማራ የሆኑ ሰው እሱ ኮንሶ ውስጥ ሄዶ ቋንቋውን ለምዶ ባህሉን ባህሉ ኣድርጎ ከኖረ ወይም ፈቃደኛ ከሆነ ኮንሶ ብሎ ራሱን ከባህል ኣንጻር የሚገልጽበት ኣውድ(context) ሲፈጠር በዚህ ራሱን ሊገልጽ ይችላል።  በዚህ ኣሳብ መሰረት ማንነት የሚቀየር የሚለወጥ በመሆኑ ኢትዮጵያዊያን በሰፊው የሃገራቸው ባህል ወስጥ የመሳተፍ የዚያን ቡድን ጥበብ የመደሰት መብት ኣላቸው። የቡድኖች ቤት ሁሉ ለኢትዮጵያዊያን ክፍት ይሆናል ማለት ነው። የተፈጥሮ ሃብትም ሆነ ሌሎች የቡድን ጥበቦች ሁሉ በእንደዚህ ኣይነት ማህበራዊ ስምምነት ስር መጀመሪያ ሊወድቅ ይገባዋል። ኢትዮጵያዊያንም ይህን ማህበራዊ የሆነ ኪዳን ከምንም በላይ ሊያስቀድሙ ይገባቸዋል። በዚህ ኣሳብ መሰረት የግዛትም ጉዳይ ኣንዱ ሲሆን ቡድኖች ኣገጣጥመው የሰሩዋትን የኢትዮጵያን ግዛት(territory) በሚመለከት ኣንዱ የቡድኖች መጣበቅ(attachment) መገለጫ በመሆኑ ኢትዮጵያውያን ግዛታቸው ከህልውናቸው ጋር በጥብቅ እንዲያያዝ ስለሚያደርግ ብሄራዊ ስሜትን ያጎለብታል።ከፍ ሲል እንዳልነው ይህ የቡድኖች ኪዳን ከሁሉ በላይ የሚውል ይሆንና ከዚያ ቀጥሎ በዚህ ማንነት ስር የሚገነባው የፖለቲካ ማንነት የራሱን ህገ መንግስት ኣውጥቶ በዚያ ይተዳደራል ኣገሪቱን ወደ በጎ ለውጦች ይመራል። የኢትዮጵያዊያን ብሄራዊ ማንነትም የነዚህ የሁለቱ ድምር ውጤት ይሆንና በማህበራዊም በፖለቲካዊም ጎኑ የተሙዋላ ብሄራዊ ማንነት እንገነባለን። የኢትዮጵያዊያን ብሄራዊ ማንነት በግዛት፣ በባህል ውህደት፣በዜግነት የሚገለጽ የዳበረ ማንነት እናፈራለን ማለት ነው። ወደዚህ ኪዳን ደፍረን መግባት፣ ሁሉንተናችንን በመተማመን ለኢትዮጵያዊነት መሰዋት ከቡድኖች ሁሉ የሚጠበቅ ጀብዱ ሲሆን ይህ ትውልድ ይህን ኣደረገ ማለት ኢትዮጵያ ኣሁን ተፈጠረች ተብሎ ሊወሰድ ግን ኣይችልም። ይህ ስራ ኢትዮጵያን መልሶ የማዋቀር ስራ እንጂ ኢትዮጵያ ለዘመናት የኖረች  ጥንታዊት ኣገራችን መሆኑዋ ኣያጠራጥርም።
4. ኪዳን ስንል ምን ማለታችን ነው? ምንን ምን ይይዛል?
በዚህ ጽንሰ ሃሳብ መሰረት ኪዳን የሚለው ጉዳይ ቡድኖች ለትውልድ የሚያስተላልፉት የስምምነት ሰነድ ነው። የተጻፈ ሰነድ ለትውልድ ማስተላልፍ መጀመሩ ለኢትዮጵያ የወደፊት ህይወት መልካም ነው። በመሆኑም ኪዳኑ የሚይዛቸው ጉዳዮች እጅግ የላቁ የቡድኖችን ስምምነት ሲሆን ይህ ስምምነት ዘመን የማይሽረው ይሆናል። የስምምነት ነጥቦቹን ቡድኖች በብሄራዊ እርቅ ሂደት ውስጥ ሲገቡ የሚያነሱዋቸው ሲሆን የማትከፋፈል ኢትዮጵያን ለትውድ ለማሳለፍ፣ የቡድኖች የባህል ውህድት ስምምነት፣ የህዝቦች የበላይነት ጉዳይ የኢትዮጵያን ፋውዴሽን ጉዳይና   ሌሎች እጅግ ከፍ ያሉ ኣሳቦች ሊሆኑ ይችላሉ።እንግዲህ ኢትዮጵያ በዚህ ኣሳብ መሰረት ሁለት ሰነድ የሚኖራት ሲሆን ኣንዱ ይህ ኪዳን ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ፍትህ ፣ እኩልነት፣  የመሳሰሉትን የሚያሳልጥ የእለት ተእለት ህይወቱዋን የምትመራበት ህገ መንግስት ይኖራታል።
CCU’s Structure
በዚህ ኣዲስ ኣወቃቀር መሰረት ሁለት ኣይነት ኣስተዳደር የሚኖራት ሲሆን ኣንደኛው ባህላዊ ኣስተዳደር ነው። ይህ ባህላዊ ኣስተዳደር የሚመሰረተው ከየቡድኑ ኣንድ ኣንድ ባህላዊ ተወካዮች ተመርጠው ይመጡና የኪዳኑን ኣርበኞች ቤት ይመሰርታሉ። እነዚህ ኣርበኞች እንደስምምነታቸው በየ ኣመቱ በእጣ እየመረጡ ንጉስ የሚሾሙ ሲሆን ይህ ንጉስ በዚያ በመጣበት ባህላዊ ቡድን ባህል መሰረት ይነግሳል። እንዲህ እያለ ሁሉም ቡድኖች በተራ እየነገሱ ይኖራሉ ማለት ነው። ይህ ኣካል ፖለቲካዊ ጉዳዮች ውስጥ ኣይገባም። ሃላፊነቱ የሽምግልና ስራዎችን መስራት፣ የተለያዩ የባህል ፌስቲቫሎችን ማዘጋጀትና መምራት፣ የኬር ቴከር ሃላፊነትን መውሰድና የፖለቲካ ችግር ሲፈጠር ኣገር ኣረጋግቶ መንግስትን መመስረት የመሳሰሉት ውሱን ስራዎችን የሚሰራ ነው። በባህላዊ ጉዳዮች ውስጥ ኣክቲቭ ሊሆን ይችላል።
ሌላው መዋቅር መንግስት ሲሆን በፓርላመንታሪም ይሁን ፕሬዚዳንታዊ ዘዴ የሚመሰረተው መንግስት ህግ ኣውጪው ኣስፈጻሚውና ተርጓሚው ነጻና እርስ በርስ ቼክ እና ባላንስ ያለበትን ስርዓት መስርቶ ይኖራል። ይህ የኢትዮጵያ ቅርጽ ሁለት መንኳን የሚያሳይ ሲሆን በኣንድ በኩል ማህበራዊውን ጉዳይ በሌላ በኩል ፖላቲካውን መልኳን ያሳያል። የነዚህ ድምር ውጤት በዜግነታችን የሚገለጸው ኢትዮጵያዊነት የወንዶችና የሴቶች ኢትዮጵያዊያን ብሄራዊ ማንነት መገለጫ ይሆናል ማለት ነው።
5.  ያለፈ ትውስት (Past memories) በኣዲሱ ኪዳን እንዴት ይታያል?
ምእራብ ጀርመንና ምስራቅ ጀርመን ልዩነት ሲያምራቸው ታሪክን ለፖለቲካ ፍጆታ ማዋል ጀምረው ነበር። ኣንዱ የጀርመኖችን ፖለቲካ ያራራቀውም ይሄው ነበር። በተለይ በናዚ ወቅት የተፈጸመውን የሆልኮስት ዘር ማጥፋት ወንጀል በተመለከተ ሁለቱ ጀርመኖች በተለያየ መረዳት መተርጎም ከመጀመራቸው ኣልፎ በርሊንና ቦን ሁለት ሙዚየሞች ቆመው የተለያየ ነገር ማስተማር ጀምረው ነበር። ያለፈውን ታሪክ ለማስታወስ የፈለጉበት ሞቲቭና ታሪኩን ወደ ትውልድ ለማሳለፍ የሞከሩበት ዘዴ ይለያይ ነበር።
ባለፈው ጊዜ ዶክተር መራራ ጉዲና ጥሩ ነገር ተናግረዋል። ታሪክን ለፖለቲካ ፍጆታ ኣናውለው ብለዋል። በርግጥ ጀርመን  ከታየው በላይ የኢትዮጵያን ኣጠቃላይ የታሪክ መሰረት የሚያምስ ሁኔታ ተፈጥሩዋል። ይህ የሆነው የማንነት ፖለቲካን ለማራገብ ታሪክ መሳሪያ ሆኖ በመቅረቡ ነው።
በርግጥ ኣንድ ሃገር ሲቆም ያለፈን ትውስታ ወዴትም ኣንጥለውም። ነገር ግን ትውስታችንን የምናይበትን መንገድ ማስተካከል ኣስፈላጊ ነው።
በ CCU  ኣመለካከት በኢትዮጵያ ስቴት በመመስረቱ ሂደትና ከመሰረተች በሁዋላ የተፈጸሙ በጎም ሆኑ መጥፎ ታሪኮች ሁሉ የኢትዮጵያ ትውስታዎች (Past memories) ናቸው።  ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ትውስ የሚላት ታሪክ ነው። በጎ በጎውን መርጠን የመታሰቢያ ቀን ኣቁመን የጋራ ታሪካችን እያልን እየሞቅን መጥፎውን ነቅሰን ኣውጥተን ለኣንድ ቡድን ኣናላክክም። ሁሉም የኢትዮጵያ ታሪክ ነው። የሚያሳዝነው ያሳዝነናል፣ የሚያስደስተው ያስደስተናል።
ባለፉት ጊዚያት በግልም ይሁን ቡድንን እየለየ የተፈጸመ በደል ሁሉ የኢትዮጵያ ትውስታ(past memories) እንጂ ያ በደል የተፈጸመበት ቡደን  ቋንቋ ተናጋሪና ኣባል ብቻ ኣይደለም።
ሌላው ታሪክን በሚመለከት የዓለም ህዝብ ኢትዮጵያን እንዴት እነደሚያያትም መታወቅ ኣለበት። ከኣጠቃላዩ የዓለም ህዝብ ወደ 54.9 በመቶ የሚሆነው የክርስትናና የእስልምና ሃይማኖተኛ ሲሆን ኢትዮጵያን የሚያያት በረጅም ጊዜ ታሪኳ ነው። ክርስቲያኑ በሃዋርያት ስራ ላይ የተገለጸውን ኢትዮጵያዊውን ጃንደረባ ዋቢ በማድረግ ክርስትናን የተቀበለች ከዓለም ቀደምት ኣገር ናት ብሎ ያከብራታል። በብሉይም ስሙዋ የተጠቀሰ ተስፋ ያላት ኣገር ኣድርጎ ስለሚያምን ተስፋዋን ይጠብቃል።። ሙስሊሙ ህበረተሰብ ደግሞ ለመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች መጠጊያ ለመሆን የበቃች ኣገር ብለው ስለሚያምኑ እንደዚሁ በሙስሊሙ ህዝብም ዘንድ ታዋቂ ናት።። ይሄ ከፍተኛ ተጽእኖ ያለው ታሪክ ሲሆን ከግማሽ በላይ የሚሆነው የዓለም ህዝብ እንዲህ እንደሚያያት መገንዘብ ጠቃሚ ነው። ሌላው ያሉን ቁሳዊ ባህሎች እንደ ላሊበላ፣ ኣክሱም በደቡብና ኦሮሚያ የሚገኙ ሃውልቶች ሁሉ የኢትዮጵያን እድሜ ይናገራሉ። እነዚህ ታሪኮች ሁሉ የጥንታዊቱን ኢትዮጵያን ትውስታ እየሰጡን እንኖራለን።በኣጠቃላይ በዚህ ጽንሰ ሃሳብ መሰረት ያለፈውን ታሪክ እንደ ወል ታሪክ የሚያይ ይሆንና የሚከተሉትን ጉዳዮች በጥብቅ ይመረምራል።ይህም ታሪኩ ታሪክ ሆኖ መቅረት ብቻ ሳይሆን ኣሁን ድረስ ይጎተታል ወይ? በተለይ መጥፎ የምንለው ታሪክ ኣሁንም ካለ ይህን ታሪካዊ ዳራ ያልውን ችግር በሪስቶሬቲቭ ጀስቲስ እና በብሄራዊ እርቅ ይፈታል ።
በኣጠቃላይ ያለፈውን ታሪክ የምናስታውሰው የወል ታሪክ ኣድርገን ሲሆን ይህንን የወል ታሪካችንን እንደ የወልነቱ ስናየው ትውስታችንን በጥሩ ሚዛን ላይ ያስቀምጠዋል።
ከዛሬ መቶ ኣመት በፊት የነበረውን ታሪካችንን ስንተነትን ኢትዮጵያን ለብቻዋ ንጥል ኣድርገን ሳይሆን ከኣለም የሰው ልጆች ታሪክ ጋር እያገናዘብን መፍረድ ኣለብን።ሌላው ኣሁን ያለንበት ከባቢስ ምን ይመስላል? በምን ኣይነት የፖለቲካና ማህበራዊ ከባቢውስጥ ሆነን ነው ታሪክን የምንተነትነው? ብለንም መጠየቅ ኣንዱ ለፍርድ በተሻለ የሞራል ደረጃ ላይ የሚያስቀምጠን ነው። ሌላው ማየት ያለብን የትውስታችን ፍላጎት ምንድነው? በታሪክ መረዳታችን ምን ልናደርግበት ነው? ብለን መጠየቅም መልካም ነው። በርግጥ ያለፉ ታሪኮችን ኣንስተን በቀልን ልናቅድ ነው? ወይስ የተሻለ ኣሰራር ለማምጣት መልካም እልህ ውስጥ ሊከተን ነው? ብለን መጠየቅ ኣለብን የሚል ምክር ይህ የባህላዊ ውህደት ኣስብ ኣዝሎኣል።
ማጠቃለያ
ይህንን ወረቅት ስጽፍ ድፍረት ያበዛሁ እንደሆነ ገብቶኛል። ዋናው ጉዳይ መፍትሄ ስለናፈቀኝና በርግጥም የኢትዮጵያን ማህበራዊ ፖለቲካ ችግር ሊያቀል ይችላል ከሚል ነው። ኣንዳንዶቹ ያነሳሁዋቸው ነጥቦች ውሳኔ ሁሉ ይመስላሉ። ንጉስ ይኑር፣ በየኣመቱ ይሾም…. ስል ኣንባቢ የሚያስበውን እያሰብኩ ነው የጻፍኩት። ለማናቸውም ሁላችን እየተወያየን ከዚህ ብሄራዊ ማንነታችንን ካደበዘዘ ጨለምተኛ የፖለቲካ መዋቅር ፈጥነን መውጣት ኣለብን። በዚህ ጽሁፍ ላይ ኣስተያይት ካለ ጻፉልኝ። የህገ መንግስታዊ ኣርበኝነት ወይም ቀናዒነትና በስምምነት ላይ የተመሰረት ባህላዊ ውህደት ጽንሰ ሃሳብ ልዩነቶችን በሰንጠረዥ እንደሚከተለው ኣቅርቤ ጽሁፌን ላጠቃል። በዋናነት ግን ባለፈው እንደጻፍኳት ብጣቂ ኣርቲክል የቱንም ያህል መልካም ስርዓት ብናመጣ ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ከሌለ ኣይጠቅመንምና ይህንን ጉዳይ ችላ እንዳንል ዛሬም ኣሳስባለሁ።
የሁለቱ ጽንሰ ሃሳቦች ልዩነቶች
constitutional patriotism
እግዚኣብሄር ኢትዮጵያን ይባርክ
geletawzeleke@gmail.com

እኛና አብዮቱ፤ በፍቅረሥላሴ ወግደረስ፣ ፀሐይ አሣታሚና አከፋፈይ፣ታህሣሥ 2006 ዓ ም፤ ግምገማ በታደለ መኩሪያ


በታደለ መኩሪያ
ደራሲው መጽሐፉን ለምን ለመጻፍ እንደተነሳሱ በመግቢያው ላይ ገልጸዋል፤ በከፍተኛ የሥልጣን እርከን ላይ ተካፋይ የሆኑበት የደርግ መንግሥት የሚገባውን የታሪክ ሥፍራ አልተሰጠውም፤ ስለደርግም የጻፉ ቢኖሩም ፣ ለመጪው ትውልድ ትክክለኛውን የታሪክ ሐቅ አላስጨበጡትም  ባይ ናቸው።Former Ethiopian official Fikreselasie Wegderes new book
መጽሐፉን አንብቤዋለሁ፤ 440 ገጾች አሉት፤ኩነቶች ባይደጋግሙ በ200 ገጽ ሊያጥር ይችላል፤ ደራሴው በተለያዩ የሥልጣን እረከኖች ሠርተዋል፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሆን በቅተዋል፤ ከግል ማኅደራቸው ተነስተው  ይህቺን ጥንታዊ ሀገርና ሕዝቧን   ለአሥራ አምስት ዓመት ‘እኛ’ ከሚሏቸው ጓዶቻቸው ጋራ እንዴት  እንደመሯት ከዚያም ያገኙትን ተመክሮ ለትውልድ የሚያስተላልፉበት አጋጣሚ አግኝተዋል፤ የኔ ጥያቄ አጋጣሚውን ‘እኛና አብዮቱ’ በሚለው መጽሐፋቸው ተጠቅመውበታል ወይ ነው? ይህን በጋራ የምናየው ይሆናል። ለአንድ ወታደር ስለጦር ሜዳ ውሎ  ቢጽፍ ይብልጥ  ውጤታዊ ይሆናል፤ በተግባር ተካፍሏልና። ደራሴው በነፃ አስተሳሰብ ተኮትኩተው ባላደጉበት፣ ሕብረተሰቡም በነፃነት ሐሣቡን በማይገልጽበት፤ በሕዝብ ስም ሀገር የሚመሩትም ለዜጎች ግልጽ ባልሆኑበት፣ትክክለኛ ታሪክ ጽፎ ለትውልድ ማስተላለፍ ይቻላል ወይ? የሚለውን ጥያቄ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ግን ትክክለኛ ነው ያሉትን ታሪክ  በተረጋገጠ እውነት ላይ መሥርተው ካለቀረቡት የታሪክነት ደረጃውን አጥቶ ተረት ተረት ይሆናል።  ከሁሉ በላይ ደግሞ የጸሐፊው እውነትን በተረጋገጠ እውነት ለማቅረብ  ያለው የስዕብና ጥንካሬ  ወሳኝ ነው።
ስለ ስዕብናን ካነሣሁ ዘንዳ ‘የሕይወቴ ታሪክ’ የፊታውራሪ ተክለሃውሪያት ተክለማሪያም የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ ነው፤ ከዚህ መጽሐፍ ያገኙሁት ቁምነገር ጀባ ብያችሁ ወደ ግምገማዬ አመራለሁ፤ ፊታውራሪ ተክለሃውሪያት በልጅነታቸው ራስ መኮንንን ተከትለው አደዋ ዘምተዋል፤ አጎታቸውን በጦርነቱ ላይ አተዋል፤ ከጦርነቱ በኋላ ራስ መኮንንን አስፈቅደው ወደማያውቁት አገር ሶቪየት ሕብረት ሄደው በታወቀ የጦር ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ ሀገር ተመልሰዋል። የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር በመሆን ሲሰሩ በዙ የአልጋ ወራሽ ተፈሪ መኮንን ግብር በላዎች ሊያሰሯቸው አልቻሉም። አልጋ ወራሹም እንደሌሎቹ ሎሌያቸው እንዲሆኑ ጠየቋቸው። የሀገራቸውን ነፃነት ተክብሮ እንዲኖር ለመታደግ ስለጦርነትና የጦር መሣሪያ ያጠኑት ፊታውራሪ ተክለሃዋሪያት ተክለማሪያም ሎሌነትን ተጠየፉት፤ የእርሶ ሎሌ አልሆንም አሏቸው፤ በአልጋ ወራሹ ሥር የሚያሽቃብጡ ግብር በላዎች የሆነ ያልሆነውን እያስወሩባቸው፣በእግር ብረት ታሰሩ፣ከቤተሰባቸው ተነጠሉ፣ በቤተመንግሥት እንደለማኝ ፍርፋሪ ተጣለላቸው፤ ግን ቅንጣት ታክል ስዕብናቸውን ዝቅ አላደረጉትም፤ የኢትዮጵያዊነት ስዕብና! የእኛነታችን አሸራ! የታላቅ ሙሑር ተመስሌት፣ የመጪው ትውልድ አብነት እንበላቸው።
ቀዳማዊ ኃይለሥላሴም  ከመፈቅሉ መንግሥቱ  አንድ ዓመት ቀደም ብሎ ሐረር ሒርና ድረስ ሄደው ጎብኝተዋቸዋል።እንደሀገራቸው ገበሬ በማሳቸው ላይ በቀለሷት ጎጆ ውስጥ አብረው አድረዋል፤በአንድ ወቅት በሥልጣን ምክንያት ባላጋራ የነበሩት የአንድ ሀገር ልጆች የእግዝአብሔር ፍቃዱ ሆኖ በመጨረሻው ቀን በመካከላቸው ዕርቅ ፈጥረዋል፤ ሁለቱም በሕይወት የሉም፤ ሌላው ቢቀር በመጨረሻው ዘመናቸው ለፈጠሩት ሰላም እንዘክራቸዋለን። ለእኛም ለቀሪዎቹ ሰላም ይውረድ!
ይህን ሰንቄ ወደ ፍቅረሥላሴ መጽሐፍ ‘እኛና አብዮቱ’ ልመልሳችሁ፤የገብሱን ፍሬ ከገለባው ለመለየት በበሮች ኮቴ የበረየውን ገለባ በመንሽ ለንፋስ እንደሚሰጠው እኔም በብዕሬ ላይ ላዩን ለንፋስ ልስጠው፤ በላይዳ ልሂድበት ካልኩኝ ደግሞ ሌላ መጽሐፍ ሊያጽፈኝ ነው። አጠር ባለ ሁኔታ በተከታታይ ለማቅረብ እሞክራለሁ፤ ሰለቸን ካላችሁ አቆማለሁ።
ደራሲው በመጀመሪያዎቹ ሁለት ምዕራፎች የፊዳላዊ ሥረዓቱ በተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ላይ ያደረሰውን አሉታዊ ሀኔታዎች አቅርበዋል፤ በ1967 ዓ ም በመንግሥታቸው ባጀት ተፈቅዶለት ከተቋቋመው የሕዝብ ድርጅት ጽፈት ቤት ለፖለቲካ ቅስቀሳና ፍጆታ ‘በሰፊው ሕዝብ ድምፅ’ ከሚወጣው መጸሔት ላይ ትክክለኛ ቅጂ ነው። የኢትዮጵያ ጉልታዊ ሥረዓት ከአሮጌው የሌላው ዓለም የፊዷል ሥረዓት ጋር የሚለያይበት ወይም የሚመሳሰልበት ጥናት አላቀረቡም፤ በጅምላው ፊዳሊዝምን ማስወገድ የሚቻለው በአንድ መንገድ ብቻ ነው፤ በማለት የማሰብን አድማስ አጥቦ  ሥር ነቀል በሚለው አብዮቱ እንዲካሄድ ሆኗል።
ምዕራፍ 3 እና 4 በየጦሩ ሠፈር ለተፈጠረው የምግብ እጥረትና የደመወዝ ጭማሪ የተቀሳቀሰው ሠራዊት ሲወድቅ ሲነሣ ሰኔ 28 1966 ድረስ ወታደራዊ አስተባበሪ ኮሚቴ ነበር፤ ከዚያ በኋላ የጦር ኃይሎች የፖሊስ ሠራዊትና የቤሔራዊ ጦር ደርግ ተባለ፤ ‘ደርግ’ የሚለውን ቃል የሰጠው የብስራት ወንጌል ሬዲዮ ጣቢያ ነበር። ደራሴው ይህ ስብስብ ለራሱ እንደፈጠረው አድርገው አቅርበውታል። ይህን ሰብስብ’ እንደ ፓሪስ ኮሚዩ ከታችኛው የሕብረተሰብ ክፍል የተነሣ የአብዮታዊ አንቅስቃሴ ጅምር ይመስላል’  ይሉታል፤ገጽ 66፤ ደራሴው የፓሪሱ ኮሚዩን ስብስብ መሣሪያ የታጠቀ ሥረዓተ አልባነት የሚያጠቃው መሆኑን ታሪክ አጣቅሰው የነገሩን ነገር የለም።
ገጽ 87 ላይ ይሄው ስብስብ እንዳልካቸው መኮንንን ከሥልጣን አውርዶ ወደ እስር ቤት በመጣሉ ደስታውን ሲገልጽ፤ ‘እንደኢንግሊዝ ፓርላማ ሰብሰባ፣ በንግግር መሐል ማቋረጥ መንጫጫትና አላስፈላጊ ድምፅ ማሰማትም የተለመደ አሰራር ሆኖ ነበር’ ይላሉ። ስለፊዳሊዝም ቀደም ብለው ተንትነው ስለነበር ምናልባት እየነገሩን ያሉት በመጀመሪያ በኢንግሊዝ ታሪክ ውስጥ የሕዝብ ተመራጭች ከነገሥታቱ በላይ መሆናቸውን የሚያረጋግጠው ሰነድ ’ Magna Charta’ ማጋናአ ካርታ  ከመፈረሙ እ ኤ አ 1215 ዓ ም በፊት የነበረውን የኢግሊዝ ፓርላማ ወይስ ከዚያ በኋላ ያለውን ግልጽ አላደረጉም።  ገጽ 177 ላይ የመሬትን አዋጅ ሲያስተላልፉ በሦስት መከፈላቸውን  በሮማዊያን ዘመን የነበረውን የፓርላማ ቅርጽ እንዳለው ሊያሳዩን ሞክረዋል። ከፋሽሽቱ የመሶሎኒ ፓርላማ የንፁሃን ኢትዮጵያዊያን  ደም  እንዲፈሰ ካደረገው  የተለየ ነው ማለታቸው ይሆን?  ገጽ 247 ላይ ደግሞ ‘የሩሲያውያንና የእኛ አብዮት አንድ ነው’ ይላሉ። በሩሲያውያ አብዮት ከአስር ሚሊዮን ሕዝብ በላይ ያለቀበት እንደሆነ ይገለፃል፣ መንግሥታቸው ያንን ያህል ኢትዮጵያውያን መግደሉን እስከ ዛሬ የገለጸ ጸሐፊ የለም።
ገጽ 140 ላይ፣ ጅንራል አማን ሚካኤል አምዶም በተገኙበት ስብሰባ ላይ አንዱ ወታደር ተነሰቶ‘የተማርን ነን የሚሉ ሰዎችና ዳኞች የለውጡ እንቅፋት ናቸው’ ሲል ጅንራሉ ‘እባካችሁ የዚህን ዓይነት የተዛባ ሐሣብ አታቅርቡ’  በማለት መክረው ነበር። በመጽሐፉ ውስጥ በዙ የተዛቡ ነገሮች  እናገኛለንና ታገሱኝ።
ከገጽ 68 እስከ 74 የ 108 የደርግ አባላት የስም ዝርዝር፣ የመጡበት የጦር ክፍልና የዘር ሐረጋቸውን ጠቅሰዋል፤ በነካ ብዕራቸው ከሞት የተረፉትን በየጊዜው ወደስብሰባቸው የሚጠሯቸውን ጅንራሎችና የወያኔን ጅንራሎች የዘር ሐረግ ቢነግሩን መልካም ነበር፤ የኢትዮጵያ ሠራዊት በዘር እንደተመረጠ አድርገው ካቀረቡት ዘንዳ ማለቴ ነው።  የሚገርመው ሻለቃ አጥናፉ አባተን ነጠለው በብሔረተኝነታቸው መፈረጃቸው ነው፤ ለማስተባበል በሕይወት የሉም፤  ገጽ 265 ይመልከቱት፣ የሶሻሊስትን ዓለም አቀፋዊነትን አይቀበሉም ለማለት ይሆን ወይስ ጎጃሜ ነኝ ይላሉ ነው? ካሉም ስህተት የለውም፤ኢትዮጵያዊነታቸው ጥያቄ ውስጥ ሰለማይገባ፣መግቢያቸው ላይ፣  ደራሴው እስር ቤት ያገኙት ወጣት የመረኸቤቴን አካባቢ ወክለህ ነው ወይ? ወደ ሥልጣን (ደራሴው መንግሥት ነው ያሉት ) የመጣኸው ሲላቸው አካባቢውን መጥቀሱ ነው፣ የዘረኞችን ፈለግ ተከትሎ ‘የአማራ’ ቢል ይሻል ነበር?
ከምዕራፍ አራት መጨረሻ ላይ ገጽ 77 ላይ ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለማሪያም የስብስቡ ሊቀመንበር ሆነው መመረጣቸውን ያሳያል፤ ቀደም ሲል ሰብሰቢው ሊቀመበር ሻለቃ አጥናፉ አባተ፣ ሲሆኑ ምክትላቸው  አሥር አለቃ አበራ አጋ ነበሩ፤ ሻለቃ አጥናፉ አባተ ምክትል ሆነው ሲቀጥሉ አሥር አለቃ አበራ አጋ ተራ አባል ሆኑ። አርቀው ያስተዋሉት ሻለቃ አሥራት ደስታና ሻለቃ ሕሩይ ኃይለሥላሴ አመራሩ እንደነበር እንዲቆይ አጥበቀው ተከራከሩ፣እኝኽ ሁለት ሻለቃዎች ከጅንራል ተፈሪ በንቲ ጋር በ ኢ ሕ አ ፓ አባልነት ተረሽነዋል።  ደራሴው ሻለቃ መንግሥቱን ሲገልጿቸው ከልጅነታቸው ጀምሩ በወታደር ሰፈር ያደጉ ሠራዊቱን መምራት ይችላሉ ይላሉ፣ በእርግጥ በጦሩ ሠፈር  ሠራዊቱ በሻለቃ ፣ በብርጌድ እየተቧደነ በልዩ ልዩ እስፓርቶች ይወዳደራል፤ ችሎታ  ቢቻውን ለድል አያበቃም ነበር፣ ቲፎዞ ወሳኝ ነው፤ሻለቃ መንግሥቱ የተጠቀሙት ያንን ነው። ሥልጣንን በቲፎዞ ተቆጣጠሯት፤ የቀረው ታሪክ ነው፤ ነጮች’ ONE MAN SHOW’  ይሉታል፤ከራስ ጋር ሮጦ ማሸነፍ፣ የአንድ ሰው ትዕይንት! ሌላው አድማቂ ወይም ሎሌ፤ ከምዕራፍ አምስት ጀምሮ ካለው እቀጥላለሁ፣ ሰላም እንክረም።
ታደለ መኩሪያ
tadele@shaw.ca

HIDDEN SECRETS OF FOOD PRICE INCREASE IN ETHIOPIA AND POLITICAL FACTS BEHIND IT


Saving the ICC: A Proposal for a Witness Protection Program


by Alemayehu G. Mariam
Justice delayed, again?
In late January of this year, I wrote a commentary entitled, “Kenyatta at the ICC: Is Justice Deferred, Justice Denied?” In that commentary I openly expressed my angst over the endless delays, postponements and backpedalling talk about “false evidence” and “lying witnesses” surrounding the Uhuru Kenyatta trial at The Hague. I felt  there was perhaps some monkey business going on.  “I don’t want to say I smell a rat but I feel like I am getting a whiff. Is the stage being set to let Kenyatta off the ICC hook?”, I rhetorically asked. I am even more jittery now that Kenyatta’s trial is postponed once again.ICC Witness Protection Program
Last week, the International Criminal Court (ICC) postponed the trial of Kenyan President Uhuru Kenyatta to October 7. According to a  Statement of the ICC Trial Chamber, “The purpose of the adjournment is to provide the Government of Kenya with a further, time-limited opportunity to provide certain records, which the Prosecution had previously requested on the basis that the records are relevant to a central allegation to the case.” Kenyatta, along with other co-defendants including his deputy president William Ruto, faces multiple charges of crimes against humanity for his alleged role in masterminding the post-election violence in Kenya in late 2007 and early 2008. Over 1,100 people are believed to have died in that violence and 600 thousand displaced. In January, the ICC Prosecutor was given a three-month postponement to reassess evidence against Kenyatta after “a witness withdrew and another admitted giving false evidence.”
Is the case against Kenyatta going anywhere? I hate to be the bearer of bad news, folks. It is time for all of us justice junkies to face facts. It’s all over, baby! Uhuru Kenyatta will never see the inside of the ICC courtroom in The Hague. It’s a done deal. He’s gotten away with murder and a medley of other crimes against humanity. Forget about it! Let’s move on…
Deny, delay, defend and disappear the case
I am throwing in the towel in the fight to bring Uhuru Muigai Kenyatta to trial at The Hague. I sympathize with the ICC Prosecutor and the ICC itself. They have been feeling a lot of heat from the powers that be behind the scenes. After all, Kenyatta is a “sitting president” (which in Africa means “above the laws of man and God). He is untouchable. The ICC, the ICC Prosecutor, the U.N. Security Council and the West in general have received  second degree burns from the backdraft of the bogus but inflammatory “race hunting” charges leveled against them by some African “leaders”. Since the middle of 2013, a number of African “leaders” have been beating the drums of racism to divert attention from Kenyatta’s crimes against humanity. Hailemariam Desalegn, the ceremonial prime minister of Ethiopia and rotational chairman of the African Union, went on the warpath scandalizing the ICC and the ICC Prosecutor for organizing an African safari to “race hunt” black African leaders. Hailemariam and his “foreign minister” even tried to orchestrate a mass walkout on the Rome Statute at a special summit of the African Union in October 2013 by sticking the race card in ICC’s face. It was an iconic moment of shame for Africa. The African Union “leaders” gathered in Addis Ababa in a pathetic spectacle like panicked prey fleeing a stalking predator (race hunter) seeking safety in numbers. They huffed and puffed, ranted and raved against the ICC’s racism, but the threatened “mass treaty-cide” brinksmanship flopped in the end. The Sturm und Drang of a mass walkout on the Rome Statute proved to be nothing more than a tempest in a teapot.
Kenyatta is a “playa” in the global anti-terrorism campaign in the Horn of Africa. Kenya has been victimized by cold-blooded and barbarous terrorists on numerous occasions. The law of unintended consequences has come to the aid of Kenyatta. The powers that be will not allow one of their “partners” in the “war on terrorism”  (I did not say partner in crimes against humanity) to be brought to justice for crimes against humanity while he is fighting terrorists who are committing crimes against humanity. To paraphrase President Franklin Roosevelt, there are all sorts of criminals against humanity who are S.O.B.s but Uhuru is our S.O.B. Kenyatta’s ICC trial begs unsettling questions: Who could be next? Omar al Bashir of Sudan? (Al-Bashir sneered at the ICC indictment in 2009: “Tell them all, the ICC prosecutor, the members of the court and everyone who supports this court that they are under my shoes.” He did not say that to mean, “put yourself in my shoes”.) Yoweri Museveni of Uganda? Paul Kagame of Rwanda? Robert Mugabe of Zimbabwe? Paul Biya of the Cameroons? Teodoro Obiang Nguema Mbasogo of Equatorial Guinea? How about THE SYNDICATE running Ethiopia (into the ground)?
Things would have been different if Kenyatta had been an ex-president like Charles Taylor of Liberia, Laurent Gbagbo of Cote d’Ivoire or Hissien Habre of Chad. These ex-presidents-cum-criminals against humanity are fair game. They are washed out. They serve no useful purpose like Kenyatta.  They are cooling their heels in ICC jails now.
So the “Lady Justice of the ICC” with a scale in one hand and sword in the other blindly walks around Africa asking, “How does one prosecute ‘sitting African presidents and prime ministers’ suspected of crimes against humanity? (BTW: Is Lady Justice actually blind or just blindfolded?) My answer is simple. Prosecute sitting African presidents sitting in their palaces the same way you prosecute ex-African presidents sitting in ICC jail cells  today. Take off your blindfold and behold, Lady Justice of the ICC. The office of president is being worn by African criminal thugs who come to power by stealing elections or shooting their way into office like ballistic armor of prosecutorial immunity. To be an African “president or prime minister” today is to be licensed to kill, torture, jail and commit crimes against humanity with impunity. If Kenyatta could be brought to trial at the ICC by some miraculous act (even if there is no conviction), that would set the greatest precedent for the principle of the rule of law in the modern history of Africa. Every African dictator alive today and dictator-to-be in the future would think twice, thrice before he sending out his goons to kill, torture and jail his opponents and innocent citizens.
In passing, let me note that the ongoing ICC trial of Kenyatta’s deputy, William Ruto, is becoming a judicial circus of sorts. Ruto is supposedly in trial, but he rarely attends or shows up in court. He must think it is a big joke. His absence makes a mockery of the ICC. As of last week, ICC Prosecutor Fatou Bensouda has not been able to compel his regular attendance. Ruto seems confident his case is not going anywhere because if he goes down, he is going to take a whole lot of people with him including Kenyatta. The trial is a waste of time for Ruto. For him the International Criminal Court is the International Criminal Circus.
I complement and congratulate Uhuru’s defense team out of professional courtesy. They have done a hell of a job stonewalling and sandbagging the ICC Prosecutor. In fact, they have updated the age-old proverbial “Handbook of Criminal Defense” which prescribes three rules for the criminal defense lawyer: 1) deny (the charges), 2) delay (the trial) and defend (by hiding the evidence and paying off witnesses). Kenyatta’s defense lawyers have added a fourth rule: Disappear the case into thin air by applying rules 1-3. They have played their discovery games (hiding the ball) well making it extraordinarily difficult for the ICC Prosecutor to obtain invaluable documentary evidence. Kenyatta’s lawyers and Kenya’s Attorney General, Githu Muigai, have successfully fought to prevent disclosure of Kenyatta’s financial transaction and bank records which are necessary for the ICC Prosecutor to prove whether Kenyata directly or through intermediaries paid or offered to pay hush money to potential witnesses in exchange for their recantation or “loss of memory”.
I want to be the first to “congratulate” Kenyatta and Ruto for walking over (I meant out of) the ICC scot-free and making a travesty of the Rome Statute. They managed to do what the lame leadership of the entire African Union was unable to do. They managed to slip away as the “ICC Lady Justice” stood blindfolded and handcuffed.
Cheating justice is by no means unique to Kenyatta and Ruto. It happens in the U.S. For instance, the famous American mobster John Gotti, in a little over a year, was prosecuted on multiple counts of racketeering, murder, obstruction of justice, hijacking, loan sharking, gambling, extortion, jury tampering and witness intimidation. He beat the rap three times.  He once paid a juror $60,000 to produce a “hung jury” (deadlocked jury). Gotti’s defense attorneys consistently denied the existence of a Gambino Crime Family and caricatured the government’s case as a personal vendetta. Gotti was finally convicted with the testimony of the his underboss Salvatore “Sammy the Bull” Gravano, who broke the Omerta, or the gangsters’ code of silence, and testified resulting in Gotti’s conviction on multiple felony counts. That brings me to the crux of my commentary this week…
The need for an integrated ICC Witness Protection Program
In light of Kenyatta’s case, the need for an integrated ICC witness protection program is immediate and compelling. Kenyatta is alleged to have conspired with the Munguki  (“Kenya’s mafia”), which like the infamous Mafia, is a racketeering organization with a record of extreme criminality. Kenyatta denied having any connection to the Munguki  (if such an organization in fact existed). He and his African Union brethren claimed the whole ICC prosecution was a racial vendetta of sorts.  According to the Los Angeles Times, the Munguki “may be the biggest and most dangerous gang in the world, a thuggish army terrorizing Kenya with extortion rackets and gruesome punishments.” The ICC Prosecutor alleged that “Kenyatta met Mungiki leaders multiple times, sometimes at State House, Kenya’s White House, to plan the attacks in the Rift Valley towns. At one meeting, Kenyatta distributed 3.3 million Kenyan shillings — about $36,000 — to people he charged with carrying out the attacks.”
There is substantial evidence to believe that there has been significant witness tampering  and intimidation in the Kenyatta case.  On December 19, 2013, ICC Chief Prosecutor Fatou Bensouda publicly stated, “On December 4, a key second witness in the case confessed to giving false evidence regarding a critical event in the Prosecution’s case. This witness has now been withdrawn from the Prosecution witness list… Having carefully considered my evidence and the impact of the two withdrawals, I have come to the conclusion that currently the case against Mr Kenyatta does not satisfy the high evidentiary standards required at trial… I therefore need time to complete efforts to obtain additional evidence and to consider whether such evidence will enable my office to fully meet the evidentiary threshold required at trial.” It is not at all clear from Bensouda’s statement why the two witnesses gave false testimony in the first place and how the ICC Prosecutor’s office failed to vet them or further corroborate their testimony before filing charges.
It is, however, an undeniable fact that witnesses against Kenyatta have been threatened and bribed. In February 2013, Prosecutor Bensouda asserted that persons associated with Kenyatta had bribed and/or attempted to pay off a witness to withdraw his testimony and not to testify in the case. Bensouda stated,  “Witness 4 revealed in May 2012 interview that he had been offered, and accepted, money from individuals holding themselves out as representatives of the accused to withdraw his testimony against Uhuru… The witness provided emails and bank records that confirmed the bribery scheme. In light of these cumulative revelations, the prosecution considers it is not useful to call him as a witness.”  In a brazen act of witness intimidation, Kenyatta’s defense team demanded the ICC turn over to Kenyan authorities witnesses who had given evidence so that the “self-confessed criminals so they can face the full force of the law.” Prosecutor Bensouda was so concerned about witness intimidation and tampering, she asked the Court to grant witnesses courtroom protective measures, including voice and image distortion, use of pseudonyms and in camera sessions for identifying evidence.
The apparent recantation of the Kenyatta witnesses raises unsettling and puzzling questions. It seems they withdrew their testimonies not because they actually gave “false testimony” but because they feared certain and swift retaliation if they appeared at trial and testified. Their recantations should not be taken as genuine but as the product of reasonable fear of imminent persecution and prosecution by Kenyan authorities. Should it come as a surprise to anyone that witnesses who face massive retaliatory actions by the Kenyan Government suddenly declare they have given false testimony to save their lives?
Last July, the International Bar Association International Criminal Court Programme (IBA) issued a report entitled, “Witnesses before the International Criminal Court”,   documenting the  challenges facing the ICC in “protecting, supporting and ensuring the rights of witnesses” before that tribunal. The report pointed out significant deficiencies in the ICC’s witness protection efforts and services. These included deficiencies in “obtaining state cooperation, supporting witnesses’ practical and psychosocial needs, organising logistics, securing their safe passage to The Hague, and protecting persons from potential threats or interference during investigations and trials.” The report specifically found
the legal status of ICC witnesses  who have already testified is unclear and should be clarified. While the ICC’s legal texts provide for witness protection measures throughout the proceedings, little attention has been given to the question of what should happen to these individuals once their testimonies are complete. The same can be said for acquitted persons, even those who testify as ‘witnesses’ on their own behalf. The IBA considers that the detention of ICC witnesses for several years after they have finished testifying pending the final resolution of protracted legal arguments to determine their status, is not the model the ICC or the Netherlands should follow in future cases. Likewise the status of acquitted persons (whether they were witnesses or not) who cannot return to their country for security reasons must be clarified. The IBA recommends that the ICC, States Parties and the Host State work together and develop a joint policy on the eventual placement for witnesses and acquitted persons with asylum claims, based on their respective human rights obligations.
Some witness have  faced jurisdictional nightmares when they sought asylum following their testimonies in the ICC. According to the IBA report, in 2011, defense witnesses in the Thomas Lubanga Dyilo, Germain Katanga and Mathieu Ngudjolo Chui cases “applied for asylum in the Netherlands, raising difficult questions about the legal status of witnesses who testify before the ICC.” The report concluded: “These [asylum] claims have proven to be a litigious conundrum in terms of the overlapping jurisdictions of domestic, regional and international courts, and raise questions about who owes human rights obligations to these witnesses and the scope of these obligations.”
The ICC maintains a Registry for the protection of witnesses. However, that program also suffers from significant deficiencies. According to the IBA report, the “operational structure of the Victims and Witnesses Unit needs to be reinforced. The Registry is not providing sufficient operational support for the protection of defence witnesses… [and there is a need to]… increase capacity for witness relocation…” The IBA report recommends, “The Registry should explore opportunities with non-States Parties to increase capacity for witness relocation. Many non-States Parties with effective national protection programmes would be keen to cooperate with the ICC on witness relocation matters. The IBA encourages the Registry to continue pursuing ways to engage with these non-States Parties, which could be done through ad hoc agreements as provided in the Rome Statute’s cooperation provisions.”
A Proposal for “International Criminal Court Witness Protection Program” (ICC-WITSEC) 
The principal problem in prosecuting incumbent African leaders suspected of crimes against humanity is ( and will be) finding and securing the cooperation of credible witnesses inside the countries of the accused African leaders. As the Kenyatta case has shown, it may be easier to find a snowball in hell than finding credible witnesses willing to come forward to testify against “sitting African presidents, prime misters” and the like suspected of crimes against humanity. The absence of an effective and robust witness protection program is and will continue to be the Achilles heel of the ICC. The ICC Prosecutor and the Court itself must find effective ways of preventing witness intimidation, witness tampering, witness payoffs and subornation of perjury if the Rome Statute is to remain a credible deterrent to crimes against humanity for African leaders-cum-thugs and others.
Here is where the John Gotti and Uhuru Kenyatta cases intersect. The U.S. Government was able to convict Gotti (despite three spectacular prior failures) because Sammy (“the Bull”)  Gravano, Gotti’s underboss, testified against him.  In return for a reduced sentence and placement into the Witness Protection Program, Gravano sang like a canary.  Since Gravano’s testimony, dozens of notorious mobsters have cut deals with the U.S. Government and  testified against their mob bosses, resulting in dozens of convictions and hundreds of arrests of the most notorious mobsters.
The allegations and the proffered evidence in the Kenyatta case shows that the co-conspirators involved include not only other high level Kenyan officials but also low levels ones and members of the criminal underground. Compelling and convincing testimony is likely to come from the underbosses who often do the dirty work for their African “leaders” (capos/ capodecina/caporegime) in committing crimes against humanity. If there are to be successful prosecutions of incumbent high level African “leaders”, the most compelling testimony and evidence is likely to come from their disgruntled lieutenants and underbosses and those paid off to do their dirty work, including police and security thugs and other criminals preying on the community. The ICC Prosecutor should target not only the capo di tutti capi (boss of all bosses) of the African leadership but also the street enforcers and foot soldiers.
I believe the ICC Prosecutor should initiate its own “International Criminal Court Witness Protection Program” for deserving and carefully vetted witnesses patterned after the U.S. witness protection program (WITSEC). WITSEC  provides effective protection to threatened and vulnerable witnesses against organized criminals before, during, and after a trial. In the program, witnesses and their families are provided new identities and documentation and relocated. Since the program was launched in 1971, nearly ten thousand witnesses and family members have been placed in the WITSEC program. Incredibly, “95% of the witnesses in the program are criminals.” The WITSEC program was established under Title V of the Organized Crime Control Act of 1970, which enumerates the terms and conditions for the United States Attorney General to provide for the relocation and protection of a witness or potential witness in cases involving organized crime or other serious offenses.
Just as the U.S. Government offered Mafia underbosses, capos, consiglieres and soldiers prosecutorial leniency and the chance to join WITSEC, the ICC Prosecutor should be prepared to offer full protection to those credible witnesses against the African bigwigs accused of crimes against humanity, including the chance for relocation to another country with their families. Without an ICC witness protection program, the chances of securing the cooperation of credible witnesses could be extremely limited. When WITSEC was first launched, many people expressed moral outrage in “coddling” smaller criminals to catch the big ones. They criticized Congress for following the “end justifies the means” policy. Though the Mafia is not out of business, racketeering laws and the WITSEC program have made a significant dent in all forms of organized crime in the U.S. and rendered organized criminals weak and vulnerable.
One of the issues noted in the IBA report is the adverse impact of witness protection and services on the ICC budget. That is an important consideration. However, things must be seen in perspective. The long ICC trial of ex-Liberian President Charles Taylor cost a quarter of a billion U.S. dollars. “Taylor received legal assistance of $100,000 per month, which together with the location of the forum and the five-star calibre of the legal representation of both sides made the process an enormously costly affair, estimated at some $35-$40 million per year. By its conclusion, it may end up having  cost the international taxpayer close to $250 million, and probably much more than that, if and when the verdict leads to an appeal.” While justice is priceless, the ICC should not be turned into the International Cash Cow for lawyers. There are some three dozen indictees in some pre-trial stage at the ICC. Even at a fraction of the cost of the Taylor trial, the total cost to prosecute these suspects could run into several billions of dollars. There is no reason why judicious cost savings in legal fees and expenses could not be used for an integrated witness protection program.
The ICC should also work with its biggest contributors, including Germany, the UK, Italy, France and Spain to support a witness protection program including grants of asylum and relocation support services to deserving witnesses.  Participating witnesses and their families should be provided new identities and essential support,  including job training, employment assistance, housing and medical care.
A robust witness protection program is perhaps the best that could be realistically expected today in the effort to bring African leaders-cum-thugs to the bar of international justice.  If the ICC as an institution could strike a tiny tintinnabulation of fear of prosecution and accountability in the stone cold hearts of African “leaders”, their capacity and wanton desire to commit crimes against humanity could be significantly mitigated.
Few witnesses in Africa would be brave enough to pay the cost in their lives to bring the truth to light in crimes against humanity committed by African “presidents, prime ministers” and the like. If there are surviving victims, they are too traumatized to become witnesses. If they are the victimizers, they have no reason for coming forward. Yet, if there is a robust  ICC witness protection program, it is highly likely that victims and some disgruntled victimizers could come forward and testify against the mass and serial murderers and torturers occupying the highest public offices in Africa.
I believe many African criminals against humanity in power today feel confident that they will laugh their way out of the International Criminal Court certain in the knowledge that no one would dare testify against them and expect to live in their countries. The ICC should learn this fundamental lesson from the Kenyatta case. Justice is priceless but the small cost of delivering justice to the victims of injustice and crimes against humanity is an integrated witness protection program. The alternative is courtroom window dressing, playacting justice on a world stage and telling a courtroom tale of injustice “full of sound and fury, signifying nothing.”
I have no doubts that African leaders-cum-thugs looking at their Kenyan brethren are heaving a big sigh of relief. They chuckle in the thought that the ICC for them is an International Criminal Court of Chumps. That’s why we must rally to save the ICC from International Criminals and Crooks in high offices in Africa.
Crimes against humanity are organized crimes!
Professor Alemayehu G. Mariam teaches political science at California State University, San Bernardino and is a practicing defense lawyer.
Previous commentaries by the author are available at:
Amharic translations of recent commentaries by the author may be found at: