Saturday, April 19, 2014

የ2007ቱ ምርጫ በተቃረበ ቁጥር የወያኔ አፈና፤ እስርና እንግልት እየጨመረ መሆኑ ተነገረ


በትጥቅ ትግል እንፋለመዋለን የሚሉትን ሀገር ወዳድ ሃይሎች ሁሉ በታዛዥ ባርለማው “ሽብርተኞች” ያለውና በሀገር ውስጥ በሰላማዊ መንገድ እንታገላለን የሚሉትንም “እንዳለመታደል ሆኖ ጠንካራ ተቃዋሚ የሉንም” ሲል የነበረው ሕወሃት መራሹ ወያኔ በ2007 ዓ/ም ይደረጋል ተብሎ ከሚጠበቀው ሀገራዊ ምርጫ እጅግ ቀድሞ እየታየ ያለውን የሀገር ውስጥ ተቃዋሚዎችን የተደራጀና ጠንካራ እንቅስቃሴ መቋቋም ባለመቻሉ ወደ አፈናና እስራት እየተሸጋገረ መሆኑ ታወቀ።
በተቃዋሚው በኩል የተጠየቁ ሰላማዊ ስፎችን ከመከልከል ጀምሮ የተፈቀዱትንም በተለያዩ መንገዶች እስከማደናቀፍ የደረሰውና በነጻ ውድድር የማያምነው ፋሽስት ወያኔ ሰልፈኞችን ማዋከብን ጨምሮ በመደብደብና በእስራት እያንገላታ መሆኑን ተጎጅዎች አጋለጡ።
በአዲስ አበባና በሌሎችም የሀገሪቱ አካባቢዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየታየ ያለው የተቃዋሚዎች ከፍተኛ እንቅስቃሴ አልጋ ባልጋ እንዳልነበር የሚጠቅሱት አንዳንድ ታዛቢዎች ሆኖም ግን አሁን ሕወሃት መራሹ ጉጅሌ እየወሰደው ያለው እርምጃ ተስፋ የመቁረጥ ይመስላል ይላሉ።
ከዚህ በፊት ተቃዋሚዎች ሰልፍ ወይም ስብሰባ ሲጠሩ ሕወሃትም በጎን ሌላ ዝግጅት በማዘጋጀት ባልመጡት ላይ ከፍተኛ ቅጣት በመጣል ያስፈራራ እንደነበር ያስታወሱት ታዛቢ በዚህ መንገድም አልሳካ ያለው ይህ አገዛዝ ወደ ስብሰባም ሆነ ወደ ሰልፍ መውጫ ቦታዎችን በወታደር በማዘጋት ምንም አይነት እንቅስቃሴ እንዳይኖር በማድረግ ለማደናቀፍ ሙከራ አድርጓል ብለዋል። ሆኖም ግን ይህ ሁሉ ባለመሳካቱ የተነሳ ሰዎች እየተመረጡና እየተጠኑ ወደ እስር ቤት መጋዛቸው ቀጥሏል በማለት የህወሃትን አፈና ያማራራሉ።
በአዲስ አበባ የሰማያዊና የአንድነት ፓርቲ አባላት እስር ቤት ገብተው እንደነበር የተጠቆመ ሲሆን በትግራይ ደግሞ የእረና ፓርቲ ሰዎች በተደጋጋሚ እስርቤት እንዲገቡ ተደርጓል ተብሏል። ይሁን እንጅ ይህን ሁሉ አፈናና እስራት በመጋፈጥ አረና በትግራይ አንድነት ፓርቲ ደግሞ በደሴ የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት በሚል መርህ ውጤታማ የነበረ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጋቸው ተሰምቷል

በኢትዮጵያ የመብቶች ትግሎች ሁሉ ህወሓትን ከሥልጣን ወደ ማስወገድ አቅጣጫ ያመራሉ!!!


የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ መሪዎች የክስ ሂደት በበርካታ አሳዛኝ ጉዳዮች የታጀቡ ቢሆኑም የሚሰጡት ትምህርት ግን ከፍተኛ ነው። እነዚህ ወገኖቻችን “ችሎት” በተሰኘው የአገዛዙ የድራማ መድረግ በመገኘት ፍትህን ለመግደል ካባ ለብሰው “ዳኞች” ተብለው ለተኮፈሱ የአገዛዙ ተላላኪ ካድሬዎች እና ለመላው ኢትዮጵያ ሕዝብ ያደረጓቸው ጠንከር ያሉ ንግግሮች ካድሬ “ዳኞችን” አሳፍረዋል፤ ኢትዮጵያዊያንን ግን አኩርተዋል። እኚህ ወገኖቻችን ከወያኔ ችሎት ፍትህ ይገኛል የሚል ብዥታ ባይኖራቸውም መድረኩን መልዕክት ለማስተላለፊያነት ተጠቅመውበታል። በዚሁ መድረክ በአገዛዙ እጅ ከወደቁበት ጊዜ ጀምሮ እየደረባቸው ስላለው ሰቆቃ ሲናገሩ አድማጮች ሊቆጣጥሩት የማይችሉት ሐዘንና እልህ ውስጥ እንዲገቡ አድርጓቸዋል።
ወያኔ እንዲህ ዓይነቱ ጭካኔ የሚፈጽመው በሙስሊም መሪዎች ላይ ብቻ አይደለም። የህግ እውቅና የተሰጣቸው መብቶቻቸው እንዲከበርላቸው በጠየቁ ወገኖቻችን ሁሉ ተመሳሳይ ሰቆቃ ሲፈጸም ኖሯል፤ አሁን እየተፈጸመ ነው። “ኑሮ ከበደን” ያሉ ወጣቶች ተደብድበዋል። “የእርሻ መሬት አጣን” ያሉ ገበሬዎች ከያዙት ቁራሽ መሬት ተፈናቅለዋል፣ ተግዘዋል፣ ከነልጆቻቸው ለጎዳና ኑሮ ተዳርገዋል። በሀረር እና በአዲስ አበባ ከተሞች እንደታየው “ነግደን እንኑር” ባሉ ነጋዴዎች ላይ ከአቅም በላይ ከሆነ ግብር ጀምሮ በንብረታቸው ላይ እሳት እስከመልቀቅ የደረሰ አረመኔዓዊ ድርጊት ተፈጽሟል።
በዓለም ዓቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ድንጋጌ አንቀጽ 18 መሠረት እያንዳንዱ ሰው በግሉም ሆነ በጋራ የፈለገውን ሃይማኖት የመከተልና የማስተማር፤ ያልፈለገውን ደግሞ የመተው መብት አለው። ስለሆነም የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ተግባራት በዓለም ዓቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ድንጋጌ እውቅና ለተሰጣቸው መብቶቻቸው መከበር ያደረጉት ትግል ነው። ለወጉ ያህል “ሕገ መንግሥት” ተብሎ በሚጠራው ኢትዮጵያዊያንን ለመክሰሻነት ብቻ በሥራ ላይ በሚወለው ሰነድ ውስጥ የተካተቱ ቢሆንም ዓለምዓቀፍ እውቅና ያገኙ መብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ ተረግጠዋል። ለእነዚህ መብቶች መከበር በጽናት የቆሙ የኢትዮጵያ ውድ ልጆች ከተራ የመንደር ካድሬና ጆሮ ጠቢ እስከ እስከ ከፍተኛው እርከን ባለ ባለሥልጣኖች ተዋክበዋል፤ ሰቆቃ ተፈጽሞባቸዋል።
ሙስሊሙ ማኅበረሰብ ለእምነት መብቶቹ መከበር እስካሁን ያደረገው ተጋድሎ የሚደነቅ ነው። የተቀናጁ እንቅስቃሴዎቹ፣ ተምሳሌታዊ የተቃውሞ ምልክቶች አጠቃቀሙ የሚያበረታታ ነው። ክርስቲያኑ ከዚህ የሚማራቸው በርካታ ቁም ነገሮች አሉ።
ከሙስሊም እንቅስቃሴና ወያኔ ይህንን እንቅስቃሴ ለማፈን እየሰዳቸው ካሉ እርምጃዎች የምንረዳው አንድ ትልቅ ሐቅ የቱን ያህል ጨዋና የሰለጠነ ቢሆን ወያኔ የሕዝብ ድምጽ ለማዳመጥ ፍላጎት የሌለው መሆኑን ነው። ሙስሊም ወገኖቻችን ጥያቄዎቻቸውን በሚያስገርም ቁጥብ ሥነሥርዓት (ዲሲፕሊን) ቢያቀርቡም ከወያኔ የተሰጠው ምላሽ ግን አፈና፣ ረገጣ፣ ቶርቸር እና ከእስከዛሬዎቹ ይበልጥ አፋኝ የሆኑ ደንቦችና ድንጋጌዎችን ነው። ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች ያደረጓቸው ትግሎችም እንደዚሁ ወደ ባሱ የመብት ጥሰቶች እያመሩ ነው። ከዚህ የምንማረው ነገር ትግሉ ውጤታማ እንዲሆን ስትራቴጂዎችን መፈተሽ እንደሚያስፈልግ ነው።
እንደሚታወቀው፤ ሰብዓዊ መብቶች እርስ በርሳቸው የተቆራኙ፤ እርስ በርሳቸውም የሚደጋገፉ ናቸው። አንዱ የመብት ዓይነት ሲጓደል፤ ሌላውም አብሮ ይጓደላል። ለምላሴ የመናገር መብት ተገፎ እያለ የማምለክ መብት ሊፋፋ አይችልም፤ ወይም ደግሞ ፍትሃዊ ዳኝነት የማግኘት መብት ተጥሶ እያለ የማምለክ መብትን የሚያስከብር ተቋም ሊኖር አይችልም።
ለመብቶች መከበር የሚደረጉ ትግሎች፤ በተለይም ደግሞ የሙስሊም ወገኖቻችን ትግል የደረሰበት ደረጃ በአንክሮ ሲጤን ስትራቴጂን በተመለከተ በጥልቀት ልናስብባቸው የሚገቡ በርካታ ጉዳዮች መኖራቸውን እንገነዘባለን። ለጊዜው ሁለት ነገሮች ላይ አጽንዖት ሰጥተን እናልፋለን።
  1. ከላይ እንደተገለፀው የመብት ትግሎች ሁሉ መደጋገፍ ይኖርባቸዋል። ቀደም ሲል በባህርዳር፣ በኋላም በአዲስ አበባ በሴቶች ዓለም ዓቀፍ ቀን አሁን ደግሞ በደሴ ውስጥ እንደታየው የመብት ጥያቄዎች ሁሉ ተደጋግፈው መነሳት ይኖርባቸዋል። ይህ የመደጋገፍ ልምድ የሁለቱ ትላልቅ ሃይማኖቶች ተከታዮች ለየእምነቶቻቸው ነፃነት በሚያደርጉት ትግል ውስጥ መኖር ይኖርበታል። የሙስሊሞች የመብት ጥያቄዎች የክርስቲያኖችም፤ የክርስቲያኖች ደግሞ የሙስሊሞችም መሆን ይኖርበታል።
  2. በሥልጣን ላይ ያለው የህወሓት አገዛዝ አንዱንም የመብት ጥያቄ መመለስ የማይችል መሆኑ ግልጽ መሆን ይኖርበታል። በኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ የመብት ጥያቄዎች ግብ ወያኔን ከሥልጣን ከማባረር ያነሰ መሆን አይችሉም። ስለሆነም የመብት ማስከበር ትግል ስናካሂድ ይህን አልመን እና ለዚህም ተዘጋጅተን መሆን ይኖርበታል። ይህ ደግሞ ከፍተኛ የስነልቦና፣ የድርጅትና የስልት ዝግጅት ይጠይቃል።
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ሰብዓዊ መብቶችን ለማስከበር ህወሓት ከሥልጣን መወገድ ይኖርበታል ብሎ ያምናል። ወያኔ በሥልጣን ላይ እስካለ ድረስ መገለል፣ መረገጥ፣ መጋዝ፣ መሰደድ፣ መደብደብ፣ የማይቀርልን በመሆኑ ሥቃያችንን ለመቀነስ ወያኔን ማስወገድ ይኖርብናል ብሎ ግንቦት 7 በጽኑ ያምናል። ከዚህ በተጨማሪ በተለያዩ መንገዶችና ምክንያቶች የምናደርጋቸው ትግሎች ወደ አንድ አቅጣጫ ያመራሉ ብሎ ያምናል። ትግሎቻችን ዞሮ ዞሮ ህወሓትን ከሥልጣን ወደ ማስወገድ ማምራታቸው ግልጽ ስለሆነ ለዚህ የሚያስፈልገውን ስነልቦናዊና ቁሳዊ ዝግጅቾችን እናድርግ ይላል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

ይድረስ ለብዙሃኑ የሠራዊቱ አባል ወገናችን!!


የመከላከያ ሚኒስትር በተሰኘው የውሸት ሥልጣን ላይ የተቀመጠው አድርባይ ሲራጅ ፈርጌሳ ለይስሙላው ምክር ቤት ባቀረበው ሪፓርት፣ “የመከላከያ ሚኒስትር የብሔር ተዋጽዖ የተመጣጠነ” እንደሆነ ገለፀ። እንደ ሰውየው ሪፓርት ከሆነ የመከላከያ ሠራዊቱ 29.46 በመቶ አማራ፣ 25.05 በመቶው ከደቡብ ብሔሮች የተውጣጣ፣ 24.45 በመቶ ኦሮሞ፣ 17.47 በመቶው ትግራይ እና የተቀሩት ክልሎች ድርሻ 4.17 በመቶ ነው። መረጃው የተቀናበረው በክልል ቢሆንም የቀረበው ግን በዘር ነው። “ተመጣጠነ” የተባለውም የክልሎች ተዋጽዖ ሳይሆን የዘር ተዋጽዖ ነው። ሠራዊቱን እንዲህ በዘር ሸንሽንኖ የስታትስቲክስ ጨዋታ መጫወት አሳዛኝም አሳሳቢም ነገር ነው። የሆነ ሆኖ ይህ መረጃ፣ መረጃ ነው ተብሎ ለሕዝብ ቀርቧል።
ይህንን መረጃ የሰማ ማሰብ የሚችል አዕምሮ ያለው ሰው የሚጠይቀው የመጀመሪያ ጥያቄ “የሠራዊቱ ስብጥር በተገለፀበት ዓይነት የመኮንኖቹም ስብጥር ለምን አልተገለፀም?” የሚል ነው። ይህ ጥያቄ በአስተዋይ ሰው አዕምሮ ውስጥ በተነሳነበት ፍጥነት ምላሽ ያገኛል፤ ምክንያቱም ምላሹ እዚያው እቁጥሮቹ ውስጥ አለ። የመኮንኖቹ ስብጥር ያልተነገረበት ምክንያት አብዛኞቹ መኮንኖች በ17.47 በመቶው በመሆናቸው ነው። ወደዚህ መምደሚያ የሚደርሰው አሳቢው ስለፈለገው ሳይሆን የመረጃው አቀራረብ አመክኖ (ሎጂክ) ወደዚያ ስለሚገፋ ነው። በዚህም ምክንያት በሲራጅ ፈርጌሳ አንባቢነት የቀረበው የህወሓት ሪፓርት በገዛ ራሱ ላይ ነው የተኮሰውም።
እኛ እንደ ሲራጅ ፈርጌሳ የዘር ስታትስቲክስ ውስጥ አንገባም፤ መልዕክታችን ለተገፋውና እየተበደለ ላለው ለመላው የሠራዊቱ አባል ነው።
ይድረስ ሹመትና ኃላፊነት ተነፈገህ፤ የጥቂቶቹን ሀብትና ዝና ጠባቂ እንድትሆን ለተፈረደብህ ወገናችን!!! እስከመቼ ለህወሓትና ጥቂት አጎብዳጅ መኮንኖች ባርነት ትገዛለህ? ይህ ውርደትህ የሚያበቃው መቼ ነው? የታጠቀው መሣሪያ የአገርህና የራስህ ክብር ማስጠበቂያ፤ ነፃነትህን መጎናፀፊያ የምታደርገው መቼ ነው? ለመሆኑ ለመኮንንነት የሚያበቃ ጭንቅላት፣ ልምድ ወይም እውቀት ከፓርቲ አባልነት ነው የሚገኘው? ህወሓቶችና አጋሮቻቸው በሠራዊቱ ያሉትን ቁልፍ ኃላፊነቶችን ሁሉ ጠቅልለው ይዘው “ጀሌዎቻችን እንዲሆኑ ፈቅደንላቸዋል” የሚል ሪፓርት የሚያቀርቡት ምንኛ ቢንቁን ነው? ይህንን ውርደት ኢትዮጵያዊው ወኔህ እንዴት ይቀበለዋል?
ኢትዮጵያዊው ወታደር ከሌላው ኢትዮጵያዊ በባሰ በአምባገነንና ዘረኛ አለቆቹ እየተዋረደ እንደሆነ በገሃድ የሚታይ ጉዳይ ነው። የህወሓት አባላት ቁልፍ የስልጣን ቦታዎችን ይዘው ጦር ሠራዊቱን እንደ ፓርቲ መዋቅር ሲመሩት ማየት የሠራዊቱን አባላት ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ኢትዮጵያዊ የሚያንገበግብ ጉዳይ ነው። ሠራዊቱ አገርና ሕዝብን ሊጠብቅበት ይገባ የነገረው መሣሪያ በንጹሃን ዜጎች ላይ እንዲያነሳ፤ ሰላማዊ ሰዎችን እንዲደበድብ፣ እንዲረግጥና እንዲገድል የሚያዙት እነዚህ የህወሓትና ጥቂት አጎብዳጅ አለቆቹ እንደሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ያውቃል። ሆኖም የኢትዮጵያ ወታደር የታዘዘው ሁሉ የሚፈጽም ባርያ አይደለምና በእነዚህ ጥቂት ዘረኛ አለቆችህ ላይ እንዲነሳ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይጠይቃል።
ውድ የኢትዮጵያ ወታደር ሆይ!!! “ዘረኛነት በቃኝ” በል። ለነፃነት፤ ለእኩልነት፤ ለአገር ክብር በሚታገሉ ወገኖችህ ላይ ክንድህን አታንሳ። የጥቂት ዘረኞችን ሥልጣን በማራዘም ከሚመካብክ የኢትዮጵያ ድሃ ሕዝብ ጋር ዘላቂ ቂም ውስጥ አትግባ። በትእቢት “ሁልሽንም ረግጠን እንገዛለን” ብለው የሚፎክሩት አንተን ከወገንህ ጋር ደም በማቃባት ነውና “እምቢ!” በላቸው። ለዘረኞች ስልጣን ብለህ አትሙት! እንዲያውም ለገዛ ራስህ ክብር፣ ለቤተሰቦችህና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ነፃነት ግንባር ቀደም አርበኛ ሁን።
ከላይ የተባለው ለፓሊስ አባላትም ይሠራል። በህወሓትና ህወሓት በየቦታው በፈጠራቸው ጀሌዎች የሚመራ በመሆኑ ከሕዝብ ፍላጎት በተፃፃሪ የቆመ ይምሰል እንጂ የኢትዮጵያ ፓሊስ የሕዝብ ወገን እንደሆነ በተለያዩ አጋጣሚዎች የታየ ጉዳይ ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ በፍትህ እጦት የሚሰቃየውን ያህል ብዙሃኑ ፓሊስ በፍትህ እጦት እየተሰቃየ ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ የኑሮ ጫና እንዳዳከመው ሁሉ የኢትዮጵያ ፓሊስም ኑሮ ከብዶታል። እንደሌላው ሰው ሁሉ ፓሊስንም ዘረኝነት አስመርሮታል። ብዙሃኑ ፓሊስ አቅሙን በጥቂት አምባገነን አለቆቹ ላይ የሚፈትሽበት ጊዜ ደርሷል።
የስለላ ተቋማቱ ጉዳይ ለየት ይላል። “ደህንነት” ተብሎ በሚሞካሸው የጆሮጠቢዎች ስብስብ በሆነው መሥሪያቤት እና በኤክትሮኒክስ ብርበራ የተሠማሩ “ባለሙያ ጆሮ ጠቢዎች” ውስጥ ህወሓት በአለቃነትም በምንዝርነትም አብዛኛውን ቦታ ይዟል። ሆኖም እዚህም የሕዝብ ወገኖች እንዳሉ ይታወቃሉ። በእነዚህ ቦታዎች ያላችሁ የሕዝብ ወገኖች ሲቻል በገሃድ ሳይቻል በሚስጥር ተቋማቱን የማዳከም ሥራችዎችን መሥራት የህሊናና የዜግነት ግዴታችሁ ነው። ከእናንተ ብዙ፤ እጅግ ብዙ ይጠበቃል። የምታሾልኳት ትንሿ መረጃ የብዙዎችን ሕይወት ልትታደግ ትችላለች፡
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በህወሓት የጦር፣ የፓሊስና የስለላ መዋቅሮች ውስጥ የሕዝብ ወገኖች እንዳሉ ያውቃል። እነዚህ ወገኖቻችን እንደሌላው ሕዝብ ሁሉ – አንዳንዴም ከሌላው በባሰ ሁኔታ – በፍትህ እጦት፣ በኑሮ መክበድና በዘረኝነት እየተሰቃዩ መሆናቸው ያውቃል። እነዚህ ወገኖቻችን ጥለው እንዲወጡ፤ ይህ ካልተቻለም ከውስጥ ሆነው የወያኔን የጦር፣ የፓሊስና የስለላ መዋቅሮች እንዲያፈራርሱ ጥሪ ያደርጋል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

ይድረስ ለብዙሃኑ የሠራዊቱ አባል ወገናችን!!


የመከላከያ ሚኒስትር በተሰኘው የውሸት ሥልጣን ላይ የተቀመጠው አድርባይ ሲራጅ ፈርጌሳ ለይስሙላው ምክር ቤት ባቀረበው ሪፓርት፣ “የመከላከያ ሚኒስትር የብሔር ተዋጽዖ የተመጣጠነ” እንደሆነ ገለፀ። እንደ ሰውየው ሪፓርት ከሆነ የመከላከያ ሠራዊቱ 29.46 በመቶ አማራ፣ 25.05 በመቶው ከደቡብ ብሔሮች የተውጣጣ፣ 24.45 በመቶ ኦሮሞ፣ 17.47 በመቶው ትግራይ እና የተቀሩት ክልሎች ድርሻ 4.17 በመቶ ነው። መረጃው የተቀናበረው በክልል ቢሆንም የቀረበው ግን በዘር ነው። “ተመጣጠነ” የተባለውም የክልሎች ተዋጽዖ ሳይሆን የዘር ተዋጽዖ ነው። ሠራዊቱን እንዲህ በዘር ሸንሽንኖ የስታትስቲክስ ጨዋታ መጫወት አሳዛኝም አሳሳቢም ነገር ነው። የሆነ ሆኖ ይህ መረጃ፣ መረጃ ነው ተብሎ ለሕዝብ ቀርቧል።
ይህንን መረጃ የሰማ ማሰብ የሚችል አዕምሮ ያለው ሰው የሚጠይቀው የመጀመሪያ ጥያቄ “የሠራዊቱ ስብጥር በተገለፀበት ዓይነት የመኮንኖቹም ስብጥር ለምን አልተገለፀም?” የሚል ነው። ይህ ጥያቄ በአስተዋይ ሰው አዕምሮ ውስጥ በተነሳነበት ፍጥነት ምላሽ ያገኛል፤ ምክንያቱም ምላሹ እዚያው እቁጥሮቹ ውስጥ አለ። የመኮንኖቹ ስብጥር ያልተነገረበት ምክንያት አብዛኞቹ መኮንኖች በ17.47 በመቶው በመሆናቸው ነው። ወደዚህ መምደሚያ የሚደርሰው አሳቢው ስለፈለገው ሳይሆን የመረጃው አቀራረብ አመክኖ (ሎጂክ) ወደዚያ ስለሚገፋ ነው። በዚህም ምክንያት በሲራጅ ፈርጌሳ አንባቢነት የቀረበው የህወሓት ሪፓርት በገዛ ራሱ ላይ ነው የተኮሰውም።
እኛ እንደ ሲራጅ ፈርጌሳ የዘር ስታትስቲክስ ውስጥ አንገባም፤ መልዕክታችን ለተገፋውና እየተበደለ ላለው ለመላው የሠራዊቱ አባል ነው።
ይድረስ ሹመትና ኃላፊነት ተነፈገህ፤ የጥቂቶቹን ሀብትና ዝና ጠባቂ እንድትሆን ለተፈረደብህ ወገናችን!!! እስከመቼ ለህወሓትና ጥቂት አጎብዳጅ መኮንኖች ባርነት ትገዛለህ? ይህ ውርደትህ የሚያበቃው መቼ ነው? የታጠቀው መሣሪያ የአገርህና የራስህ ክብር ማስጠበቂያ፤ ነፃነትህን መጎናፀፊያ የምታደርገው መቼ ነው? ለመሆኑ ለመኮንንነት የሚያበቃ ጭንቅላት፣ ልምድ ወይም እውቀት ከፓርቲ አባልነት ነው የሚገኘው? ህወሓቶችና አጋሮቻቸው በሠራዊቱ ያሉትን ቁልፍ ኃላፊነቶችን ሁሉ ጠቅልለው ይዘው “ጀሌዎቻችን እንዲሆኑ ፈቅደንላቸዋል” የሚል ሪፓርት የሚያቀርቡት ምንኛ ቢንቁን ነው? ይህንን ውርደት ኢትዮጵያዊው ወኔህ እንዴት ይቀበለዋል?
ኢትዮጵያዊው ወታደር ከሌላው ኢትዮጵያዊ በባሰ በአምባገነንና ዘረኛ አለቆቹ እየተዋረደ እንደሆነ በገሃድ የሚታይ ጉዳይ ነው። የህወሓት አባላት ቁልፍ የስልጣን ቦታዎችን ይዘው ጦር ሠራዊቱን እንደ ፓርቲ መዋቅር ሲመሩት ማየት የሠራዊቱን አባላት ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ኢትዮጵያዊ የሚያንገበግብ ጉዳይ ነው። ሠራዊቱ አገርና ሕዝብን ሊጠብቅበት ይገባ የነገረው መሣሪያ በንጹሃን ዜጎች ላይ እንዲያነሳ፤ ሰላማዊ ሰዎችን እንዲደበድብ፣ እንዲረግጥና እንዲገድል የሚያዙት እነዚህ የህወሓትና ጥቂት አጎብዳጅ አለቆቹ እንደሆኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ያውቃል። ሆኖም የኢትዮጵያ ወታደር የታዘዘው ሁሉ የሚፈጽም ባርያ አይደለምና በእነዚህ ጥቂት ዘረኛ አለቆችህ ላይ እንዲነሳ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይጠይቃል።
ውድ የኢትዮጵያ ወታደር ሆይ!!! “ዘረኛነት በቃኝ” በል። ለነፃነት፤ ለእኩልነት፤ ለአገር ክብር በሚታገሉ ወገኖችህ ላይ ክንድህን አታንሳ። የጥቂት ዘረኞችን ሥልጣን በማራዘም ከሚመካብክ የኢትዮጵያ ድሃ ሕዝብ ጋር ዘላቂ ቂም ውስጥ አትግባ። በትእቢት “ሁልሽንም ረግጠን እንገዛለን” ብለው የሚፎክሩት አንተን ከወገንህ ጋር ደም በማቃባት ነውና “እምቢ!” በላቸው። ለዘረኞች ስልጣን ብለህ አትሙት! እንዲያውም ለገዛ ራስህ ክብር፣ ለቤተሰቦችህና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ነፃነት ግንባር ቀደም አርበኛ ሁን።
ከላይ የተባለው ለፓሊስ አባላትም ይሠራል። በህወሓትና ህወሓት በየቦታው በፈጠራቸው ጀሌዎች የሚመራ በመሆኑ ከሕዝብ ፍላጎት በተፃፃሪ የቆመ ይምሰል እንጂ የኢትዮጵያ ፓሊስ የሕዝብ ወገን እንደሆነ በተለያዩ አጋጣሚዎች የታየ ጉዳይ ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ በፍትህ እጦት የሚሰቃየውን ያህል ብዙሃኑ ፓሊስ በፍትህ እጦት እየተሰቃየ ነው። የኢትዮጵያ ሕዝብ የኑሮ ጫና እንዳዳከመው ሁሉ የኢትዮጵያ ፓሊስም ኑሮ ከብዶታል። እንደሌላው ሰው ሁሉ ፓሊስንም ዘረኝነት አስመርሮታል። ብዙሃኑ ፓሊስ አቅሙን በጥቂት አምባገነን አለቆቹ ላይ የሚፈትሽበት ጊዜ ደርሷል።
የስለላ ተቋማቱ ጉዳይ ለየት ይላል። “ደህንነት” ተብሎ በሚሞካሸው የጆሮጠቢዎች ስብስብ በሆነው መሥሪያቤት እና በኤክትሮኒክስ ብርበራ የተሠማሩ “ባለሙያ ጆሮ ጠቢዎች” ውስጥ ህወሓት በአለቃነትም በምንዝርነትም አብዛኛውን ቦታ ይዟል። ሆኖም እዚህም የሕዝብ ወገኖች እንዳሉ ይታወቃሉ። በእነዚህ ቦታዎች ያላችሁ የሕዝብ ወገኖች ሲቻል በገሃድ ሳይቻል በሚስጥር ተቋማቱን የማዳከም ሥራችዎችን መሥራት የህሊናና የዜግነት ግዴታችሁ ነው። ከእናንተ ብዙ፤ እጅግ ብዙ ይጠበቃል። የምታሾልኳት ትንሿ መረጃ የብዙዎችን ሕይወት ልትታደግ ትችላለች፡
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በህወሓት የጦር፣ የፓሊስና የስለላ መዋቅሮች ውስጥ የሕዝብ ወገኖች እንዳሉ ያውቃል። እነዚህ ወገኖቻችን እንደሌላው ሕዝብ ሁሉ – አንዳንዴም ከሌላው በባሰ ሁኔታ – በፍትህ እጦት፣ በኑሮ መክበድና በዘረኝነት እየተሰቃዩ መሆናቸው ያውቃል። እነዚህ ወገኖቻችን ጥለው እንዲወጡ፤ ይህ ካልተቻለም ከውስጥ ሆነው የወያኔን የጦር፣ የፓሊስና የስለላ መዋቅሮች እንዲያፈራርሱ ጥሪ ያደርጋል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

Telecom and Internet Surveillance in Ethiopia – Human Rights Watch report


The 137 page report details the technologies the Ethiopian government has acquired from several countries and uses to facilitate surveillance of perceived political opponents inside the country and among the diaspora. The government’s surveillance practices violate the rights to freedom of expression, association, and access to information. The government’s monopoly over all mobile and Internet services through its sole, state-owned telecom operator, Ethio Telecom, facilitates abuse of surveillance powers.
Summary
One day they arrested me and they showed me everything. They showed me a list of all my phone calls and they played a conversation I had with my brother. They arrested me because we talked about politics on the phone. Itwas the first phone I ever owned, and I thought I could finally talk freely.
— Former member of an Oromo opposition party, now a refugee in Kenya, May 2013
Since 2010, Ethiopia’s information technology capabilities have grown by leaps and bounds. Although Ethiopia still lags well behind many other countries in Africa, mobile phone coverage is increasing and access to email and social media have opened up opportunities for young Ethiopians—especially those living in urban areas—to communicate with each other and share viewpoints and ideas. The Ethiopian government should consider the spread of Internet and other
communications technology an important opportunity. Encouraging the growth of the telecommunications sector is crucial for the country to modernize and achieve its ambitious economic growth targets.
Instead, the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF), a coalition of ethnically-based political parties in power for more than 20 years, continues to severely restrict the rights to freedom of expression, association, and peaceful assembly. It has used repressive laws to decimate civil society organizations and independent media and target individuals with politically-motivated prosecutions. The ethnic Oromo population has been particularly affected, with the ruling party using the fear of the ongoing but limited insurgency by the Oromo Liberation Front (OLF) in the Oromia region to justify widespread repression of the ethnic Oromo population. Associations with other banned groups, including Ginbot 7, are also used to justify repression.  …… ( Read the Report )

ልማት ወይንስ ጽዳት? – ወቅታዊ የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ትንተና (አየለ ታደሰ)

አየለ ታደሰ በዚህ የክፍል አንድ ትንተናው የሮቢንሰን ክሩሶ እና የህወሃትን ጦርነት – ልማት ወይንስ ጽዳት? በሚል ያስቃኘናል። ለማንበብ እዚህ ይጫኑ….

ልማት ወይንስ ጽዳት? – ወቅታዊ የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ትንተና (አየለ ታደሰ)

አየለ ታደሰ በዚህ የክፍል አንድ ትንተናው የሮቢንሰን ክሩሶ እና የህወሃትን ጦርነት – ልማት ወይንስ ጽዳት? በሚል ያስቃኘናል። ለማንበብ እዚህ ይጫኑ….

ልማት ወይንስ ጽዳት? – ወቅታዊ የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ትንተና (አየለ ታደሰ)

አየለ ታደሰ በዚህ የክፍል አንድ ትንተናው የሮቢንሰን ክሩሶ እና የህወሃትን ጦርነት – ልማት ወይንስ ጽዳት? በሚል ያስቃኘናል። ለማንበብ እዚህ ይጫኑ….

Puzzle of 65 Ethiopians arrested in Ruiru house

The police are investigating how 65 illegal Ethiopian immigrants sneaked into Ruiru and booked into a guesthouse without being detected at a time security organs are cracking down on illegal immigrants and suspected terrorists.


The large party of men arrived on Tuesday night and were all ushered into a house by a local accomplice. Ruiru police chief Issac Thuranira who led an operation to arrest the foreigners said yesterday the illegal immigrants had been in Kenya for three days.
Sources said the focus of the probe will be to establish how the large number of people made their way deep into Kenya without being stopped at the road blocks between Ruiru and the Kenya-Ethiopia border.
An Ethiopian refugee in Kenya identified Yusuf Wadeh Badole has been identified by the police as the man who made plans for the big group. Badole was granted asylum by the United Nations High Commission for Refugees (UNHCR) on January 30.
He was among the people arrested yesterday by police from the Ruiru Police Station and taken to the Safaricom Kasarani Stadium for screening. Police also arrested Jacob Muturi, the caretaker of the guest house where the aliens were living.
Muturi told the police he did not know when the group came into the building as he lives away from the guest house. He told the police that the landlord whom he identified as Teresia Wanjiru had rented the house to a tenant whom left last week.
He claimed that he came into the guest house when the police arrived and that he wanted to lock the house as instructed by his boss. Two men who were driving in a Toyota Probox which had brought food to the group were also arrested and the vehicle towed to Kasarani police station.
Badole was driving the vehicle and was in the company of a second man. A police source said they will focus on the police and immigration officers manning the Kenya-Ethiopia border.
Preliminary investigations revealed that the suspects were being trafficked to South Africa after which they would find their way to Europe. Interior and coordination Cabinet Secretary Joseh Ole Lenku yesterday made an impromptu visit to the Kasarani stadium and held discussions with top police commanders in charge of the screening centre.
A police crackdown of illegal immigrants, especially Somalis, in the past two weeks has sparked off a tide of political and religious acrimony. Somali politicians and Muslim clerics have blamed the police for racial profiling, racial discrimination and human rights abuse.
But the police have maintained they are keen to rid the country of foreigners who might be linked to terror attacks in Mombasa and Nairobi. Thousands of Somalis were arrested and detained at the Safaricom Kasarani Stadium as their travel papers are verified by the police and immigration.
On Thursday former Speaker Farah was summoned by the police after he claimed in a TV talk show that the government could be fueling terror attacks to carry favour with the Western power
- See more at: http://www.the-star.co.ke/news/article-163714/puzzle-65-ethiopians-arrested-ruiru-house#sthash.2Wv47cYs.dpuf

ሰንደቅ ጋዜጣ – (ሙሉውን እትም ያንብቡ)

በኢትዮጵያ በየሳምንቱ ከሚታተሙት ጋዜጦች መካከል ሰንደቅ ጋዜጣ አንዱ ነው። የጋዜጣውን ሙሉ እትም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። 

Ethiopia: Stop Arresting Journalists Under Anti-Terror Laws, Says IPI

Mostefa Souag of Al Jazeera, right, and IPI’s Alison Bethel McKenzie, centre, join a call on Egypt to free Al Jazeera staff on trial in Cairo.
The text of a resolution of the General Assembly of the International Press Institute calling on the Ethiopian government to review its use of anti-terrorism laws against journalists:
The members of the International Press Institute, meeting at their 63rd Annual General Assembly during the IPI World Congress on April 14, 2014 in Cape Town, South Africa, adopted by unanimous vote a resolution calling on the Ethiopian government to end its practice of arresting journalists under anti-terrorism laws and to review its anti-terror statutes to protect freedom of the press.
The members noted that the broad application of anti-terror measures against journalists impinges on fundamental rights – including freedoms of the press and expression, and access to information – that are guaranteed under the nation’s Constitution as well as on its obligations under United Nations and African Union treaties.
The use of the laws in Ethiopia to arrest and detain, in some cases without formal charges, have fuelled a sense of fear among media workers, both foreign and domestic.
In Ethiopia, at least six journalists have been convicted and imprisoned under the 2009 anti-terror law, some of whom are in failing health and have had restricted access to lawyers, friends and colleagues.
Noting Ethiopia’s high-profile role as home of the African Union, IPI members said that the government must ensure that journalists are allowed to report on national security, unrest and dissenting politics without fear of arbitrary arrest, harassment or intimidation under laws intended to prevent attacks or prosecute terrorists seeking to do physical harm.
Citing the conclusions of IPI’s press freedom mission to Ethiopia in November 2013, the IPI members urged the 547-member lower house of the Ethiopian parliament to revamp the 2009 Anti-Terrorism Proclamation – specifically sections 2(6), 4 and 6, which have been used to prosecute dozens of journalists and opposition politicians – to ensure that it does not trample on the rights of freedom of speech and assembly provided under Article 29 of the Ethiopian Constitution and further guaranteed under the African Charter on Human and People’s Rights and the U.N. Human Rights Covenant.
Additionally, the IPI membership called on Parliament to exercise its independent authority and investigate the use of anti-terror laws against journalists by the security forces and prosecutors, and to approve an amnesty for those imprisoned under these laws.

ሰማያዊ ፓርቲ በፌደራል መንግስቱና በቡለን ወረዳ የመሰረተው ክስ ሀሙስ ፍርድ ቤት ይቀርባል!

ሰማያዊ ፓርቲ በቤንሻንጉል ጉምዝ በህገ ወጥ መንገድ የተፈናቀሉ ኢትዮጵያውያን ወደ ቦታቸው በአስቸኳይ እንዲመለሱና ተገቢው ካሳ እንዲከፈላቸው በተደጋጋሚ ባካሄዳቸው ሰላማዊ ሰልፎችና ባወጣቸው መግለጫዎች የጠየቀ ሲሆን መንግስት ለጥያቄው ምላሽ ባለመስጠቱ ዜጎቹ የተፈናቀሉበትን ቡለን ወረዳና የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር እንዲሁም የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ላይ ክስ መስርቶ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ክሱን ታዋቂው የዓለም አቀፍ የህግ ባለሙያ ዶክተር ያእቆብ ኃይለ ማሪያም ይዘውት የነበረ ቢሆንም በተለያዩ ቢሮክራሲያዊ ምክንያቶች መዝገብ ሳይከፈትለት እንደቆየ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊው አቶ ብርሃኑ ተክለ ያሬድ ለዝግጅት ክፍላችን ገልጸዋል፡፡Amhara Ethnic group members Ethiopia
ይሁን እንጂ ሰማያዊ ፓርቲ ባደረገው ተደጋጋሚ ግፊት ክሱ በአሁኑ ወቅት መዝገብ ተከፍቶለት፣ የዳኝነት ክፍያ ተከፍሎ በቀጣይ ሀሙስ ሚያዝያ 9/2006ዓ/ም ክሱ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስምንተኛ ፍትሃብሄር ችሎት ላይ መታየት እንደሚጀምር ኃላፊው ገልጸዋል፡፡
‹‹ሰማያዊ ፓርቲ በጉዳዩ ላይ አቋም ወስዶበት ከሰላማዊ ሰልፉም ባሻገር ዜጎቹ ወደ ቀዬአቸው እንዲመለሱና ካሳ እንዲሰጣቸው ተግባራዊ እንቅስቃሴ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ እስካሁንም ድረስ በዜጎች ላይ በሚደርሰው ችግር ከጎናቸው ሆኖ የሞራልና የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡›› ያሉት አቶ ብርሃኑ ፓርቲው ኢትዮጵያውያኑ በመፈናቀሉ ሂደት በደረሰባቸው ችግር ልጆቻቸው የታመሙባቸውን ለህክምና እንዲሁም ለመጓጓዣም ፓርቲው እገዛ ሲያደርግ መቆየቱንና አሁንም ዜጎቹ ፍትህ እስኪያገኙ ድረስ ከጎናቸው እንደሚሆኑ አሳውቀዋል፡፡
በፍርድ ቤት በተያዘ ጉዳይ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ መጥራታቸው ትክክል ነው ወይ ብለን ላነሳንላቸው ጥያቄ ‹‹አሁንም ማፈናቀሉ ቀጥሏል፡፡ አሁንም ዜጎች እየተፈናቀሉ ስለመሆኑ በተለያዩ ሚዲያዎች ተዘግቧል፡፡ አሁንም ሰልፉን የጠራንበት ምክንያት ይህ የማፈናቀል ህገወጥ ድርጊት ባለመቆሙ ነው፡፡ እኛ እየከሰስን ያለነው ባለፈው የመፈናቀል ህገወጥ ተግባር በተፈጸመባቸው ላይ ነው፡፡ የቡለን ወረዳ ቀኑን ጠቅሶ ‹‹ስለምትፈናቀሉ ልቀቁ!›› ያለበትን ማስታወቂያና ማስጠንቀቂያዎች በመረጃነት ይዘናል፡፡ ይህ የሰብአዊ መብት ጉዳይ ነው፡፡ ይህን ጥያቄ ማንሳት ደግሞ ዋነኛው ስራችን ነው፡፡›› ብለዋል፡፡
ኃላፊው አክለውም ‹‹አሁን ይህ ድርጊት ከወረዳና ከክልሎች አልፎ የመንግስት ፖሊሲ ወደመሆን በመሸጋገሩ በተደራጀና ህዝቡን ባሳተፈ መልኩ መታገል አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡›› ብለዋል፡፡ የሰልፉ አላማም በኢህአዴግ የፖሊሲ ችግር ላይ መሆኑን የገለጹት የህዝብ ግንኙነቱ ‹‹ኢህአዴግ መሬት የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ንብረት ነው፡፡›› በሚል ኢትዮጵያውያን በአገራቸው ተዘዋውረው የመስራትና የመኖር መብታቸውን ስለገደበና በዚህ የተሳሳተ ፖሊሲ ኢትዮጵያ እንደ አገር ትልቅ ችግር እየገጠማት በመሆኑ ችግሩ ከሚደርስባቸው ዜጎች ጎን በመሆንና ሌላውን ህዝብ በማንቀሳቀስ ኢህአዴግ ሃገር የማስተዳደር አቅምም ሆነ ችሎታ እንደሌለው በማጋለጥ ስልጣኑን እንዲለቅ ግፊት ለማድረግ እንደሆነ አቶ ብርሃኑ ለነገረ ኢትዮጵያ አስታውቀዋል፡፡ የክሱን ሂደትም ሚዲያውያና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኢትዮጵያውያን ሁሉ እንዲከታተሉት ጥሪ አቅርበዋል፡፡
Source: Negere Ethiopia

No Room for Debate on Grand Ethiopian Renaissance Dam?


by Lori Pottinger
International Rivers has been caught in the crossfire between Ethiopia and Egypt as they struggle over a large dam being built on the Nile River by Ethiopia. Ethiopia’s government turned its sights on International Rivers after we published a leaked report by the international panel of experts charged with reviewing project documents for the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). Our summary of their report describes a number of outstanding concerns raised by the non-binding panel, including the inadequacy of the hydrological-impacts study (a key document for understanding how the dam will affect people and ecosystems downstream).International Rivers has been caught in the crossfire between Ethiopia and Egypt
In response, Ethiopia’s “national panel of experts” (which includes two of the 10 members of the Panel) issued a histrionic statement that claims our organization is backed by “Egyptian financiers,” seeks to prevent Ethiopia from developing, and other provocative and groundless charges. Unhelpfully, their statement does not actually address the concerns raised by the International Panel of Experts (IPoE), nor our summary of them. You can read the IPoE report and come to your own conclusions.
Ethiopia’s wild allegations have been quite popular with a certain category of internet attack dogs, and these folks aren’t likely to be swayed by what we say here. However, we can state unequivocally: International Rivers does not take funding from any government institution, including Egypt. We are not “taking sides” – we are impartial when it comes to critiquing destructive river projects and poor river management around the globe, including in Egypt and Sudan. The Nile is just one of many basins where conflicts are arising from engineering rivers for a narrow purpose with a limited group of beneficiaries, while a much larger group of people is left to suffer the consequences. These conflicts are exacerbated when transboundary rivers are “developed” for hydroelectricity in isolation and in secrecy. Readers can learn more about our cautions regarding the myriad of dams and diversions planned by many riparian nations along the Nile in our 2003 paper Can the Nile States Dam Their Way to Cooperation?, which presciently noted that poorly planned large dams could worsen tensions over the Nile.
We recognize Ethiopia’s interest in updating the Nile Basin Treaty, support economic development that winnows Ethiopia’s poverty rates, and acknowledge that the Ethiopian Government must chart its own course of development. Our experience as an organization with expertise in hydropower and rivers, and as part of a global civil society movement of dam-affected peoples, leads us to conclude that maintaining healthy rivers and the ecosystems and communities they support is key to long-term prosperity. Our experience studying mega-dams in Africa reveals these projects have consistently failed to reduce poverty, and have been a costly and ineffective solution for increasing access for the millions of people on the continent without reliable access to electricity. We believe a greater focus on decentralized energy solutions will more quickly, cheaply and effectively begin to close the yawning gap of Africa’s energy poverty.
The GERD Panel concluded a year ago that more studies – some of them quite substantial, but also standard practice for a project of this magnitude – must be undertaken to fully assess GERD’s impacts.  Drawing upon this evaluation by an international team of technical experts, International Rivers has called for a halt to the hurried construction so that critical information on the project’s impacts can be assessed and steps to reduce impacts agreed upon by all nations involved in the dispute.
To the government of Ethiopia, we respectfully submit that the greatest threat to the GERD project is not International Rivers’ publicizing the Panel’s report, but rather the escalation of tensions resulting from the dam’s poor planning process.Such a monumental project should be accompanied by an equally monumental effort to gain acceptance from people who will be affected by it, and a commitment to adopt best practices for managing this important shared river. The next step is to begin the robust studies as called for by the Panel of Experts.
At this writing, Egypt and Ethiopia remain at an impasse while construction of the damproceeds at a rapid pace. This serious conflict – borne of decades of mistrust between the two nations and controversial treaties over the use of Nile waters – is being enflamed by Ethiopia’s rushed and secretive process. This is what threatens the viability and success of this project. We urge the Nile states to find constructive ways to forge national and regional development strategies that ensure the long-term health of this critically important river, and build resilience to climatic uncertainty.