Monday, November 4, 2013

“ከ6 ሚሊዮን የኢህአዴግ አባል አንዱ ብሆን ምን ችግር አለው;” አቶ ልደቱ አያሌው


አቶ ልደቱ አያሌው
“ከ6 ሚሊዮን የኢህአዴግ አባል አንዱ ብሆን ምን ችግር አለው;” አቶ ልደቱ አያሌው “ወ/ት ብርቱካን የተሰጣት ኃላፊነት አግባብ አይደለም” “እንባ አውጥቼ አልቅሼ ኃላፊነት በቃኝ እያልኩ ነው የተመረጥኩት” “ከኢንጂነር ኃይሉ እንዲሕ ያለ ውሸት አልጠብቅም ነበር”

CC“የእስክንድር ነጋ ጋዜጣ ቅንጅትን ወደተሳሳተ አቅጣጫ ገፍቷል”አቶ ልደቱ አያሌው በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ጎልተው መውጣት የጀመሩት በ1990ዎቹ ሲሆን፣ ከምርጫ 97 ዋዜማ አንስቶ አነጋጋሪነታቸው በእጅጉ ጨምሯል፡፡ ከሁለት ዓመት የእንግሊዝ ቆይታ በኋላ ወደ ሀገር ቤት ከተመለሱት አቶ ልደቱ አያሌው ጋ፣ የሎሚ መፅሔት አዘጋጅ ቶማስ አያሌው ያደረገው ቆይታ እንደሚከተለው አሰናድቶታል፡- ሎሚ፡- ለረዥም ጊዜያት ከሚዲያም ከፖለቲካም ርቀኻል፤ በሠላም ነው; ልደቱ፡-እንደሚታወቀው ሀገር ውስጥ አልነበርኩም፡፡ በኢዴፓ ውስጥ የነበረኝን የሥራ አስፈፃሚ ኃላፊነትም አስረክቤ ስለነበር ወደ ሚዲያ የምመጣበት ዕድል አልነበረም፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ፖለቲካችን ወደተስተካከለ መስመር ለመግባት ስለተቸገረ፤ አንዳንድ ጊዜ ለሀገር፣ ለሕዝብ ይጠቅማል ብለህ የምትሰራውና የምትናገረው ነገር በሌሎች ዘንድ ትርጉሙ እየተለየ ሲያስቸግር፣ ሰዎች በነገሮች ላይ የማሰቢያ ጊዜ እንዲያገኙ ፋታ መስጠትም ይጠቅማል ብዬ ነው፡፡ እንጂ ሌላ ምክንያት ኖሮኝ አይደለም፡፡ ሎሚ፡- ከፓርላማ የአምስት ዓመት ቆይታህ በኋላ የነበረው ጊዜህን በምን ነበር ያሳለፍከው; ልደቱ፡- ፓርላማ አምስት አመት ነው የቆየሁት፡፡ የፓርላማው አሠራር በሚፈቅደው መሠረት እንደ ፓርቲያችንን ወክለን ተሣትፎ ስናደርግ ነበር፡፡ በተለያዩ ቋሚ ኮሚቴዎች ውስጥም የተወከሉ ነበሩ፡፡ ከኛ ፓርቲ አቅማችንና ሁኔታው በፈቀደው መጠን ለነዛ ኮሚቴዎች ገንቢ የሆነ ተሣትፎ ለማድረግ ጥረት አድርገናል፡፡ እኔም እንደ ሕዝብ ተወካይነቴ ክርክሮችና ውይይቶች ሲኖሩ የራሴን ዝግጅት አድርጌ ከፓርቲያችን አቋም አንፃር ሃሣቡ ተቀባይነት ያግኝም አያግኝም የሚታየኝን፣ የሚመስለኝን አቋም በማራመድ በጐ ተሣትፎ አድርጌያለሁ ብዬ አምናለሁ፡፡ ከሞላ ጐደል ጠቃሚ ተሣትፎ ነበረን ብዬ አምናለሁ፡፡ እኛ ፓርላማ ብንገባም ባንገባም፣ የተቃዋሚው ጎራ በአብዛኛው ወይም ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ከፓርላማ መውጣቱ ያሳዝነኛል፡፡ ይህ ሂደት ተጠናክሮና ጐልብቶ ፓርላማችን የተለያዩ አስተሳሰቦች የሚንፀባረቁበት መድረክ ሆኖ የሚቀጥል መስሎኝ ነበር፡፡ አለመታደል ሆኖ ወደኋላ ነው የሄድነው፡፡ ሎሚ፡- በርካታዎች በምርጫ 97 ሠሞን ኢትዮጵያ ውስጥ ለውጥ ይመጣል ብለው ይገምቱ ነበር፤ አንተስ; ልደቱ፡- Well እንግዲህ፡፡ በ1997 ዓ.ም. ለውጥ ለማምጣት አንድ ዕድል ነበር ብሎ መውሰድ ይቻላል፡፡ ግን መጀመሪያ ለውጥ ማለት ምንድነው? በሚለው መስማማት አለብን፡፡ ምናልባት ለውጥ ለማምጣት 97 ላይ ዕድል ነበር ሲባል አንዳንድ ሰዎች እንደሚያስቡት መንግስታዊ ለውጥ ማምጣት ከሆነ የተለየ ነው፡፡ እኔ በዚህ በኩል ብዙ ዕድል ነበር ብዬ አላምንም፡፡ ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታው ገንቢ የሆነ ለውጥ ማምጣት ይቻላል ከሆነ እስማማለሁ፡፡ ሰዎች ለውጥን የሚያዩበት መንገድ ይለያያል፡፡ ለእኔ 1997 ዓ.ም. የመንግስት ለውጥ የሚመጣበት ጊዜ አልነበረም፡፡ ያን ደግሞ የምናውቀው ምርጫ ውስጥ ከገባን በኋላ ሳይሆን ወደ ምርጫ ለመግባት ዝግጅት ስናደርግ ነው፡፡ ይህንንም በኢዴፓ ደረጃ ተወያይተንበት፣ ነባራዊ ሁኔታውን ገምግመን የያዝነው ጉዳይ ነበር፡፡ “…በዚህ ምርጫ አሸንፈን አዲስ አበባ ከተማን እንቆጣጠራለን፤ በቂ የሚባል የፓርላማ መቀመጫ እንይዛለን፤ ይሄን ውጤት ይዘን ከአምስት አመት በኋላ በሚደረግ ምርጫ ደግሞ መንግስት ለመሆን የሚያስችለንን ዕድሉን እናገኛለን” ብለን ነው ተሳትፎ ያደረግነው፡፡በምርጫ ስትሣተፍ “አሸንፋለሁ” እያልክ ነው መቀስቀስ ያለብህ፡፡ ይህ የግድ ነው፡፡ ከዛ ውጪ ግን በውስጣችን ከነበረው ነባራዊ ሁኔታ አንጻር በ97 መንግስት ለመለወጥ የሚያስችል ሁኔታ አልነበረም፡፡ አንድ ቀላል ምሣሌ ላንሳ፤ ቅንጅት በዚያ ምርጫ ከባድ ተፎካካሪ ሆኖ ነው የቀረበው፡፡ ግን በ130 ወረዳዎች ተፎካካሪ አላቀረብንም፡፡ ይሄ በራሱ ሙሉ ለሙሉ እንዳናሸንፍ ያደረገ አንድ ችግር ነበር፡፡ በወቅቱ እኛ ብቻ አልነበርንም በተቃዋሚነት ምርጫ ፉክክር ውስጥ የገባነው፡፡ “ህብረት” ውድድር ውስጥ ነበር፤ እኛና ህብረቱ የምንካፈለው የሕዝብ ድምፅ ነበር፡፡ ሁለታችን ለየብቻ ስለተወዳደርን የተቃዋሚውን ድጋፍ ለሁለት እንካፈለዋለን፡፡ ይህ ደግሞ ኢህአዴግ በብዙ ቦታዎች ላይ በአነስተኛ ድምፅ የሚያሸንፍባቸውን ሁኔታዎች ፈጥሮ ነበር፡፡ ሌላው እንደተቃዋሚ ብዙ ያልሰራንባቸው ብዙ ነገሮች ነበሩ፡፡ ቅንጅቱን እንደ ነፍጠኛ እና እንደ አማራ ኃይል የሚያይና በኢህአዴግ ተጠቃሚ ነኝ የሚል ክፍል ነበር፡፡ እነዚያ የሕብረተሰብ ክፍሎች እኛን እንደማይመርጡ ግልፅ ነበር፡፡
ምርጫው ግልፅና ፍትሃዊ እንደማይሆንም ቀድመን እናውቅ ነበር፡፡ ለምሣሌ ወደ 905 ሺህ ሰው በታዛቢነት ማቅረብ ነበረብን፡፡ እኛ ያቀረብነው 15 ሺህ ታዛቢ ነው፡፡ ይህ የሚያሣየው ወደ 85 ሺህ ታዛቢ ልናቀርብበት የምንችልበት ቦታ ክፍት መሆኑን ነው፡፡ በኒዚያ ቦታዎች የማጭበርበሩን ሁኔታ ማስቀረት ይቅርና ታዛቢ ባቀረብንባቸው ቦታዎች እንኳን ምርጫው ስለመጭበርበሩና አለመጭበርበሩ መረጃ ልናቀርብ የምንችልበት ዕድል አልነበረም፡፡ ታዛቢ አጥተን ያላቀረብንበት ሁኔታ ነው የነበረው፡፡ ከነዚህ አጠቃላይ ሁኔታዎች አንፃር በ97 ምርጫ ለውጥ ለማምጣት ዕድል አልነበረም፡፡
ሎሚ፡- አሁን ከዘረዘርካቸው ምክንያቶች በተጨማሪ በምርጫ 97 የተቃዋሚዎችን ዕድል ያጨናገፈው አቶ ልደቱ አያሌው መሆኑ ይነገራል፤ አሁን ላይ ሆነህ ምን ምላሽ ትሰጣለህ?
ልደቱ፡- ይባላል! በነገራችን ላይ ለዚህ ጥያቄ ብዙ ጊዜ መልስ ሰጥቻለሁ፡፡ መሠረት የሌለው ጥያቄ ነው፡፡ አሉባልታ ነው፡፡ ተጨባጭ ነገር አይደለም፡፡ ግን ዞሮ ዞሮ ደጋግሞ ይመጣብሀል፡፡ እኔ ስለ አሉባልታ ማውራት ትቻለሁ ብቻ ሳይሆን ተጠይፌያለሁ፤ አንገፍግፎኛል፡፡ ግን አንዳንድ ጊዜ አንዳንድ ሰዎች ወይም አንዳንድ ድርጅቶች በሃሣብ ደረጃ ስትሞግታቸው መልስ የሚሰጡህ በሀሣብ አይደለም፡፡ በአሉባልታ ነው፡፡ ስለዚህ ያን ለማስተባበል አንተም አሉባልታ ማፍራት ትጀምራለህ፡፡ ሁሉም ይቆሽሽና ፖለቲካው አስቀያሚ ይሆናል፡፡
ጥያቄውን ለመመለስ ያነሳኸው ጉዳይ ሲባል እሰማለሁ፤ ቅንጅትን ልደቱ አፈረሰው ይባላል፡፡ እንደዚህ የሚሉ ሰዎች አንዳች ተጨባጭ መረጃ የላቸውም፡፡ እኔ አንድ ግለሰብ ነኝ፡፡ ቅንጅት የአራት ፓርቲዎች ውህደት ወይም ጥምረት ነው፡፡ አንድ ግለሰብ ቅንጅትን ባሻው ጊዜ፣ በራሱ ፍላጐትና እምነት ተነስቶ የሚያፈርስ ከሆነ ምን ዓይነት ቅንጅት ነበር?… የአራት ድርጅቶች ሕብረት አልነበረም ማለት ነው፡፡ እኔ ስፈልግ የማፈርሰው ከሆነ ደግሞ ራሴ ብቻዬን ቅንጅት ነበርኩ ማለት ነው፡፡
ሰዎች ለቅንጅት ያላቸው አመለካከት የተለየ ነበር፡፡ በጣም ጠንካራና ግዙፍ አካል አድርገው ነበር የሳሉት፡፡ በሌላ በኩል ያን አግዝፈው የሳሉትን ቅንጅት “ልደቱ” የሚባል አንድ ግለሰብ አፈረሰው ይላሉ፡፡ ይህ ስህተት ነው፡፡ አይደለም ልደቱ፣ ኢዴፓ የሚባል ፓርቲ ቅንጅትን ሊያፈርሰው አይችልም፡፡ ምክንያቱም የአራት ፓርቲዎች ጥምረት ነውና፡፡ ከአራቱ ፓርቲዎች አንዱ ፓርቲ ፍላጐት ሣይኖረው ቢወጣ ሦስቱ ፓርቲዎች ቅንጅት ሆነው መቀጠል ስለሚችሉ ሊያፈርሰው የሚችል ምክንያት የለም፡፡ አንድም ቀን “ቅንጅት የኛ ቅንጅት ሆኖ አይቀጥልም” ብለን ክስ አቅርበን አናውቅም፡፡ መስማማት ከቻልን በጋራ መቀጠል እንችላለን፤ ካልቻልን ግን እኛን ተዉንና እናንተ ቀጥሉ ነው ያልነው፡፡
ሦስቱ ድርጅቶች ቅንጅት ሆነው መቀጠል ይችሉ ነበር፡፡ ስለዚህ አሉባልታው ምንም መሠረት የለውም፡፡ አንዳንድ ሰው ልደቱ ያፈረሰው ሊመስለው ይችላል፡፡ በሆነ አጋጣሚ የተወሩትን አሉባልታዎች መሠረት አድርጐ ወይም ከቅንጅት አገኘዋለሁ ብሎ የነበረውን አጉል ተስፋ ሲያጣ ጥፋቱን የሆነ አካል ላይ ወርውሮ በእከሌ ጥፋት ነው ቅንጅት የፈረሰው ሊል ይችላል፡፡ አልፈርድም! ሰው ብዙ ተስፋ አድርጐ ነበር፡፡ ያንን ተስፋ ሲያጣ፣ ተስፋ የጣለበትን ምክንያት የሆነ አካል ላይ መወርወር ነበረበት፡፡ ስለዚህ እኔ ላይ ወረወረው፡፡ ችግሩን ልረዳ እችላለሁ፡፡
ቅንጅትን በማፍረስ ረገድ ሚና ካለኝ እኔ ከቅንጅት ተለየሁ አይደል?… የቅንጅት አመራሮች እስር ቤት ገቡ፤ ከሁለት አመት የእስር ቤት ቆይታ በኋላ ወጥተው አንድ ላይ መስራት ጀመሩ፡፡ ችግሩ እኔ ከሆንኩ እኔ በሌለሁበት ቅንጅት ጠንካራ ሆኖ መቀጠል ነበረበት፡፡ ግን ቀጠለ?… የቅንጅት አመራሮች ከእስር ቤት ከወጡ በኋላ አብረው መስራት ቢጀምሩም ወደ ስምንትና ዘጠኝ ቦታ ከመከፋፈል አልዳኑም፡፡ ስለዚህ ቅንጅትን ያፈረሰው ልደቱ አልነበረም፤ የማፍረስ አቅምም አልነበረውም፡፡ ቅንጅት የፈረሰው በራሱ ውስጣዊ ድክመት ነው፡፡ እኛ ፓርላማ እንግባ ነው ያልነው፡፡ አዲስ አበባን ያኔ ተቀብለን ይዘን ቢሆን ኖሮ አሁን ያለው የትግል ሁኔታ በጣም የተለየ ይሆን ነበር፡፡
ሎሚ፡- በወቅቱ የያዛችሁት አቋም “እውነተኛውን ዴሞክራሲ መፍጠር” የሚል ነበር፤ በዚህ መንገድ እየተጓዛችሁ ሳለ አንተ ግን ቅንጅት ሲዋሃድ የሥልጣን ጥያቄ ማቅረብሕና በኋላም ማኩፈፍህ ነበር የተነገረው፤ ይህ ለምን ሆነ;
ልደቱ፡- ልደቱ “ስልጣን ይገባኛል ብሎ ነበር” ብሎ በመረጃ አስደግፎ የሚመጣ ሰው ካለ ሌላ ጉዳይ ነው፡፡ እኔ ኃላፊነት መውሰድ እችላለሁ፡፡ በነገራችን ላይ የፖለቲካ ድርጅት ውስጥ ገብተህ የስልጣን ጥያቄ ማቅረብ ስህተትም ወንጀልም አይደለም፡፡ ፖለቲካ የስልጣን ጥያቄ ነው፡፡ እንደ አጋጣሚ ሆኖ እኔ በኢዴፓ/መድህን ውስጥ በመጀመሪያዎቹ ሰባት አመታት ሳልፈልግ ተመርጬ ነው አመራር የሆንኩት፡፡ ሳልፈለግ ስልህ አልፈልግም ብቻ ሣይሆን በአንደኛው ጉባኤ እንባ አውጥቼ አልቅሼ ኃላፊነት በቃኝ እያልኩ ነው የተመረጥኩት፡፡
በኋላ በነበሩት ሂደቶች ኢዴፓ አጣብቂኝ ውስጥ ገብቶ፣ ችግር ላይ ስለነበር የአመራርነቱን ሚና ትቼ መሄድ አልፈለግኩም፡፡ ፈልጌም ነው የተመረጥኩት፡፡ በተለይ ደግሞ የቅንጅት አመራር ሆኜ ስመረጥ የመመረጥ ፍላጐት አልነበረኝም፡፡ እንባ አውጥቼ መድረክ ላይ ወጥቼ ለምኛለሁ፡፡ እምቢ ተብዬ ነው የሆንኩት፡፡ ቅንጅት ውስጥ እያለሁ ከኃላፊነቴ ለመልቀቅ ሦስት ጊዜ መልቀቂያ አቅርቤያለሁ፡፡ የኃላፊነት ፉክክር ውስጥ አንድም ቀን ገብቼ አላውቅም፡፡
ሎሚ፡- ኢንጂነር ኃይሉ ከሥልጣን ወርደው አንተ ለመሾም ጥያቄ አላቀረብክም?
ሰሞኑን ኢ/ር ኃይሉ ሻውል ያወጡት መፅሐፍ ላይ “ልደቱ እጁን አውጥቶ ኢ/ር ኃይሉ ሻውልን ከስልጣን አውርዳችሁ እኔን ሊቀመንበር አድርጉኝ” ብሏል ብለው መፃፋቸውን ሰምቻለሁ፡፡ በጣም ነው ያዘንኩት፡፡ በቅንጅት ውስጥ ብዙ ሰዎች ነው የነበሩት፡፡ ኢ/ር ኃይሉ ያሉት “እውነት ነው ውሸት ነው” ማመዛዘን የሚችልና ህሊና ያለው ሰው ሊፈርድ ይችላል፡፡ አንድ ኢትዮጵያዊ ፖለቲከኛ መድረክ ላይ እጁን አውጥቶ እከሌን አውርዱትና እኔን ሹሙኝ ብሎ አይጠይቅም፡፡ በፍፁም እንደዚህ ዓይነት ነገር አድርጌ አላውቅም፡፡ ተመኝቼውም አላውቅም፡፡ ቅንጅት ውስጥ በነበረው ሂደት ያለመመረጥ፣ ስልጣን ያለመያዝ ፍላጐት ነው የነበረኝ፡፡
ምናልባት ፕ/ር መስፍን በጋዜጣ ፅፈውት አንብበህ ሊሆን ይችላል፤ “ልደቱ ሁልጊዜ መመረጥ የሚፈልገው ቤቱ ቁጭ ብሎ ነው፤ ሎቢ ማድረግ አይፈልግም” ብለው ነው የተናገሩት፡፡ እኔ በትግሉ ውስጥ ተሣትፎ ማድረግና የሚገባኝን ስራ መስራት ነው የምፈልገው እንጂ ስልጣን መያዝ አይደለም፡፡ ነገሮች ከአንዱ ወደ ሌላው እየዘለሉ ከአቅሜ በላይ በሆነ ምክንያት “ታስፈልገናለህ” እየተባልኩ ነው ስመረጥ የነበረው፡፡ ብጠይቅ ችግር ነው፣ ስህተት ነው እያልኩ አይደለም፡፡ አጋጣሚ ሆኖ ጠይቄ አላውቅም፡፡ አንተ ጋዜጠኛ ነህ፤ የቅንጅት አመራር የነበሩ አራት አምስት ሰዎችን ጠይቀህ፣ ሁለትና ሦስት ሰዎች “ልደቱ የሥልጣን ጥያቄ ነበረው” ካሉህ እኔ ተሳስቻለሁ ማለት ነው፡፡ ይቅርታም እጠይቃለሁ! ሊሉህ እንደማይችሉ ግን እርግጠኛ ነኝ፡፡ እንግዲህ እኚህ ሰውዬ ትልቅ ሰው ናቸው፤ አቋማቸው ይጣመኝም አይጣመኝም ትግሉ ውስጥ ለከፈሉት ዋጋ አክብሮት አለኝ፡፡ ግን እንደዚህ ዓይነት ውሸት አልጠብቅም ነበር፡፡ ቅንጅትን ስንመሰርት ሊቀመንበር ሆኖ የመቀጠል ዕድል ነበረኝ፡፡ ግን “አይሆንም፤ የበሰሉ ሰዎች ቢመሩት ይሻላል” ብለን ነው ዶ/ር ኃይሉ እና ዶ/ር አድማሱን ከቤታቸው አምጥተን ስልጣኑን እንዲይዙትና እኛ የበታች ሆነን እንድንሰራ ያደረግነው፡፡ ይህንንም በተግባር አሳይተናል፡፡
ሎሚ፡- ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የቅንጅት ም/ሊመንበር ሆና ስትመረጥ፣ አንተ ለቦታው ራስህን አጭተህ ስለነበር በእጅጉ መበሳጨትህ ተሰምቷል፤ ይሕ ደግሞ በአንድ ሰው የተገለፀ ሳይሆን በርካታ የቅንጅት አመራሮች በተለያየ አጋጣሚ ደጋግመው የገለፁት ነው፤ ሥልጣን ካልፈለግክ ምን ነበር ያበሳጨህ;
ልደቱ፡- ቅድም እንዳልኩት ሰዎች እንዲሕ ሊሉ ይችላሉ፡፡ የሆነውን ነገር ግን ልነግርህ እችላለሁ፡፡ ወ/ት ብርቱካን በቅንጅት ውስጥ የተሰጣት ኃላፊነት አግባብ ነው ብዬ አላምንም፡፡ እንድትመረጥ የተደረገው በድርጅታዊ አሠራር መሆኑን አውቃለሁ፡፡ ወ/ት ብርቱካን ወደ ትግል እንድትመጣ ከማንም በላይ ጥረት አድርጌያለሁ፡፡ እንደውም መመረጧ ደስ ብሎኝ በግንባር ቀደምነት ነው “እንኳን ደስ ያለሽ” ያልኳት፡፡ መድረክ ላይ የሆነው ይሄ ነው፡፡ የተወራው ደግሞ ሌላ ነው፡፡ አዝናለሁ፡፡ እየተዳኘሁ ያለሁት በምሰራው ሥራ ወይም ባራመድኩት አቋም አይደለም፡፡ ሰዎች ስለኔ ባወሩት ወሬ ነው እየተዳኘሁ ያለሁት፡፡ ብርቱካን አልሞተችም አለች… እሷን ማነጋገር ትችላለህ፡፡
ሎሚ፡- ቅንጅት ውስጥ አለመግባባት በነበረበት ወቅት “የምሁራን ስብስብ ተፅዕኖ ሊፈጥርብን አይችልም” የሚል ንግግር ተናግረህ እንደነበር ታስታውሳለህ;
ልደቱ፡- አልገባኝም;…
ሎሚ፡- ወ/ት ብርቱካን እና ኢ/ር ኃይሉ ሻውል በቅንጅት አመራርነት ከተመረጡ በኋላ “የምሁራን ተፅእኖ ሊኖር አይገባም” ብለህ ነበር?…
ልደቱ፡- እንደዚያ ብዬ የተናገርኩበት ጊዜ አልነበረም፤ አላስታውስም፡፡ ግን በአጠቃላይ በሕይወትህ ምን ስህተት ሰርተሀል? ምን ዓይነት አመለካከት ነበረህ? ብትለኝ አንዱ ስህተት ለምሁራን የነበረኝ አመለካከት ነው፡፡ እንደ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ ፕሮፌሰርን፣ ዶክተርን… የፖለቲካ ሊቅ አድርጌ ነበር የማየው፡፡ ለዚያም ነው ኢዴፓን ስንመሰርት እኛ መስርተን እኛው መምራት የለብንም ብለን ምሁሮችን ከቤታቸው አምጥተን ኃላፊነት ላይ ያስቀመጥነው፡፡ ምናልባት ባላጋንነው ምሁር የሆነ ሰው የሚዋሽ አይመስለኝም ነበር፡፡ የስልጣን ጥማት ያለው አይመስለኝም ነበር፡፡ ሀገር ወዳድ ይመስለኝ ነበር፡፡ ሃቀኛ ነበር የሚመስለኝ፡፡ ግን በጣም የተሳሳተ አመለካከት ነበር፡፡ ከዚህ በኋላ ግን እንደዚህ አላስብም፡፡ ስለተማረና ስላልተማረ አይደለም፤ አንድ ሰው ምሁር ሆኖም የፖለቲካ ሴረኛ ሊሆን ይችላል፡፡ ያልተማረም የፖለቲካ ሴረኛ አለ፡፡ በዚህ ረገድ ድሮ የነበረኝና አሁን ያለኝ አመለካከት ተቀይሯል፡፡ ግን አንተ እንዳልከው ቅንጅት ውስጥ ምሁራንን የተናገርኩበትን ጊዜ አላስታውሰውም፡፡
ሎሚ፡- ከጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ጋር ተገናኝታችሁ ያወራችሁበት ጊዜ ነበር;
ልደቱ፡- ይመስለኛል፤ ሁለት ሦስት ጊዜ፡፡
ሎሚ፡- “እየሄድክበት ያለው መንገድ ጥሩ አይደለም፤ ለኢህአዴግ እየሰራህ ነው፤ ይህም ታውቋል፤ ስለዚህ ራስህን ከቦታው ብታገልል ጥሩ ነው” ያለህ ጊዜ ነበር;
ልደቱ፡- እስክንድር እንደዚህ ብሎኝ አያውቅም፡፡ ስለኔ ብዙ ነገር መፃፉን ግን አውቃለሁ፡፡ እስክንድር ፓርቲ አይደል መሪ አይደል፤ ከሂደቱ ውስጥ ውጣ አትውጣ ብሎ ሊያዘኝ የሚችልበት ምክንያት አይኖርም፡፡ እኔ እና እሱ በእንዲህ ዓይነት ጉዳይ ዙሪያ አውርተን አናውቅም፡፡
ሎሚ፡- ታዲያ “የአረም እርሻ” በሚለው መፅሐፍህ ውስጥ ሰፊ ቦታ ሰጥተህ ለምን ወቀስከው;
ልደቱ፡- ቅንጅት ውስጥ በነበርኩበት በተለይ ፓርላማ “ይገባ አይገባ” በሚባልበት ወቅት እሱ ያራምደው የነበረው አቋም ተገቢ አልነበረም፡፡ በእኔ እምነት ቅንጅትን ወደተሳሳተ አቅጣጫ እንዲሄድ ከገፉት መካከል አንዱ የእስክንድር ጋዜጣ ነው፡፡ በዛ ምክንያት በመጽፌ ተችቼዋለሁ፡፡ እሱ በየሳምንቱ ይተቸኝ አልነበር? ታዲያ እኔ ብተቸው ምን ችግር አለው?
ሎሚ፡- እሱ የተቸህ እኮ አንተ የቅንጅት አመራር ሆነህ “ከኢህአዴግ ጋር በጐን እየሰራህ ነው” ብሎ ነው…
ልደቱ፡- ይሕን ለኔ… ነግሮኝ አያውቅም፡፡ እስክንድር እንደ አንድ ጋዜጠኛ ወይም እንደ አንድ የጋዜጣ ባለቤት የነበረው አቋም ስህተት ነው ብዬ አምናለሁ፡፡ እሱ በቅንጅት ውስጥ ያራምደው የነበረው አቋም ስህተት ነው ብሎ እንደሚያምነው፣ እኔም እሱ ያራመደው አቋም ስህተት ነው ብዬ ፅፌያለሁ፡፡ ይህ ችግር ያለው አይመስለኝም፡፡ በምትለው መልኩ ግን “ለኢህአዴግ እየሰራህ ነው” ብሎ የነገረኝ ጊዜ የለም፡፡
ሎሚ፡- ከቅንጅት ዕውቅና ውጪ ከአቦይ ስብሀት ነጋ ጋር የተገናኘኸው በምን ምክንያት ነው;
ልደቱ፡- የት ነው የተገናኘነው? አንተን ልጠይቅህ እስኪ፤
ሎሚ፡- በወቅቱ መረጃው የወጣው “መዝናኛ” በተሰኘ ጋዜጣ እንደሆነ አትዘነጋውም፤ ሁለታችሁ የተገናኛችሁትም በተጠቀሰው ዕለት ከቀኑ 11፡30 በኢንተር አፍሪካ ግሩፕ ቢሮ ውስጥ መሆኑም ተገልጿል…
ልደቱ፡- ዞሮ ዞሮ ይሄ ወሬ በተወራበት ወቅት ከአቶ ስብሀት ጋር አልተገናኘሁም፡፡ ይሄ ጉዳይ ሲወራም አቶ ስብሀት የተባሉትን ሰው በዓይኔም አይቻቸው አላውቅም ነበር፡፡ እንደ ማንም ሰው መፅሔት ላይ ፎቶግራፋቸውን ከማየት ውጪ አቶ ስብሓት ነጋ ቀይ ይሁኑ ጠይም፣ ረዥም ይሁኑ አጭር አላውቅም ነበር፡፡
ሎሚ፡- ከአቦይ ስብሃት ጋ አልተገናኛችሁማ?
ልደቱ፡- ይሔ ወሬ ሲወራ አንተዋወቅም፡፡ አቶ ስብሀትን በአካል ያየኋቸው ወይም ያገኘኋቸው ይሄ ወሬው ከተወራ ከሁለት አመት በኋላ ይመስለኛል፡፡ የቅንጅት ችግር ከተፈጠረ ከሁለት ዓመት በኋላ ፈረንሣይ ኤምባሲ አንድ የኮክቴል ግብዣ ላይ ነው ያገኘኋቸው፡፡ ግን ያኔ በሆነ አጋጣሚ ተገናኝተን ቢሆን እንኳን ምንም የሚያሳፍረኝ ነገር የለም፡፡ ደስ የሚለኝ ነገር ነው፡፡ የሚያሳዝነኝ ግን የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች (በገዢውም በተቃዋሚም ያለነው) በሀገር ጉዳይ ላይ እየተገናኘን አለመነጋገራችን ነው፡፡
ሎሚ፡- አንዳንድ ምንጮች ልደቱን ብአዴን/ኢህአዴግ አስቀድሞ ያዘጋጀው ሰው ነው ይላሉ፤ ተቃዋሚ መስለሕ ለማደናገር ወደ ፓርቲዎቹ እንደገባሕም ይነገራል፤ ያንተ ምላሽ ምንድነው;
ልደቱ፡- አሁን ለዚህ መልስ ብሰጥህ ምን ጥቅም አለው?… ኢህአዴግ በዚያ ደረጃ አዘጋጅቶ ወደ ተቃዋሚ ጐራ ሰርጌ እንድገባ ያደረገኝ ሰው ከሆነ የምሰጠው መልስ ይታወቃል፡፡ አይደለሁም ነው የምልህ፡፡ ግን ኢህአዴግን ለመጥቀም ከተፈለገ ለምንድነው ተቃዋሚ ውስጥ የምገባው? ኢህአዴግ ተቃዋሚ በዝቶበት አይደል እንዴ የተቸገረው፡፡ እንደዚህ ብለው የሚናገሩ ሰዎች መረጃቸውን ማቅረብ ይችላሉ፡፡ ኢህአዴግ ወደ ስድስት ሚሊዮን የሚጠጉ አባላት አሉት፡፡ ከነዚህ ውስጥ አንዱ ብሆን ችግር የለውም፤ መሆን ብፈልግ ማለት ነው፡፡ የሚያሣፍርም ነገር የለውም፡፡ የኢህአዴግን የፖለቲካ አመለካከት አልወደውም፣ አላምንበትም እንጂ ባምንበት እኮ ኢህአዴግ እሆናለሁ፡፡ የሚያሳፍር ነገር አይደለም፡፡ የኢህአዴግ አባል የሆኑ ብዙ ጓደኞች አሉኝ፤ ወንድሞች እህቶች አሉኝ፡፡ ግን አጋጣሚ ሆኖ የኔና የኢህአዴግ የፖለቲካ አመለካከት ስለማይጣጣም አልሆንኩም፡፡
ሎሚ፡- ቅንጅት በአንተ ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ ወስዶ ነበር፤ ወደ ስብሰባ አዳራሽ ስትገቡ ፍተሻው ሁሉንም የሚያካትት ቢሆንም መንስዔው ግን የአንተ ተጠርጣሪነት ነበር…
ልደቱ፡- ስለጉዳዩ ላስረዳህ፤ ፍተሻ ነበር፡፡ ያ የሆነው የቅንጅት አመራር የሚነጋገርባቸው አጀንዳዎችና ቃለ ጉባኤዎች በማግስቱ “ኢፍቲን” በሚባል ጋዜጣ ይወጣ ስለነበረ ነው፡፡ በኋላ ላይ በስልክ ወይም በዘመናዊ መሣሪያ የሚቀርፅ ሰው አለ ተባለ፡፡ ሁላችንም ሞባይላችንን ውጪ እየተውንና እየተፈተሽን እንግባ ብለን ተነጋግረን ወሰንን፡፡ ሞባይላችንን ውጪ እያስቀመጥን እየተፈተሽን መግባት ጀመርን፡፡ እንግዲህ በዚያ ጊዜ የሚጠረጠሩ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ እኔ ግን በተፈጠረው አለመግባባት መልቀቂያ ጠየቅኩኝ፡፡ ዶ/ር ብርሃኑ ያንን ፊርማ ከፈረመ በኋላ ከሕዝብ ግንኙነት ኃላፊነቴ ለቀቅኩ፡፡ እኔን ተክቶ ዶ/ር ኃይሉ አርአያ ገባ፡፡ ከአመራር ውስጥ ወጣሁ፡፡
ከወጣሁ በኋላም “ኢፍቲን” ጋዜጣ ያንን ነገር መዘገቡን ቀጠለ፡፡ ፍተሻውም ይካሄዳል፡፡ እኔ ብሆን ኖሮ እኔ ስወጣ መቆም ነበረበት፡፡ ግን ቀጠለ፡፡ ቃለ ጉባኤ የያዝንበት ምስጢር እየወጣ ስንቸገር እስቲ አንዳንድ ቁልፍ የሆኑ ጉዳዮችን ሌሎቻችን በሌለንበት አራቱ የድርጅት መሪዎች ለብቻቸው ይነጋገሩ አልን፡፡ በአንድ ጉዳይ ላይ አራቱ የድርጅቱ መሪዎች (ዶ/ር ብርሃኑ፣ ዶ/ር አድማሱ፣ ኢ/ር ኃይሉ ሻውል እና ዶ/ር አለማየሁ) ሰሜን ሆቴል ስድስተኛ ፎቅ አጀንዳ ይዘው ውይይት አደረጉ፡፡ አራቱ ብቻ ናቸው የተገኙት፡፡ የተነጋገሩበት አጀንዳ በነጋታው “ኢፍቲን” ላይ ወጣ፡፡
ታስታውስ እንደሆነ “ህብረት” ሲመሠረት ስብሰባው ላይ ለመካፈል ዋሽንግተን ዲሲ ሄጄ ነበር፡፡ ውይይት ስናደርግ አንዳንድ የሀሣብ ግጭቶች ተፈጠሩ፡፡ በእኛና በኢህአፓዎች መካከል ልዩነቶች ሲፈጠሩ፣ ሀሣብን በሀሣብ ማሸነፍ ሲገባቸው አሉባልታ አስወሩብኝ፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ፣ አንድ የግል ጋዜጣ “አቶ ልደቱ የሕብረቱን ስብሰባ በቴፕ ሲቀዱ ተያዙ” ብሎ ዜና አወጣ፡፡ ስብሰባው አላለቀም፤ እዚያ ተቀምጠናል፡፡ በኋላ ተደውሎ ከኢትዮጵያ ተነገረኝ፡፡ በማግስቱ ስብሰባው ይቀጥል ስለነበር ወደ ስብሰባው ገብቼ “ኢትዮጵያ ውስጥ እንደዚህ ተብሎ ተፅፏል፤ ይሄ ነገር ሀሰት መሆኑን አይታችኋል፤ ማስተካከል የለባችሁም ወይ?” ብዬ ጠየቅኳቸው፡፡ ኢህአፓዎች ይህንን ነገር ለመቀበልና ለማስተባበል አልፈለጉም፡፡ ለእንደዚህ ዓይነት ነገር ምላሽ አንሰጥም ተብሎ ታለፈ፡፡ ሀሳብን በሀሣብ ማሸነፍ ሲያቅታቸው እንዲህ ያስወሩብሃል፡፡
ሎሚ፡- ኢህአዴግ በወቅቱ አንተ በነበረህ ድጋፍ ተጠቅሞ በቅንጅት ውስጥ ልዩነት ፈጥረህ እንድትወጣ ግፊት አድርጓል ተብሏል፤ አንተ ስትወጣ ቅንጅት ለሁለት ይከፈላል ቢባልም ለግለሰብ ሳይሆን ለፓርቲ ቅድሚያ ተሰጥቷልም ተብሏል፤ ይህን ጉዳይስ እንዴት አየኸው;
ልደቱ፡- ሂደቱን የግል ጉዳይ አድርገህ አትየው፡፡ ልዩነቱ የተፈጠረው በእኔና በቅንጅት መካከል አይደለም፡፡ በኢዴፓና በቅንጅት ነው፡፡ እኔ ያራመድኳቸው ሀሳቦች የግል አቋሜ ሳይሆን በሙሉ ኢዴፓ ያመነባቸው ናቸው፡፡ ሌላ ውጫዊ አካል ተፅዕኖ አድርጐብን የያዝነው አይደለም፡፡ ያንጸባረቅነው መቶ በመቶ የምናምንበትን አቋም ነበር፡፡ ኢህአዴግ ስለገፋኝ ወይም ተፅዕኖ አድርጐብኝ አይደለም፡፡ አቋምህን ቀይር ተብዬ ተጠይቄም አላውቅም፡፡ ይሔ ልደቱን የኢህአዴግ ሰው ለማስመሰል የተደረገ ጉዳይ ነው፡፡
ከኢህአዴግ ጋር በፖለቲካ አቋም የምጣጣም ብሆን ኖሮ፣ ለእንደዚህ ዓይነቶቹ አሉባልተኞች በደንብ አድርጌ አሳያቸው ነበር፡፡ ኢህአዴግ መሆን ምንም ማለት እንዳልሆነ አሳያቸው ነበር፡፡ አጋጣሚ ሆኖ ግን ኢህአዴግ መሆን አልችልም፡፡ የሚመኙትን ምኞት በደንብ በተግባር አሳያቸው ነበር፡፡ ኢህአዴግ የሆኑ ጓደኞች አሉኝ፡፡ እነሱ ያላቸውን አስተሳሰብ አከብራለሁ፡፡ ምርጫቸው ነው፡፡ ከእነሱ ውስጥ አንዱ ብሆን ምንድነው ችግሩ; ከስድስት ሚሊዮን የኢህአዴግ አባል አንዱ ብሆን ምን ችግር አለው; ያ የፖለቲካ አመለካከት ነው፡፡ ተቃዋሚም ሆኜ የተቃዋሚው ሚና ካልጣመኝ ሀሣቤን ከቀየርኩ ኢህአዴግ መሆን እኮ መብቴ ነው፡፡ ትናንት ተቃዋሚ ነበርክና ዛሬ የኢህአዴግ አባል መሆን የለብህም የሚባል ነገር የለም፡፡ ትናንት ኢህአዴግ የነበሩ ሰዎች ዛሬ ተቃዋሚዎች ሆነው የለ እንዴ? እነ አቶ ስዬና ዶ/ር ነጋሶ እኮ ትናንት የኢህአዴግ አባላት ነበሩ፡፡ በኋላ ተቃዋሚ ሆነዋል፡፡ ካመንኩበት እኔም ዛሬ ተቃዋሚ ሆኜ ነገ ኢህአዴግ ብሆን ምን ችግር አለው?…
…ይቀጥላል…

Ethiopia and the sovereignty over the Blue Nile

By Tecola W. Hagos

“Compromise makes a good umbrella, but a poor roof; it is temporary expedient, often wise in party politics, almost sure to be unwise in statesmanship.” James Russell Lowell Development and Sovereignty
Introduction
To make this type of statement at this early stage of the controversy by a Head of Government is unconscionable and the worst form of negotiation strategy I have ever witnessed or read about in our long history. Such fast retreat of leadership in front of a national controversy is unheard of in Ethiopia’s long political life.  However, to be fair to all concerned, let us examine the situation surrounding this sudden reversal of historic position, carefully and dispassionately. Mind you that there is no serious threat by anybody against Ethiopia except some habitual bullying by Egypt, and a few months ago by an errant Prince from Saudi Arabia (who was promptly removed from office) that the Prime Minister of the Ethiopian Government should be trembling with fear and trepidation and recapitulate so easily. Even if there is real military threat against the sovereignty and integrity of Ethiopia, is the statement by the Prime Minister within acceptable discretionary power of his office? I think not. The Prime Minister has far exceeded his duty and power circumscribed by the provisions of the 1995 Ethiopia’s Constitution: Article 55 (2) (a); 55 (17); Article 74 (6); Article 86, when he spoke of creating some kind of joint ownership of an Ethiopian asset that borders of surrendering sovereignty and territorial integrity of the Ethiopian State..
As a simple strategy of negotiation one does not show the hand that one holds at the initial stage of confrontation with a historically ever belligerent foreign national government. Egypt and the Arabs in general have been the relentless enemies of Ethiopia for centuries to this day. They have sought the destruction of Ethiopia despite admonishment of the Prophet Mohammad since the eighth century. They never heeded the words of their own Prophet. At this very moment they are busy mobilizing to halt the development effort of Ethiopia by throwing obstructionist threats. A type of prescription I have for my fellow Ethiopians is that when we seek peace and development we need  get ready for war.
The construction of the Great Renaissance Dam on the Blue Nile within Ethiopian territory is indisputably an act of Ethiopia’s Sovereign power.  Whether such construction was premature, too ambitious, problematic due to lack of technical expertise et cetera are issues that should not be confused with competence or sovereignty. Ethiopian successive Governments for almost a hundred years have openly stated their desire to take into account the national interests of both Egypt and Sudan in the effort to create an equitable use of the waters of the Nile and its Basin for all riparian states. Egypt has refused to recognize the fundamental sovereign rights of riparian states to use the waters of the Nile some of such states being originating/source countries. Currently, the Ethiopian Government seems to be committed in its effort to bring about fairness and equitable use of the Nile waters among riparian states to the extent of offering the Great Renaissance Dam in joint ownership to Egypt and Sudan. As I stated earlier, I am not convinced such generosity on the part of Ethiopia will help solve the greed of Egypt.
Issues to consider: Even though such unbelievably generous offer by the Government of Ethiopia may be applauded by some, I am much concerned not only with the future of the Dam itself but also with the continued existence of Ethiopia. Some of the most pressing issues are as follows: What is the meaning of “joint ownership”? What are the risks for Ethiopia sharing ownership of its natural resource with foreign sovereign countries and their governments?  Are there legal regimes and/or political modalities to insure the Sovereign right of Ethiopia on the Dam and the Water resource of the Blue Nile and its basin at all times?  What effect would such “joint ownership” have on other riparian States of the Nile River? What is the need for secrecy (lack of transparency) of the Ethiopian Government?
II. A. The Development Imperative and Sovereignty
The United Nations International Covenant on Civil and Political Rights of 1966, in Article 47 states that “nothing in the present Convention shall be interpreted as impairing the inherent right of all peoples may, for their own ends, freely dispose of their natural wealth and resources.”  Ethiopia ratified the Covenant on 11 June 1993, and Egypt signed twenty five years earlier on August 4, 1967 and ratified the document on 14 January 1982; Sudan ratified the Covenant 18 March 1986.  As of May 2013, the Covenant had 74 signatories and 167 parties. 
This section of the Covenant is what is claimed to be the basis of the concept of “permanent Sovereignty” on natural resources by members States of the United Nations. To me that concept has become part of the customary international norm and principle as customary international law. Thus, when we are discussing sovereignty over the resources of a country, we are not simply dealing with historical reality but also recognizing concepts in international law and relationships of States. Of course, the concept “permanent Sovereignty” over resources has undergone modifications and its own exceptional development, such as the idea of equitable use of shared resources, the new Sovereign Wealth Funds and State- Owned Enterprises et cetera.
World population prediction for 2050, i.e., in a mere thirty five years from the present time, draws a grim and alarming reality for Ethiopia. The estimate listed here under seems to be on the conservative side, for a fact we know the 2015 prediction for Ethiopia is too low since Ethiopia’s population for 2013 exceeds by almost ten million people the United Nations estimate for 2015. I believe the estimate for 2050 would be about 200 million for Ethiopia. We have now in our hands an ongoing population explosion—a disaster in the making unless we implement some creative and daring developmental programs. The harnessing of the power of the Blue Nile is one out of very many concerted steps to be taken by all states in the region. The increase in population means dramatic increase in the demands for services, food supplies, housing, schools, universities, infrastructure, et cetera. Putting to good use our natural resources is a matter of duty/right of acute necessity and not a luxury. One must take into account the enormity of population growth in all the nations of the world in order to understand our precarious existence in the next fifty years.   
1950
2000
2015
2025
2050
Ethiopia 18,434
62,908
89,765
113,418
186,452
 Egypt 21,834
67,884
84,425
94,777
113,840
Sudan 9,190
31,095
42,433
49,556
63,530
[Source: United Nations Population Division]
How is Ethiopia going to feed that many people (almost two hundred million people) with its existing economic system and limited programs of farming and industrial involvements? Ethiopia has no choice in the matter but to develop its hydropower as a cheap source of energy in order to develop its agriculture, industry, education, democratic governance, and good relationship with its neighbors and the world at-large. A poor and devastated Ethiopia is a real danger and threat to the region. By contrast, a prosperous and engaged Ethiopia is the dynamo for the region’s much needed development and stability.

Mining Corruption in Ethiopia


corruption in Ethiopia is not a simple problem limited to a few rogueby Alemayehu G. Mariam
The Shame of a Nation
In my seventh commentary on corruption in Ethiopia this year, I focus on the mining sector. For other commentaries on the subject, visit my blog site at “Al Mariam’s Commentaries”.

I continue to offer commentaries on corruption in Ethiopia to keep public attention sharply focused on the structural nature of the issue. In the past few months, the ruling regime has been grandstanding its “anti-corruption” efforts by corralling a few officials of the “Revenue and Custom’s Authority” and businessmen on charges of corruption. The kangaroo court corruption drama for those suspects is an amusing political theater staged for the entertainment of international loaners and donors who have recently intensified their pressure on the regime to show greater transparency and public accountability. For the domestic crowd, the regime’s grandstanding has been a cynical ploy to underplay, trivialize and cleverly mask the deep-rooted nature of official corruption with high profile prosecutions.
The fact of the matter is that corruption in Ethiopia is not a simple problem limited to a few rogue or crooked officials and their friends and cronies importing goods without paying customs duties. Corruption in Ethiopia is structural; it is a cancer that has metastasized throughout the whole Ethiopian body politic. It is no wonder that the World Bank (WB) titled its massive report “Diagnosing Corruption in Ethiopia”. It should have read “Diagnosing the Metastasizing Cancer of Corruption in Ethiopia”.
As I have demonstrated in my previous commentaries, structural corruption in Ethiopia manifests itself in terms of “state capture” (the chokehold powerful and wealthy individuals, groups, regime relatives, cronies and supporters, and internal and external corporate entities have in manipulating, distorting and  exploiting the legislative, administrative and regulatory processes  for their own advantage) and “administrative corruption” (systemic corruption in the bureaucracy and among a broad cross section of regime officials and functionaries abusing their authorities, distorting and manipulating existing laws, policies, regulations and practices  for their own personal benefit).
Ethiopia today is corruptocracy  (a political system operated and controlled by a small clique of corrupt-to-the-core vampiric kleptocrats who cling to power to enrich themselves at public expense). In its report, the WB documents in the usual arcane bureaucratese of international organizations that corruption in the Ethiopian mining sector is just as malignant and metastatic as in the land, education, telecommunications, construction and other sectors.
According to the WB report, the “mining sector in Ethiopia is relatively undeveloped” but the “country is rich with mineral resources.” A recent report citing official sources stated, “The Ethiopian government earned USD 419 million from the export of minerals supplied by artisanal miners operating in the country in the first 11 months of the current financial year.  Export of gold made up the largest proportion of minerals, generating USD 409.1 million in foreign currency, followed by gemstones and tantalum earning USD 9.3 million and USD 1.6 million. This income came from the export of 7878.3 kg of gold, 20,126.3 kg of gemstones and 32.95 tons of tantalum…. MIDROC Gold is the only company that is engaged in large-scale gold mining.” Other reports indicate the “export of minerals has become Ethiopia’s second largest foreign currency earner, contributing over 23 percent of overall export earnings.”
The WB report identifies “seven areas of corruption risk” in the Ethiopian mining sector” including the “three main risk areas” of “license issuing, compliance with license conditions, and mining revenues”. The other critical areas of corruption include fraudulent practices in “compensations and obligations to local inhabitants, contracts with contractors and suppliers to the mining companies, falsification by mining companies of product quality, and theft of mining products and equipment.”
In the area of “license issuing”, the WB report states that “officials may extort or be offered bribes by mining companies in return for issuing licenses, for issuing licenses more quickly, or for specifying less-onerous license conditions.” A related risk is that “officials may secretly have ownership stakes in companies to which licenses are granted; acquire land for which a license application has been made; demand a share in mining companies or in their profits; and manipulate license registration to give themselves or their associates prior registration.” In “license compliance”, “mining companies may deliberately breach mining conditions (for example, environmental, health, and safety regulations, as well as the extent or area of mining)” with impunity.
In the area of mining revenue, “mining companies may deliberately understate output and profit and overstate costs to reduce royalties and profit taxes.” The regime has no independent means of verifying the revenues of mining companies. “Collection of royalties and income tax apparently depends almost entirely on the mining companies’ self-certification of output and profit because of the lack of resources at the Ethiopian federal, regional, and city licensing authority levels. It would, therefore, be relatively easy for the mining companies to exaggerate their capital and operating costs and understate their output and profit.” When “license operation and mining revenue breaches are discovered, the mining company may also bribe inspectors to overlook the breaches.”
The catalogue of corrupt practices documented in the mining sector covers the entire spectrum of corruption ranging from bribes, falsification of records, shakedowns and takedowns of mining companies and stealing compensation designated for local inhabitants to criminal use of insider information and fraudulent shell corporations:
A mining company could be required to pay a large premium in return for a mining license. Senior officials and the mining company could keep this premium secret, and the officials could receive payment in offshore bank accounts.
An official may require the mining company to make a large donation to a charity if it wants the license to be issued more quickly. Although the charity may appear to be genuine, it may in fact be a front for a political party or for the official’s personal or family gain.
A mining company may submit a health and safety plan for a mining license in accordance with good practice, but an official may tell the company that unless it pays a bribe, he or she will impose additional and unnecessarily onerous health and safety conditions.
A mining company may submit an environmental management plan for a mining license that will inadequately control the leaching of poisonous chemicals into the water supply. Proper controls would [be costly]. The mining company may pay the official responsible for approving the license a bribe to approve the deficient conditions.
Officials may demand a share in the profits of a mining company. A mining company may agree to give an official’s relative a free share in the profits of the mining project if it receives a license on beneficial terms.