Wednesday, April 16, 2014

ሮቢንሰን ክሩሶና ሕወሓት-ጦርጦስ፣ ልማት ወይስ ፅዳት? ወቅታዊ የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ትንተና


ከአየለ ታደሰ
አጭር መግለጫ
ይህ ጦማር አሁን ባለው የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ዙሪያ መጠነኛ ትንተና ለማቅረብ ያዘጋጀሁት ሲሆን በተለይም የ”አንድ ሰው ምጣኔ ሃብት” ከሚለው ፅንሰ ሃሳብ ጋር በማዛመድ ለየት ያለ የአቀራረብ ዘዴ በመጠቀም የ”ዘመናችንን” የሕወሓት-ጦርጦስ ምጣኔ ሃብትን ለመቃኘት ሞክሬያለሁ። [ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]

No comments:

Post a Comment