Friday, November 15, 2013

“ይህ የኢትዮጵያውያን የውርደት ወር ነው” – ታማኝ በየነ በሳዑዲ ኢምባሲ ደጃፍ ላይ ያደረገው ንግግር (Video)

 

አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነን ዛሬ በስልክ ያወራው ሰው ካለ ድምፁ ተዘግቶ መጎርነኑን እንደኛ ሊረዳ ይችላል። ለ4 ሰዐታት በዋሽንግተን ዲሲ የሳዑዲ አረቢያ ኢምባሲ ኢትዮጵያውያን ባዘጋጁት ሰልፍ ላይ ሲጮህ ነበር የዋለው። ታማኝ “የሳዑዲ የወገኖቼ ስቃይ አሞኛል” ይላል። አክቲቪስቱ በዋሽንግተን ዲሲ ከበርካታ ኢትዮጵውያን መካከል ሆኖ ባደረገው ንግግር “ይህ የያዝነው ወር የኢትዮጵያውያን የውርደት ወር ነው” ሲል በሳዑዲ በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን ስቃይ አስታውሷል። ሙሉ ንግግሩ ይኸው በቪድዮ፦

No comments:

Post a Comment