Sunday, November 17, 2013

የሳኡዲ ዋና ከተማ በጎርፍ ተጥለቀለቀች

ኢ.ኤም.ኤፍ – ቅዳሜ ምሽት የጣለው ዝናብ በሳኡዲ ዋና ከተማ፣ ሪያድ ላይ ከፍተኛ የሆነ የጎርፍ መጥለቅለቅ አስከትሏል። እሁድ ይከፈቱ የነበሩ ትምህርት ቤቶች እና ዩኒቨርስቲዎች ተዘግተዋል። ላለፉት አመታት በቂ ዝናብ ያላገኘችው የሪያድ መዲና፤ ለሁለት ሰአታት ሳያቋርጥ በዘነበው ዝናብ ምክንያት ነበር በውሃ የተጥለቀለቀችው።
አንዳንዶች ሳኡዲዎች በኢዮጵያውያን ላይ ባደረሱት ግፍ ምክያት፤ ከአምላክ የmeጣ ቁጣ ነው” የሚሉ ወገኖች አሉ። በዚያም ተባለ በዚህ ግን አገሪቱ ታይቶ በማይታወቅ ዝናብ እና ጎርፍ አደጋ ውስጥ ናት።
Saudi floodeded after the killing of Ethiopians
Saudi floodeded after the killing of Ethiopians
ዝናብ ብዙም የማያውቃት ሳኡዲ አረቢያ እንዲህ ያለ ከፍተኛ ዝናብ እና ጎርፍ ሲያጋጥማት፤ ከአርባ አመታት በኋላ ይህ የመጀመሪያው ነው።

No comments:

Post a Comment