Saturday, November 23, 2013

የኢትዮጵያ ጉዳይ ያገባኛል የምንል መልካም አጋጣሚው አሁን ነው !!!


ገረመው አራጋው ክፍሌ/ኖርዌይ
ኢትዮጵያዊነት በአደባባይ የወደቀው በአረብ አደባባይ አይደለም፤ በአረብ አደባባይስ ኢትዮጵያዊነትን ለመግደል፥ ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት ለዘመናት ተጎንጉኖ፥ ተቋጥሮ ተፈቶ አልተሳካም ነበር። የአልጄሪያው ደባ፥ የሊቢያው ስጦታ፥ የሳውዲው ስለት፥ የደማስቆው ፖለቲካ ምንም አላመጣም ነበር። ኢትዮጵያውያዊነት የወደቀው በራሷ በኢትዮጵያ አደባባዮች ላይ ነው። ኢትዮጵያዊነት ክብር ሳይሆን መርገም እንደሆነ የተነገረው በራሷ አደባባይ ነው። በሰሞኑ ያየነውም በአረብ ሀገራት የወያኔን አንባገነን ስርዓት ሸሽተው የተሰደዱ ዜጎች በሳዉዲ ወሮበላ ፖሊሶች እንደ በግ ታርደዋል ሴቶቻችን የወሲብ ትቃት ሰለባ ሆነዋል በ21ኛው ዘመን እንዲህ አይነቱ ክስተት ይደገማል ብሎ የሚያስብ የለም። እነሆ ሳውዲ አረቢያ በስውር ሳይሆን በአደባባይ በኢትዮጵያውያን ላይ እየፈጸመችው ነው።
በስልጣኔ ለመገስገስ ያልታደልክ የሳአኡዲ ሕዝብ በተፈጥሮ በታደልከው የቤንዚን ሃብት በእርካት ከመኖር አልፈሕ ከየሃገሩ በኑሮ የተቸገሩ ቤተሰቡን ለመርዳት ሲል ለናንተ የማይገባችሁ ግልጋልሎት በመስጠት ያቀማጠላችሁ አገልጋይ ዛሬ ከልክ አልፎባችሁ ሕግና ስራአትን ባልተላበሰ ሰብአዊ ነት በጎደለው የድንጋይ ዘመን ስራዓት ስልጣኔ ለማመዛዘን ያልቻልክ በስሜት የምትጓዝ ብር ያሳበደህ እውቀት ያነሰህ ሕዝብ፡
በወሲብ በግድያ አሳሩን እያሳያችሁ ያገኘውን የድካሙ ዋጋ እየቀማችሁ ለአይምሮ በሽታ የዳረጋችሁት ህዝብ አያንስ ብሎ በሰሞኑ የሃገሬን ሕዝብ ጭካኔ በተመላበት ስርአተአልባ ያልሰለጠነ ወጣት ሕዝባችሁን በማቀናጀት ይፈጸማችሁት አሰቃቂ በደል፡ አለም አቀፍ ሕግጋትን በመጣስ በሰባዊ ፍጡሮች ላይ የፈጸማችሁት አረሜናዊ ተግባር፡ በማን አለብኝ የተደረገው ሁሉ በዓለም ፊት ይህን አስነዋሪ ተግባራችሁን በማጋለጥ የሳአኡዲ መንግስት በኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ላይ ባደረሳችሁት የጅምላ ቅሌት እንፋረዳችሁለን ።
ይህም ዓለም አቀፍ ፍርድቤት በትክክል ላደረጋችሁት በደልና ሶቆቃ በሕግ የተደነገገ ውሳኔ ቢሰጥም በሃገራችንና በሕዝባችን ያለው የቆየ ግኑኝነት የሻከረና በፍጽም ሊያቀራርበን እንድማይችል ተመሳሳይ እርምጃ በአጸፋ ለመመለስ ወደኋላ አንልም፡ ምክንያቱም የንጹህ ሕዝባችን ሴት እሕቶቻችን ከባሎቻቸው ፊት ያደረጋችሁት አስነዋሪ ወሲብ በናንተም ቤተሰቦች በየትኛውም ዓለም ተመሳሳይ እንድሚሆን በተገኛችሁብት ደማችሁ ደመከልብ እንድሆነ ይህንንም ስናደርግ ያላችሁ ማንኛውም አይነት ተቋማት አገልግሎታቸው በሙሉ ማሰናከል፡
ከኢትዮጵያ የሚላክላችሁ ማንኛውም የምግብ አትክልት ፍራፍሬ ሥጋና ጥራጥሬ ወሃም ጭምር በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ለማግኘት እንደማትችሉ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በትብብር እርምጃ እንዲወስድ እናደርጋለን፡፡
ለዚህ አይነት እርምጃ ለመውሰድ ያስገደዱን ምክንያቶች ሀገራችንን የሚጠብቅ ሕዝባዊ መንግስት ስለሌለን ሀገርንና ሕዝብን መከላከልና ማዳን የዜጎች ኃላፊነት በመሆኑ ይህን ውሳኔ በግልና በማህበር ለመወሰን ያስገድዶናል፡፡
ከዚህ ቀጥሎ ያሉት ዝርዝሮች በሳአኡዲ የተፈጸሙት የወገኖቻችን ስቃይና መከራ አስግድዶ መድፈር ግድያ እስራት ግንኙነት ያለውና በተግባር እንዲውል ያደረጉት የወያኔ አሸባሪዎችና አላሙዲ ሚስጥር እንዳለበት ህዝባችን እንዲያውቅ ያስፈልጋል፡፡
1ኛ. የወያኔ ሀገርን ለመሸጥ ከጅምሩ የተነሳበት አላማው ለማሳካት ወንጀለኛ መንግስት በመተባበር የዜጎችን መሬት በመቀማት በአላሙዲ አስተባባሪነት ለሳኡዲ በመሸጡ፡ የወያኔ አሸባሪ ስርዓት ተባባሪም ለመሆኑ፡፡
2ኛ . አላሙዲ የሚባል ግለሰብ ከሳአኡዲ መስፍንት ጋር ባለው ግንኙነት ሀገራችንን ከወያኔ ጋር በመመሳጠር ቦንድ አልገዛ ያለውን ዜጋ አሳልፎ ለዝህ አስከፊ ጥቃት እንዲደርስበት ያደረገው ታላቅ ሴራ (Saudi star) የሳአኡዲ ኮከብ የሚባለው የዘራፊ ቡድንም ከጋምቤላ ግዛት ባስቸኳይ ለቆ እስካልወጣ በንብረቱና በሰዎቹ የከፋ እርምጃ መውሰድ:
3ኛ. የሃገሪቱን ግማሽ ሃብት በማግበስበስ በተለያየ የንግድ መስክና ማእድናችንን በመበዝበዝ ለርሱ ባደሩ የወያኔና በጎጠኝነት ያሰባሰባቸው ጋር በመሆን ባደረገው የኑሮና የሰፈራ ጉስቁልና
4ኛ. በኑሮ ተመጣጣኝ የሌለው ክፍያ በጋምቤላ ተወላጆች የሚደረገውን አዲስ የባርነት (modern slavery) ድርጊት በፍጹም በሃገራችን ይሁን በሌላው ዓለም የማይታሰብ ተግባር በማካሄድ ላደረሰው በደል
ይህ ድርጀት ተጠያቂ የሚያደርገው ወንጀሎች በማከሄዱ መሬቱን ከተረከበው ጊዜ አንስቶ ያፈናቀላቸውን ዜጎችን ለረጅም ጊዜ በሰፈራ ያሳለፉት ስቃይና መከራ ሙሉ ካሳቸውንና ያለቅድመሁነት ከፍሎ መሬታቸውን አስረክቦ በአስቸኳይ እንዲወጣ፡፡
በሳአኡዲ መንግስት ተባባሪዎቹ በሃገራችን ያላቸው ተቋማት በሙሉ ምንም አይነት ዋስትና እንደሌለውና በወያኔም በኩል የሚደረግ ሁሉ ሕጋዊ ተቀባይነት የሌለው እኛ ኢትዮጵያዊያን ስለምናምን ባስቸኳይ ከግዛታችን መልቀቅ እንዳለባችሁ አልያ ለሚደርሰው ጥፋት ኃላፊነቱን ተጠያቂ አላሙዲና የወያኔ አሸባሪ ቡድን መሆናቸው እናሳውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝቦች ሆይ ከንግዲህ ወዲያ ተሸክመሕና ታፍነህ የምትኖርበት ጊዜ አብቅቷል እንደቀድሞ አባቶችህና አያቶችህ እምቢ ላገሬ ውርደቱ ይብቃኝ ብለህ የምትነሳበት ወቅቱ አሁን ነው ጥይት እስከሚተኮስ አትጠብቅ የወያኔን ጋሻ ጃግሬን አንገት ላንገት በመተናነቅ አንተው ከመሃል ተፋለመው ጦርነት በአዋጅ ለውጭ ጠላት እንጂ ይህን አረመኔ አሸባሪ ሆድ የገዛው ስብስብ በአንድነት መብትህንና ሀገርክን ለማዳን አንተው ተነስ የፍራቻ ብልኮን ከላይህ አንሳ አንተም ካያቶችህ የወረስከው ነፍጥ አሳያቸው ኩርምት ብለህ በስቃይ ከምትኖር ልጆችህን ጀግንነትና ትባትን አንድነትን አላብሰህ እለፍ፡፡
አዲሱ ትውልድ ወጣቱ ሆይ ስደት ይብቃህ ለለውጥ ተነስ ወይ በተገቢው ለመኖር አለያም ለክብር ሞት ራስህን አዘጋጅ የአህዛብ መቀለጃ የደደቦች መጫዎቻ የመሆን ታሪክህን አድስ፤ ሃገርህ እንኳን ላንተ ለነዚህ ደንቆሮ ጀማላዎች የተረፈ ወርቅ ተፈጥሮ አላት፤ ከበረታህ አንተ ሳትሆን እነሱ ወዳንተ ይመጣሉ። ትላንትም በአባቶችህ ዘመን ክፉ ቀን በክብር ያሳለፉት ባንተ ሃገር ነበር፤ እንዲህ ሊያወርዱህ እድል ያገኙት ሃገርህን የወረረው የትግሬ ነፃ አውጪ ሌባ ቀማኛና ሰዶማዊ አገዛዝ ታፍሮና ተከብሮ የኖረ ሃገራዊና ታሪካዊ ክብርህን በዓለም ፊት ያቀለለ በመሆኑ ክንድህን ማንሳት ያለብህ በዚህ ሃገር በቀል የአረቦች የጭን ገረድ በሆነ የወያኔ አገዛዝ ላይ ነው ። ስለዚህም በሚቻለውና በማንኛውም መንገድ በሰላም ይሁን በአመጽ በጓንዴ ይሁን በጎራዴ በቀለም ይሁን በፍራፍሬ አብዮት ስደት በቃኝ ብለህ አገርህን ሳትለቅ ለውርደትና ለስቃይ አሳልፎ የሠጠህን መሪር ጠላትህ የሆነውን የወያኔ ቡድን አፈርድሜ ለማስጋጥ ተነስ፤ ታጠቅ፤ ዝመት፤ የውርደት ማርከሻ መድሃኒቱ እንደአባቶችህ እንቢኝ በማለት ባንዳና ቅጥረኛውን ማስወገድ ብቻ ነው። ድርጅት ሳይሆን የጎበዝ አለቃ መርጠህ ግፋበት ቀድሞ አያቶቻችን ሀገር ድንበር ተነካ ሲባል ልጄን ንብረቴን ሚስቴን ሳይሉ ለዳር ደንበራቸው ክቡር ሕይወታቸውንና አከላቸውን በማበርከት ተከብረንና ታፍረን የኖርን በዓለም የጦር ሜዳ በኮርያ በኮንጎ ያሳየነው ጀቡድነት ዘላለማዊ ታሪክ ሆኖ ሲታወስ ይኖራል፡፡ ታድያ ምን ነክቶን ነው አንጀት ያጣነው ምነው ቀብቶአችን ላላ ወኔው ዶላር በላው ሞት እንደሆን የማይቀር ጽዋ ነው ተዋርዶ መሞት ሁለት ሞት ነው እስቲ ራስህን መርምር በንቅፋት ሞት በትንታ ሞት በመኪና አደጋ ሞት ታሞ ባልጋ ሞት ለማይቀር ታሪክ ሰርቶ በክብር ማለፍ ያስፈልጋል እንዲሁም ምን ብለው ነበር ቀደምት አባቶቻችን ጠላትማ ምን ዜም ጠላት ነው አስቀድሞ መግደል አሾክሻኪውን ነው የውያኔ (ካድሬዎች) ሎሌዎችን መጀመርያ ኢላማ አድርግ ሁሉም ሆድ የገዛው ስለሆነ ቆርጠን ከተነሳን ጽናትና ወኔ የለውም አኛ ስናብር ሰንሰላታቸው ላልቷል ይበጠሳል ምንዜም ሕዝብ አሸናፊ ነው።
ኢትዮጲያና ኢትዬጲያዊነት ለዘላለም ይኖራል። ወያኔ ግን በተባበረ የኢትዮጲያዊያን ጠንካራ ክንድ ይወገዳል!!
g.araghaw@gmail.com

No comments:

Post a Comment