Friday, July 12, 2013

የኦነግ አባል ሆነዋል” በሚል በተከሰሱት በቀለ ገርባ፣ ኦልባና ለሊሳ፣ ወልቤካ ለሚን ላይ ተፈረደባቸው



የኦነግ አባል ሆነዋል” በሚል በተከሰሱት በቀለ ገርባ፣ ኦልባና ለሊሳ፣ ወልቤካ ለሚን ላይ ተፈረደባቸው
የመንግስት ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት “ህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲን ሽፋን በማድረግ የአሸባሪ ቡድን የሆነው ኦነግ አባል ሆነዋል” በሚል በተከሰሱት በአቶ በቀለ ገርባ የክስ መዝገብ ውስጥ ሚገኙ ግለሰቦች ላይ ፍርድ መስጠቱን የዜና ዘጋቢዎች ከአዲስ አበባ አመለከቱ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስተማሪው አንደኛ ተከሳሽ አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ኦልባና ለሊሳ ፣ ወልቤካ ለሚ ፣አደም ቡሳ ፣ ሀዋ ዋቆ ፣ መሀመድ ሙሉ፣ ደረጀ ከተማ ፣ አዲሱ ሞክሬና ገልገሎ ጉፋ የቀረበባቸው ክስ “የኦሮሚያ ክልልን ከፌዴሬሽኑ ለመገንጠል ፣ የአሸባሪ ቡድን የሆነው ኦነግ አባል በመሆንና ኬኒያ ድረስ በመሄድ ወታደራዊ ስልጠና በመውሰድ” የሚሉ መሆናቸውን ዘጋቢዎች ጠቁመው ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ከመስጠቱ አስቀድሞ ተከሳሾቹ ለፍርድ ቤቱ የተለያዩ የፍርድ ማቅለያዎችን ማቅረባቸውን ዘግበዋል።
በዚህም መሠረት በመንግስት አቃቤ ሕጎች “የአሸባሪነት ክስ” በቀረበባቸው ላይ አንድም ጊዜ በነጻ ፈትቶ የማያውቀው በሚል የሚተቸው ፍርድ ቤቱ በተከሳሾቹ ላይ የሰጠው ፍርድ የሚከተለው ነው።
1ኛ. አቶ በቀለ ገርባ – በ8 ዓመት እሥር
2ኛ.ኦልባና ለሊሳ – በ13 ዓመት እስር
3ኛ. ወልቤካ ለሚ – በ7 ዓመት እስር
4ኛ. አደም ቡሳ – በ3 ዓመት እስር፣
5ኛ. ሀዋ ዋቆ – በ8 ዓመት፣
6ኛ. መሀመድ ሙሉ- በ 10 ዓመት እስር
7ኛ. ደረጀ ከተማ – በ8 ዓመት እስር፣
8ኛ. አዲሱ ሞክሬ – በ10 ዓመት እስር
9ኛ ገልገሎ ጉፋ – በ12 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኗል። በተጨማሪም ተከሳሾቹ ከሁለት እስከ አራት ዓመት ለሚደርስ ጊዜም ህዝባዊ መብታቸው ፍርድ ቤቱ መሻሩም ታውቋል። በቀለ ገርባ በተለይ ከአቶ ቡልቻ ደመቅሳ በኋላ የኦፌዴን ፓርቲን ጥሩ ተፎካካሪ ያደርገዋል ተብሎ የሚጠበቅ መምህር ነበር ሲሉ የሚያውቁት ይናገራሉ። መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ተደብቆ ተገኘ በተባለው መትረየስ እና ባዶ ሠንሰለት ምክንያት“የተንኮል ድርጊቶችን ግዙፍ በሆነ ዓይነት ማሰናዳት ወንጀል” በሚል ክስ ጭምር የተከሰሱት 9ኛው ተከሳሽ ገልገሎ ጉፋ ከ1984 እስከ 2002 ዓ.ም የኦነግ አመራር አካል የነበሩ ሲሆን በ2002 ዓ.ም ግን ከሌሎች ከኦነግ አባላት ጋር ሆነው እጃቸውን ለመንግሥት ሲሰጡም የኦነግን ዓላማ ኮንነው ሃገር ቤት የገቡ መሆናቸው ይታወሳል።
ምንጭ Entoto Times

In spite of rapid growth, corruption keeps Ethiopia mired in poverty

2013063823July 11, 2013, LOS ANGELES, CA (Catholic Online) – “Bankers, miners and developers presenting projects to investment committees in countries that fare badly in corruption rankings frequently struggle to get investment. Corruption raises red flags because it makes local markets uncompetitive, unpredictable and therefore largely hostile to these long-term players,” Ed Hobey, the East Africa analyst at the political risk firm Africa Risk Consulting says.
In the biggest crackdown on corruption in Ethiopia in the last 10 years, authorities arrested more than 50 high profile people including government officials, businessmen and a minister last month.
Among those arrested were Melaku Fanta, the director general of the Revenue and Customs Authority, which is the equivalent rank of a minister, his deputy, Gebrewahid Woldegiorgis, and other officials were apprehended on suspicion of tax evasion. Arrests have raised questions about the endemic corruption at the heart of the country’s political elite. 
“Corruption is a serious problem we are facing. We now see that corruption is occurring in higher places than we had previously expected,” Berhanu Assefa of the Federal Ethics and Anti-corruption Commission of Ethiopia says. “Areas vulnerable to corruption are land administration, tax and revenue, the justice system, telecommunications, land procurement, licensing areas and the finance sector,” he said.
Ethiopia ranks 113 out of 176 countries on the Corruption Perceptions Index of Transparency International. Ethiopia has also lost close to $12 billion since 2000 to illicit financial outflows, according to Global Financial Integrity.
Professor of Economics at Harper College in the United States, Dr. Getachew Begashaw, says that there was a fear that the recent high profile arrests are just political theatre designed to placate major donors such as the World Bank and the IMF, and to give credibility to the new regime’s fight against corruption.
Prime Minister Hailemariam Desalegn has led Ethiopia after Prime Minister Meles Zenawi died in August 2012.
“They are using this as a PR stunt to appease not only the donors, but to also dupe the Ethiopian people. Because many non-party affiliated Ethiopians in the business community are complaining, and this complaint is trickling down to the average people on the streets,” he said.
Illicit financial flows as a result of corruption are a major hindrance to a country’s development, undermining institutions, economies and societies. According to the Africa Progress Panel’s Africa Progress Report 2013, the continent is losing more through illicit financial outflows than it receives in aid and foreign direct investment.

While Ethiopia is currently enjoying economic growth, the Horn of Africa nation remains mired in poverty and neglect due to corruption. Many government officials continue to skim the “cream off the top,” which hinders foreign investors seeking stable, long-term partnerships in developing countries