Saturday, October 5, 2013

ወዮዉልህ ወያኔ የፍርድ ቀን ቀርቦልሃል


           መስከረም 05/2013
            ናትናኤል አባተ(nathy de saint)

  የግንቦት7 ህዝባዊ ሃይል ገቢማሰባሰቢያ ዝግጅት ወቅት የወያኔ ተላላኪ ቡችላዎች ባሉበት መንጫጫታቸዉና፣ የተለያዩ ቦታዎች ስለዝግጅቱ አሉባልታ ወሬዎችን ስያናፍሱ ስለነበር ዝግጅቱ ከመጀመሩ በፍት ሁለት ነገሮች ትኩረቴን ስቦው ነበር ፣፣ አንደኛዉ ምክንያት ዝግጅቱ ቢሳካ ወያኔ ምን እንደምሆንና ሁለተኛዉ እነሱ እንደተመኙት ዝግጅቱ ባይሳካስ የሚሉ ሃሳቦች ነበሩ፣፣ ምኞታቸው ከስሞ ሴራቸዉ ከሽፎ  ዝግጅቱ ከተጠበቀዉ በላይ በከፍተኛ ስኬት መጠናቀቁ ምን ያህል እንቅልፍ እንደነሳቸዉ ለማወቅ ፈለኩ፣፣ የዛን ቀን ማለትም ሴፕቴምበር 28 የስብሰባው ቀን ማታ እርስበርስ እንደተደባደቡ ሰማሁ፣፣ ከአካላዊ ጉዳታቸዉ በላይ ከፍተኛ የስነልቦና ጉዳትና የወደፍት ተስፋ ማጣት ክስረት እንደደረሰባቸው የተከሰተዉ ነገር ያሳያል፣፣ ይህም እርስ በርስ የምለያይ መንግስት ይጠፋል የምለዉን የመጻፍ ቅዱስ ቃል አስታዎሰኝ፣፣

ወያኔ የምተማመንበት የስለላዉ መሃረብ የቱንም ያህል ጠንካራ ቢሆን፣እስከ የትም ድረስ ብዘረጋ እዉነተኛ እትዮጵያዊነትን፣የነጻነት ታጋይነትን ከታጋዮች ዉስጥ ማጥፋት ወይም ማቆም አልቻለም፣፣ በአሁኑ ሰአት ቃልቲና ለሎች ወህኒ ቤቶች ዉስጥ ከምገኙ ታጋዮች ጀምሮ በዱር እስከሚገኙ ተዋግዎች ድረስ የተለያዩ የነጻነት ታጋዮች በየሃገሩ በየቦታዉ አሉ፣፣ ከስሩ የበሰበሰ ከላዩ የቆመ የሚመስል የወያኔ መንግስት ይሄ ሁላ ተቃዉሞን መቋቋም ስለማይችልና መዉደቅያዉ እንደደረሰ ስለሚያዉቅ ባለበት ለመቆየት የማያፈናቅለዉ ድንጋይ የለም፣፣ የነጻነት ጎህ ለሃገራችን መቅደድ ጀምሯል፣፣ስቃያችን አብቅቶ በሃገራችን ተከብረን የምንኖርበት ጊዜ ፣በገዛ ሃገራችን እንደሁለተኛ ዜጋ የማንታይበት፣ መሬታችን ለባዕዳን የማይስጥበት፣ዜጎች የማይፈናቀሉበት፣ እኩልነት፣ፍትህ፣ነጻነት የሰፈነባት ሃገር እንድትኖረን ወያኔን የሚንዋጋበት ሰዓት አሁን ነዉ፣፣ ያለምንም ማመንታት እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ እጅ ለእጅ ተያይዞ የወያኔን እድሜ ማሳጠር ያስፈልጋል፣፣ በተለያዩ ቦታ ያሉ ኢትዮጵያዉያን የተለያዩ አጥጋቢ ገንቢና ወቅታዊ መረጃዎችን በመስጠት፣በማስተላለፍ ድጋፉን ማሳየት አለበት፣፣ የነጻነት ትግል ጉዞ ከባድ ሊሆን ይችላል ግን እያንዳንዳችን የየበኩላችን ብናደርግ ይበልጥ ይቀላል አንድነት ሃይል ነዉ ባንድነት እንገንባ ሃገራችንን፣፣ የየበኩል ትግል ከትንሹዋ ብዕርና ወረቀት አንስቶ ፣ጊዜ ገንዘብ ጉልበትና እስከ ህይዎት መስዋዕትነት ሊጠይቅ ይችላል፣፣ አፋኙ የወያኔ ስርአት ሃገር ዉስጥ ያሉ ትግሎችን ለማፈን ቢሞክርም ትግሉን መግታት አልቻለም ለወደፍትም አይችልም የማይችልበት ምክንያት ኢትዮጵያዊነት የላያችን ሽፋን ሳይሆን የዉስጣችን የስጋና ነፍስ ጉዳይ ነው፣፣ አባቶቻችን በኢትዮጵያዊት መንፈስ ጥንካሬ ነው ጣሊያኖችን ከአፈር የቀላቀሏቸዉ፣፣ወያኔ በመግደል በማሰር በማስፈራራትና የተለያዩ ስቃይና እንግልት ብያደርስም እዉነተኞቹ ኢትዮጵያዉን ባሉበት በሄዱበት ትግላቸዉን አላቁዋረጡም፣፣ የትግላቸዉን ፍሬም ማየት ጀምሯሉ፣፣

     የአምባገነኑ ወያኔ መንግስት ስም አጥፍዎቹ ተላላኪ ቡችሎቹ በተቻላቸዉ አቅምና መልኩ የግንቦት7 ህዝባዊ ሃይል የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ስም ሲያጠፉና የሀሰት እምቢልታቸዉን ሲነፉ ነበሩ፣፣ የሃሰት ነጋሪት ከጎሰሙት መሃከል http://www.abesha.no/P%C3%A5-Amharisk/1372 ይሄ ድህረ ገጽ አንዱ ነዉ፣፣ባለቤቱ Av Girmay Assemahegn እንደሆነ የሚገምተው ይህ ድህረ ገጽና ባለቤቱ ታማኝ የወያኔ ቡችሎች ናቸዉ፣፣ታድያ የጮሄ ዉሻ ሁሉ አይናከስም እንደሚባለዉ ወያኔዎች ተንጫጩ እንጅ ዝግጅቱን ማቆም ወይም ማስተጓጎል አልቻሉም፣፣ ሴፕተምበር 28 ቀን ማታ እኛ የኢትዮጵያዉያን ቤት የደስታና የሃሴት ከበሮ ሲመታ የወያኔዎች ቤት ደግሞ ታላቅ ለቅሶ ሆኖ የሃዘን ድንኳን ተተክሎ ነበር፣፣  ወዳጆቼ ዉድ የኢትዮጵያ ልጆች እኔን ከምንም በላይ የምገርመኝ እነኝህ ወያኔዎች የሃሰት ዉንጀላና የዉሸት መንፈስ ተጠናዉተባቸዉ ከሃገር ርቀዉ ድንበር ተሻግረዉ መተዉ እንድህ አይነት የሀሰት ብዜቶችን ማናፈሳቸዉ፣ እኩይ ተግባራቸዉን በገሃድ የሚያሳይ ከመሆኑም በተጨማሪ ይህ ወያኔ የሚሉት ነገር በማፈንና በጉልበት ሃሰትን እዉነት አድርጎ የሚገዛ፣ እውነት የሚባል ነገር  በዉስጡ የለሌ ሃሰታዊ ገዥና የሀሰት ስርዓተኛ ነው ነው፣፣ የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ይህንን ያህል ተቀባይነት ማግኘቱንና፥ ስብሰባው በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን ሲያዉቅስ ዎያኔ ምን ይሆን? እንግዲህ በሰላማዊ ትግል ማመን ያልቻለ ወያኔ በሚገባዉ ቌንቌ ምላሽ እየተሰጠዉ መሆኑንና ምላሹም በጅማረው ይሄን ያህል ድል ማግኝቱ ራስምታት እንደሚሆንበት እርግጠኛ ነኝ፣፣ ዘርን ከዘር፥ ሃይማኖትን ከሃይማኖት ጋር ሲያባላ የኖረ ኢ_ሰብአዊዉ ወያኔ የመጨረሻ ቀናቶቹ እንደቀረቡለት ያዉቃል፣፣ ወያኔ በሄደበት ሁላ እንደ እብድ ዉሻ መጮሁና ለመናከስ ጥርሶቹን ማሾሉ ሃገር ጉድ የሚያብስል  ሌላኛው ባህሪዉ ነው፣፣ለነገሩ ወያኔና እብድ ዉሻ አንድ ናቸዉ አንድነታቸዉም ሁለቱም ከዱር መሆናቸዉና አራዊታዊነታቸዉ ነዉ፣፣

ያም ሆነ ይህ አንድ ወያኔ ማወቅ ያለበት ነገር ግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ከወያኔ ጋር በሚያደርገው የትግል ጉዞ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ከግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ጋር መሆኑን እንድሁም ህዝባዊ ሃይሉ ድል እንደምቀዳጅ ማወቅ አለበት፣፣የንጹሃን ደም የድሃዎች እምባ የሚስኪኖች ጩሄት የእናት ኢትዮጵያ እሮሮ ፍትህ የሚያገኝበት ጊዜ ደርሱዋል፣፣ታፍኖ ቁጣውን በትዕግስት ሸሽጎ የኖረ ህዝብ፣ በአያት ቅድመአያት ተከብሮ የኖረዉ ማንነቱ የተዋረደበት ያ ያገረ ሰው ተነስቱዋልና ወዮለት ለወያኔ!!  ታላቁ የፍርድ ቀን በወያኔ ላይ ደርሷል የፍርድ ቀን ዳኞቹ የእትዮጵያ ህዝቦች ናቸዉ፣፣ ክብሩን የተገፈፈው፣ማንነቱን ያጣዉ፣የወላድ መካን የሆነዉ ህዝብ፣አርሰዉና አርብተዉ የተራበ ያ ህዝብ ይፈርድበታል ወያኔ ላይ፣ ፍርዱም ይሄዉ ተጀመረ፣፣                                      

                                                                                      ወያኔ ይውደም
                                                                                     ኢትዮጵያ ትቅደም  
                                                                                   ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!!!
ጸሃፊዉን በዚህ አድራሻ ያገኛሉ;- nathanialoret@gmail.com

Twitter;- @nathysaint

Facebook;- Nathy De Saint

Ethiopian National Defense Forces Kill 6 Civilians, including US citizen in the Gambella region of Ethiopia


Ethiopian National Defense Forces Kill 6 Civilians, including US citizen in the Gambella region of Ethiopia
On March 2, 2013, seventeen Anuak men were ambushed by Ethiopian National Defense Forces (ENDF), as they were sitting under a tree near Gilo river in a rural area in the Gambella region of southwestern Ethiopia. Six men were killed. Among those killed was a 33-year old American citizen, Omot Ojulu Odol, [B.D. 2/2/1978] who came to the U.S. as a teenager more than fifteen years ago. Mr. Odol had been visiting his homeland.    read...
October 9, 2012
Request for Inspection to the International Bank for Reconstruction and Development
On September 24, 2012, the Inspection Panel (the "Panel") received a Request for
Inspection (the "Request") related to "the World Bank-financed Ethiopia Protection of
Basic Services Project"1 in support of the Government's Promoting Basic Services
Program (hereinafter referred to as the "PBS Program" or "PBS").Z The Request was
submitted by "two local representatives" on behalf of 26 Anuak people from the Gambella
region of Ethiopia (the "Requesters"). The representatives have been authorized by two
groups of Anuak living in different locations to submit the Request. The representatives
and the Requesters have asked the Panel to keep their identities confidential "due to grave
concerns about our personal security and that of our relatives ."   read... (pdf)

Anuak refugees waiting for water    Photo: Obang Metho
The Anuak Justice Council, a 501(c)(3) organization, is a representative voice for the Anuak community worldwide. Our mission is to advocate peacefully for the rights and security of the Anuak wherever they live.
The Anuak are a small minority group in Ethiopia and Sudan, residing mainly in the Gambella region of southwestern Ethiopia. They have been the predominant landowners in the region for several generations, enjoying relative peace and coexisting with other minority groups, although tensions with the Ethiopian government over land ownership have existed for decades. The current regime in Ethiopia has not acted favorably toward the Anuak and over the last decade has become an increasingly oppressive reality for the Anuak.
On December 13, 2003, members of the Ethiopian military and other ethnic groups massacred more than 400 people in the town of Gambella. Since that time, the Anuak have continued to suffer genocide and other on-going crimes against humanity.
In the months following the December 2003 massacre, many Anuak expatriates felt scattered and powerless in their efforts to raise awareness of the oppression against their people and to help family members in immediate danger. Compounding this frustration was the lack of coverage of this tragedy by the international press.
As the atrocities continued, the urgent need for an organized voice for the Anuak became apparent, and in response to that need the Anuak Justice Council was formed. Representatives from the AJC have presented testimony to governmental bodies in the UN, the US, Canada and the European Union.
The AJC has also formed partnerships with international law groups to bring legal pressure to bear against the current Ethiopian regime in international court, and through contacts with other human rights organizations has been instrumental in initiating extensive investigations into the alleged crimes of genocide. Noteworthy among those investigations is the report by Human Rights Watch, a report that strongly implicates the Ethiopian government as a perpetrator of genocide.
The hope of the Anuak Justice Council is that with the help of pressure from the international community, a process of negotiation with the Ethiopian government can begin that would lead to a peaceful solution to the violence in Gambella, and ultimately to a safe and secure homeland to which the scattered Anuak can return.