Tuesday, March 26, 2013

በአረመኔው የወያኔ አገዛዝ በግፍ እስር ቤት የታጎሩት ሙስሊም ኢትዮጵያዊያን የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከፍተኛ ችግር ላይ መውደቃቸው ታወቀ

ድምጻችን ይሰማ የሚል መፈክር አንግበው ላለፉት አስራ ሶስት ወራት አፋኙን የወያኔ አገዛዝ መቆሚያና መቀመጫ በማሳጣታቸው በጭካኔ እስር ቤት የተጣሉት ሙስሊም ኢትዮጵያዊያን ከፍተኛ ችግር ላይ መውደቃቸውን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ባስተላለፈልን ሪፖርት ገለጸ፣ ፣ እንደዘጋቢያችን ሪፖርት በዘረኛውና አረመኔው የወያኔ አገዛዝ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ታፍሰውና ማእከላዊ እስር ቤት ውስጥ በግፍ ታስረው የሚገኙት ሙስሊም የዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች ፣ ቤተሰቦቻቸው ያሉበትን ቦታ ባለማወቃቸው በቀለብ እና በልብስ እጦት እየተቸገሩ ነው ብሏል።
ዘጋቢያችን እንደገለጠው በአቃቂ እስር ቤት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሙስሊም ተማሪዎችና መምህራን እስር ቤቱን አጨናንቀው እንደሚገኙ ለማወቅ የተቻለ ሲሆን ፣ ከነኝህ ታሳሪዎች ውስጥ እጂግ በርካቶቹ ቶርቸር ( አሰቃቂ ድብደባ) ተፈጽሞባቸዋል። ይህም አልበቃ ብሎ ተማሪዎቹ በአሁኑ ጊዜ የረባ ምግብ አጥተው በመሰቃየት ላይ እንደሚገኙና ልብሶቻቸው በላያቸው ላይ እያለቁባቸው ለእርዛት እየተዳረጉ እንደሆነም ታውቋል።
አሁንም ጭካኔአዊ አሰራው አለማብቃቱና የተለያዩ ታማሪዎች በየጊዜው እየተያዙ መሆኑን የገለጸው ዘጋቢያችን በማእከላዊ እስር ቤቶች ውስጥ ታስረው ከሚገኙት መካከል የባህርዳር ዩኒቨርስቲ ተማሪ የሆኑት ኑርየ ካሲም እና ካሊድ ሙሀመድ፣ የጅማ ዩኒቨርስቲዎቹ ያሲን ፈይሞ፣ ሙሀመድ አሚን ከድር፣ እና ጁነዲን ሁሴን፣ የሚዛን ተፈሪው አብዱላኪም አህመድ፣ የወሎ ዩኒቨርስቲዎቹ ጣሂር ሙሀመድ ፣ ሙሀመድ አብዱራሂም እና ሰኢድ ሙሀዲን፣ የጎንደር ዩኒቨርስቲዎቹ ሰኢድ አብርሀም ፣ኦማር ሙሀመድ፣ እና ሊና ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲው አብዱላዚዝ ሰኢድ እንዲሁም የአዋሳ ዩኒቨርስቲዎቹ አብደላ ሙሀመድ ይገኙበታል ብሏል።
የሙስሊም ጉዳይ አምደኛ የነበረው ሶሎሞን ከበደ፣ የከሚሴው ዳኢ ጀማል ከበደ፣ የሻሸመኔው ዳኢ አብዱረዛቅ ሼህ አህመድ፣ የከሚሴው ዳኢ ኢክርሀም አብዱ፣ የሀረርጌው ሁሴን ሮባ፣ የድሬዳዋው ሙሀመድ ሀሰን፣ የከምሴው ሁሴን አሊ እና አደም አህመድ አሊ በማእከላዊ እስር ቤት ከታሰሩትና ከፍተኛ ስቃይ ከደረሰባቸው መካከል ይገኙበታል።
የወያኔ ኢህአዴግ ፈረስ የሆነው ሀይለማርያም ደሳለኝ የሙስሊሙን እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር እርምጃ እንወስዳለን በማለት ሰሞኑን በባህርዳር በመካሄድ ላይ ባለው የወያኔ ኢህአዴግ ጉባኤ ላይ መዛቱንም ተያይዞ የደረሰን ዘገባ አመልክቷል።

Chinese trade with Africa and fears of neocolonialism

Chinese trade with Africa keeps growing; fears of neocolonialism are overdoneA GROUP of five tourists from Beijing passes low over Mount Kenya and into the Rift Valley in their private plane before landing on a dusty airstrip surrounded by the yellow trunks and mist-like branches of fever trees. They walk across a grassy opening where zebras and giraffes roam, snapping pictures while keeping an eye out for charging buffaloes. When they sit down at a table, they seem hungry but at ease. “Last year I went to the South Pole with some friends,” says one of two housewives, showing off iPhone pictures of a gaggle of penguins on permafrost.
Chinese are coming to Africa in ever greater numbers and finding it a comfortable place to visit, work in and trade. An estimated 1m are now resident in Africa, up from a few thousand a decade ago, and more keep arriving. Chinese are the fourth-most-numerous visitors to South Africa. Among them will be China’s new president, Xi Jinping, who is also going to Tanzania and the Democratic Republic of Congo on his first foreign outing as leader.
The origin of China’s fascination with Africa is easy to see. Between the Sahara and the Kalahari deserts lie many of the raw materials desired by its industries. China recently overtook America as the world’s largest net importer of oil. Almost 80% of Chinese imports from Africa are mineral products. China is Africa’s top business partner, with trade exceeding $166 billion. But it is not all minerals. Exports to Africa are a mixed bag (see chart). Machinery makes up 29%.
The size of China’s direct investment in Africa is harder to measure than trade. Last summer China’s commerce minister, Chen Deming, said the number “exceeded $14.7 billion, up 60% from 2009”. Around the same time the Chinese ambassador to South Africa, Tian Xuejun, said: “China’s investment in Africa of various kinds exceeds $40 billion.” Apparently, the first figure is for African investments reported to the government. The second includes estimates of Chinese funds flowing in from tax shelters around the world.
Sino-African links have broadened in the past few years. The relationship is now almost as diverse as Africa itself. But Mr Xi will searchThe size of China’s direct investment in Africa is harder to measure than trade. in vain for the e-mail address of a single African leader who can speak for the rest, rather as Henry Kissinger legendarily struggled to find a single phone number for Europe.